2 Samuel 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዳዊት ምስ ነገሩ፡ እቶም ሰብኡት ኣዝዮም ሓፋራት ስለ ዝነበሩ፡ ኪቕበሎም ለኣኸ። ንጉስ ድማ፡ ጭሕምኹም ክሳዕ ዝበቁል ኣብ ያሪኮ ጽናሕ፡ ድሕሪኡ ድማ ተመለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለዳዊትም ስለ ሰዎቹ ነገሩት፤ ሰዎቹ እጅግ አፍረው ነበሩና ተቀባዮችን ላከ። ንጉሡም፥ “ጢማችሁ እስኪያድግ ድረስ በኢያሪኮ ተቀመጡ፤ ከዚያም በኋላ ተመለሱ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ያን በሰማ ጊዜ ሰዎቹ እጅግ አፍረው ነበሩና ተቀባዮች ላከ። ንጉሡም። ጢማችሁ እስኪያድግ ድረስ በኢያሪኮ ተቀመጡ፥ ከዚያም በኋላ ተመለሱ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፥ ሰዎቹ እጅግ ዐፍረው ስለ ነበር መልክተኞቹን ላከባቸው፤ ንጉሡም፥ “ጢማችሁ እስኪያድግ በኢያሪ፥ ቆዩና ከዚያ በኋላ ተመለሱ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አሳቱ ዳሮ ዬላቴድኖ። ዳዊተ ሄዋ ስሲደ፥ እ ኡንቱንቱና ጋከትያ አሳ ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱኮ ኪቲደ፥ “ህንተንቱ ቡቻይ ድጫና ጋካናዉ፥ ያርኮ ካታማን ደእሽተ፤ ሄዋፐ ጉይያን ሃ ዪተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, asatuu daro yeellateeddino. Daawite hewaa sisiide, I unttunttunna gakettiyaa asaa kiitteedda; unttunttukko kiittiide, «Hinttenttu buuchchay dic'c'ana gakkanaw, Yaarikko Kataman de'ishshite; hewaappe guyyiyaan haa yiite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asati keehi yeellatidayssa Dawiti siyida gishshas as isttas kiittides; kawozi, «Intte buuchchay diccanaashe gakkanaas Iyarkkon gam7idi hessafe guye simmi yiite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳቲ ኬሂ ዬላቲዳይሳ ዳዊቲ ሲዪዳ ጊሻስ ኣስ ኢስታስ ኪቲዴስ፤ ካዎዚ፥ «ኢንቴ ቡቻይ ዲጫናሼ ጋካናስ ኢያርኮን ጋምኢዲ ሄሳፌ ጉዬ ሲሚ ዪቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ስእድ፥ ኤንቲ ዬላትዳ ግሾ፥ “ህንተ ቡቻይ ድጫና ጋካናዉ እያርኮን ደእሽተ፤ ሄሳፈ ጉየ ሃ ዪተ” ያግድ አሰ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa si7idi, enti yeellatida gisho, “Hinte buuchay diccana gakanaw Iyaarkon de7ishite; hessafe guye, haa yiite” yaagidi ase kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፣ ሰዎቹ እጅግ ዐፍረው ስለ ነበር መልክተኞቹን ላከባቸው፤ ንጉሡም፣ “ጢማችሁ እስኪያድግ በኢያሪኮ ቈዩና ከዚያ በኋላ ተመለሱ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ወደ ቤታቸው ለመመለስ አፈሩ፤ ዳዊት ስለ ሆነው ነገር በሰማ ጊዜ መልእክተኞች ልኮ በኢያሪኮ እንዲቈዩና ጺማቸውም እንደገና እስከሚያድግ እንዳይመለሱ ነገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ንዳዊት ነገርዎ፤ እቶም ሰባት እምብዛ ሓፊሮም ስለ ዝነበሩ፥ ክራኸብዎም ልኡኻት ሰደደሎም። ንጉስ ከዓ “እቲ ጭሕምኹም ክሳዕ ዝበቍል ኣብ ኢያሪኮ ፅንሑ፤ ምስ በቘለ ኸዓ ትምለሱ” ኢሉ ለኣኸሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ድማ፡ እቶም ሰባት እምብዛ ሐፊሮም ነበሩ እሞ፡ ሎቕበልዎ ልኡኻት ሰደደሎም። ንጉስ ከኣ፡ እቲ ጭሕምኹም ክሳዕ ዚበቊል ኣብ ያሪኮ ጸኒሕኩምሲ ተመለሱ፡ በሎም። |