2 Samuel 10:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዓሞን ድማ ወጺኦም ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ውግእ ሰረቡ። ኣራማውያን ሶባን ረሆብን ጅስቶብን ማኣጋን ድማ በይኖም ኣብ ሜዳ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንም ልጆች ወጥ​ተው በበሩ መግ​ቢያ ፊት ለፊት ይዋጉ ጀመሩ፤ የሱ​ባና የሮ​ዖብ ሶር​ያ​ው​ያን፥ የአ​ስ​ጦ​ብና የአ​ማ​ሌ​ቅም ሰዎች ለብ​ቻ​ቸው በሰፊ ሜዳ ላይ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች ወጥተው በበሩ መግቢያ ፊት ለፊት ተሰለፉ፤ የሱባና የረአብ ሶርያውያን፥ የጦብና የመዓካም ሰዎች ለብቻቸው በሰፊ ሜዳ ላይ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሞናውያን ወጥተው በከተማቸው መግቢያ በር ላይ ተሰለፉ፤ የጾባና የረሖብ ሶርያውያን እንዲሁም የጦብና የመዓካ ሰዎች ለብቻ ሜዳው ላይ ተሰለፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞናቱ ከሲደ፥ ካታማ ፐንግያን ኦላዉ ሳልፔድኖ፤ ጾባፐነ ራሆባፐ ዬዳ ሶርያ አሳቱ፥ ቶባ አሳቱነ ማእካ አሳቱ ደምባን ባረካ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoonatuu kesiide, katamaa penggiyaan olaw salppeeddino; S'oobappenne Rahoobappe yeedda Sooriyaa asatuu, Tooba asatuunne Maa'ika asatuu dembban barekka de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amoone asay kezidi ba katama geliza penge bolla salfen eqqides; Xoobba asay, Erahoobe asay, hessaththoka Xoobbiya asaynne Ma7ika asay demba bolla dumma salfida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔ ኣሳይ ኬዚዲ ባ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌ ቦላ ሳልፌን ኤቂዴስ፤ ጾባ ኣሳይ፥ ኤራሆቤ ኣሳይ፥ ሄሳካ ጾቢያ ኣሳይኔ ማኢካ ኣሳይ ዴምባ ቦላ ዱማ ሳልፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞነት ከይድ፥ ካታማ ፐንግያን ኦላስ ሳልፕዶሶና፤ ሱባፈነ ረሆባፐ ይዳ አራመ አሳት፥ ፆባ አሳትነ ማካ አሳት ደንባን ዱማ ሳልፕዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amooneti keyidi, katamaa pengiyan olas salpidosona; Suubbafenne Rehoobape yida Araame asati, Xooba asatinne Maka asati denban dumma salpidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሞናውያን ወጥተው በከተማቸው መግቢያ በር ላይ ተሰለፉ፤ የሱባና የረአብ ሶርያውያን እንዲሁም የጦብና የመዓካ ሰዎች ለብቻ ሜዳው ላይ ተሰለፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያን ተሰልፈው ወጥተው የእነርሱ ዋና ከተማቸው በሆነችው በራባ መግቢያ በር አጠገብ ስፍራቸውን ያዙ፤ ሌሎቹ ሶርያውያን፥ ከጦብና ከማዕካ የመጡት ጦረኞች በአንድ ሜዳማ ቦታ ስፍራቸውን ያዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ኣሞን ከዓ ወፂኦም ኣብ ኣፍ ደገ ኸተማኣቶም ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ሶርያውያን ናይ ሶባን ሬሖብን ሰብ ጦብን መዓካን ድማ ንበይኖም ኣብ ሜዳ ተሰለፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ዓሞን ከኣ ወጺኦም ኣብቲ ኣፍ ደገ ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ሶርያውያን ናይ ጾባን ሬሖብን ሰብ ጦብን መዓካን ድማ ንበይኖም ኣብ መሮር ነበሩ።