2 Samuel 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዓሞን ድማ ወጺኦም ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ውግእ ሰረቡ። ኣራማውያን ሶባን ረሆብን ጅስቶብን ማኣጋን ድማ በይኖም ኣብ ሜዳ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞንም ልጆች ወጥተው በበሩ መግቢያ ፊት ለፊት ይዋጉ ጀመሩ፤ የሱባና የሮዖብ ሶርያውያን፥ የአስጦብና የአማሌቅም ሰዎች ለብቻቸው በሰፊ ሜዳ ላይ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞንም ልጆች ወጥተው በበሩ መግቢያ ፊት ለፊት ተሰለፉ፤ የሱባና የረአብ ሶርያውያን፥ የጦብና የመዓካም ሰዎች ለብቻቸው በሰፊ ሜዳ ላይ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሞናውያን ወጥተው በከተማቸው መግቢያ በር ላይ ተሰለፉ፤ የጾባና የረሖብ ሶርያውያን እንዲሁም የጦብና የመዓካ ሰዎች ለብቻ ሜዳው ላይ ተሰለፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞናቱ ከሲደ፥ ካታማ ፐንግያን ኦላዉ ሳልፔድኖ፤ ጾባፐነ ራሆባፐ ዬዳ ሶርያ አሳቱ፥ ቶባ አሳቱነ ማእካ አሳቱ ደምባን ባረካ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoonatuu kesiide, katamaa penggiyaan olaw salppeeddino; S'oobappenne Rahoobappe yeedda Sooriyaa asatuu, Tooba asatuunne Maa'ika asatuu dembban barekka de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoone asay kezidi ba katama geliza penge bolla salfen eqqides; Xoobba asay, Erahoobe asay, hessaththoka Xoobbiya asaynne Ma7ika asay demba bolla dumma salfida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔ ኣሳይ ኬዚዲ ባ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌ ቦላ ሳልፌን ኤቂዴስ፤ ጾባ ኣሳይ፥ ኤራሆቤ ኣሳይ፥ ሄሳካ ጾቢያ ኣሳይኔ ማኢካ ኣሳይ ዴምባ ቦላ ዱማ ሳልፊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነት ከይድ፥ ካታማ ፐንግያን ኦላስ ሳልፕዶሶና፤ ሱባፈነ ረሆባፐ ይዳ አራመ አሳት፥ ፆባ አሳትነ ማካ አሳት ደንባን ዱማ ሳልፕዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amooneti keyidi, katamaa pengiyan olas salpidosona; Suubbafenne Rehoobape yida Araame asati, Xooba asatinne Maka asati denban dumma salpidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሞናውያን ወጥተው በከተማቸው መግቢያ በር ላይ ተሰለፉ፤ የሱባና የረአብ ሶርያውያን እንዲሁም የጦብና የመዓካ ሰዎች ለብቻ ሜዳው ላይ ተሰለፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐሞናውያን ተሰልፈው ወጥተው የእነርሱ ዋና ከተማቸው በሆነችው በራባ መግቢያ በር አጠገብ ስፍራቸውን ያዙ፤ ሌሎቹ ሶርያውያን፥ ከጦብና ከማዕካ የመጡት ጦረኞች በአንድ ሜዳማ ቦታ ስፍራቸውን ያዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ኣሞን ከዓ ወፂኦም ኣብ ኣፍ ደገ ኸተማኣቶም ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ሶርያውያን ናይ ሶባን ሬሖብን ሰብ ጦብን መዓካን ድማ ንበይኖም ኣብ ሜዳ ተሰለፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ዓሞን ከኣ ወጺኦም ኣብቲ ኣፍ ደገ ንውግእ ተሰለፉ። እቶም ሶርያውያን ናይ ጾባን ሬሖብን ሰብ ጦብን መዓካን ድማ ንበይኖም ኣብ መሮር ነበሩ። |