2 Samuel 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣብ ቅድሚትን ብድሕሪትን ኣብ ልዕሊኡ ኸም ዝዀኑ ምስ ረኣየ፡ ካብ ኵሎም ሕሩያት ሰብ እስራኤል መሪጹ፡ ምስ ኣራማውያን ኣሰረሖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም በፊ​ትና በኋላ ሰልፍ እንደ ከበ​በው ባየ ጊዜ ከእ​ስ​ራ​ኤል ጐል​ማ​ሶ​ችን ሁሉ መረጠ፤ በሶ​ር​ያ​ው​ያ​ንም ፊት አሰ​ለ​ፋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም በፊትና በኋላ ሰልፍ እንደ ከበበው ባየ ጊዜ ከእስራኤል ምርጥ ምርጦቹን ሁሉ መረጠ፥ በሶርያውያንም ፊት ለሰልፍ አኖራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአብም ከፊትና ከኋላው ጦር እንደ ከበበው ባየ ጊዜ፥ በእስራኤል ጀግንነታቸው ከታወቀው ጥቂቶቹን መርጦ በሶርያውያን ግንባር አሰለፋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮኣበ ባረና ኦላይ ስንናነ ጉየና ዶዴዳዋ በኤዳ፤ እስራኤላቱ ግዶፐ ኡባፐ ምንያ ኦላንቻቱዋ ዶር አኪደ፥ ሶርያ አሳቱዋ ስንን ሳልፕሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoo'aabe barena olay sintsananne guyyenna dooddeeddawaa be'eedda; Israa'eelatuu giddoppe ubbaappe minniyaa olanchchatuwaa doori akkiide, Sooriyaa asatuwaa sintsan salppisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabeykka guyeranne sinththara olay bana giddoththidayssa be7idi Isra7eele garsan erettida olanchchatappe guuththata dooridi Aaraame olanchchata sinththan aaththi essides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቤይካ ጉዬራኔ ሲንራ ኦላይ ባና ጊዶዳይሳ ቤኢዲ ኢስራኤሌ ጋርሳን ኤሬቲዳ ኦላንቻታፔ ጉታ ዶሪዲ ኣራሜ ኦላንቻታ ሲንን ኣ ኤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣብ ባና ኦል ስንራነ ጉየራ ተቅዳይሳ በእድ፥ እስራኤለ ኦላንቾታፐ ምኖታ ዶርድ ሶረ አሳታ ስንን ኤስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabi bana oli sintharanne guyera teqidaysa be7idi, Isra7eele olanchotape minota dooridi Soore asata sinthan essis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአብም ከፊትና ከኋላው ጦር እንደ ከበበው ባየ ጊዜ፣ በእስራኤል ጀግንነታቸው ከታወቀው ጥቂቶቹን መርጦ በሶርያውያን ግንባር አሰለፋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብ የጠላት ሠራዊት ከፊትና ከኋላ በኩል አደጋ እንደሚጥልበት ተመለከተ፤ ስለዚህ ከእስራኤል ወታደሮች ጀግኖች የሆኑትን መርጦ በሶርያውያን ፊት ለፊት አመች በሆነ ስፍራ መደባቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኢዮኣብ ብቕድሚኡን ብድሕሪኡን ንውግእ ከም ዝተሰለፉ ምስ ረአየ፥ ንሱውን ካብ ኵሎም ጀጋኑ እስራኤል ሓርዩ፥ ኣብ ቅድሚ ሶርያውያን ኣሰለፎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዮኣብ ብቕድሚኡን ብድሕሪኡን ውግእ ከም ዝዀኖ፡ ምስ ረአየ፡ ካብ ኲሎም ሕሩያት እስራኤል ሐርዩ፡ ኣብ ቅድሚ ሶርያውያን ኣሰለፎም።