2 Samuel 10:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዳዊት ምስ ነገሩ፡ እቶም ሰብኡት ኣዝዮም ሓፋራት ስለ ዝነበሩ፡ ኪቕበሎም ለኣኸ። ንጉስ ድማ፡ ጭሕምኹም ክሳዕ ዝበቁል ኣብ ያሪኮ ጽናሕ፡ ድሕሪኡ ድማ ተመለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዳ​ዊ​ትም ስለ ሰዎቹ ነገ​ሩት፤ ሰዎቹ እጅግ አፍ​ረው ነበ​ሩና ተቀ​ባ​ዮ​ችን ላከ። ንጉ​ሡም፥ “ጢማ​ችሁ እስ​ኪ​ያ​ድግ ድረስ በኢ​ያ​ሪኮ ተቀ​መጡ፤ ከዚ​ያም በኋላ ተመ​ለሱ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ያን በሰማ ጊዜ ሰዎቹ እጅግ አፍረው ነበሩና ተቀባዮች ላከ። ንጉሡም። ጢማችሁ እስኪያድግ ድረስ በኢያሪኮ ተቀመጡ፥ ከዚያም በኋላ ተመለሱ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፥ ሰዎቹ እጅግ ዐፍረው ስለ ነበር መልክተኞቹን ላከባቸው፤ ንጉሡም፥ “ጢማችሁ እስኪያድግ በኢያሪ፥ ቆዩና ከዚያ በኋላ ተመለሱ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አሳቱ ዳሮ ዬላቴድኖ። ዳዊተ ሄዋ ስሲደ፥ እ ኡንቱንቱና ጋከትያ አሳ ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱኮ ኪቲደ፥ “ህንተንቱ ቡቻይ ድጫና ጋካናዉ፥ ያርኮ ካታማን ደእሽተ፤ ሄዋፐ ጉይያን ሃ ዪተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, asatuu daro yeellateeddino. Daawite hewaa sisiide, I unttunttunna gakettiyaa asaa kiitteedda; unttunttukko kiittiide, «Hinttenttu buuchchay dic'c'ana gakkanaw, Yaarikko Kataman de'ishshite; hewaappe guyyiyaan haa yiite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asati keehi yeellatidayssa Dawiti siyida gishshas as isttas kiittides; kawozi, «Intte buuchchay diccanaashe gakkanaas Iyarkkon gam7idi hessafe guye simmi yiite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳቲ ኬሂ ዬላቲዳይሳ ዳዊቲ ሲዪዳ ጊሻስ ኣስ ኢስታስ ኪቲዴስ፤ ካዎዚ፥ «ኢንቴ ቡቻይ ዲጫናሼ ጋካናስ ኢያርኮን ጋምኢዲ ሄሳፌ ጉዬ ሲሚ ዪቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሄሳ ስእድ፥ ኤንቲ ዬላትዳ ግሾ፥ “ህንተ ቡቻይ ድጫና ጋካናዉ እያርኮን ደእሽተ፤ ሄሳፈ ጉየ ሃ ዪተ” ያግድ አሰ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa si7idi, enti yeellatida gisho, “Hinte buuchay diccana gakanaw Iyaarkon de7ishite; hessafe guye, haa yiite” yaagidi ase kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፣ ሰዎቹ እጅግ ዐፍረው ስለ ነበር መልክተኞቹን ላከባቸው፤ ንጉሡም፣ “ጢማችሁ እስኪያድግ በኢያሪኮ ቈዩና ከዚያ በኋላ ተመለሱ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ወደ ቤታቸው ለመመለስ አፈሩ፤ ዳዊት ስለ ሆነው ነገር በሰማ ጊዜ መልእክተኞች ልኮ በኢያሪኮ እንዲቈዩና ጺማቸውም እንደገና እስከሚያድግ እንዳይመለሱ ነገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ንዳዊት ነገርዎ፤ እቶም ሰባት እምብዛ ሓፊሮም ስለ ዝነበሩ፥ ክራኸብዎም ልኡኻት ሰደደሎም። ንጉስ ከዓ “እቲ ጭሕምኹም ክሳዕ ዝበቍል ኣብ ኢያሪኮ ፅንሑ፤ ምስ በቘለ ኸዓ ትምለሱ” ኢሉ ለኣኸሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ድማ፡ እቶም ሰባት እምብዛ ሐፊሮም ነበሩ እሞ፡ ሎቕበልዎ ልኡኻት ሰደደሎም። ንጉስ ከኣ፡ እቲ ጭሕምኹም ክሳዕ ዚበቊል ኣብ ያሪኮ ጸኒሕኩምሲ ተመለሱ፡ በሎም።