2 Samuel 10:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ድማ ንሃኑን ጐይታኦም፡ ዳዊት ንኣቦኻ ዘኽብርዶ ይመስለካ፡ መጸናንዒ ልኢኹልካ፧ ዳዊት ነታ ከተማ ክምርምራን ክድህስሳን ክግልብጣን ባሮቱ ናባኻትኩም ልኢኹ ኣይመረጸን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንም ልጆች አለ​ቆች ጌታ​ቸ​ውን ሐኖ​ንን፥ “ዳዊት አባ​ት​ህን በፊ​ትህ ለማ​ክ​በር አጽ​ና​ኞ​ችን ወደ አንተ የላከ ይመ​ስ​ል​ሃ​ልን? ዳዊ​ትስ ከተ​ማ​ዪ​ቱን ለመ​መ​ር​መ​ርና ለመ​ሰ​ለል፥ ለመ​ፈ​ተ​ንም አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን የላከ አይ​ደ​ለ​ምን?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች አለቆች ጌታቸውን ሐኖንን። ዳዊት አባትህን አክብሮ ሊያጽናናህ ባሪያዎቹን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ዳዊትስ ከተማይቱን ለመመርመርና ለመሰለል ለማጥፋትም ባሪያዎቹን የላከ አይደለምን? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአሞናውያን መኳንንት፥ ጌታቸው ሐኑንን፥ “ዳዊት የተሰማውን ኀዘን ለመግለጽ ሰዎች መላኩ አባትህን ለማክበር አስቦ ይመስልሃል? የላካቸው ሰዎች ከተማዪቱን እንዲመረምሩ፥ እንዲሰልሉና እንዲያጠፏት አይደለምን?” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞና አሳ ካፓቱ ባረንቱ ጎዳ ሀኑና፥ “ዳዊተ ኔና ምንናዉ ሀ አሳቱዋ ኪቴዳዌ ነ አዉዋ ቦንቹዋ ድራሳ ጋድየ? እ ባረ አሳ ኪቴዳዌ ሀ ካታማ ጼላናሳ፥ ዎቻናሳነ ኦለቲደ ጾናናሳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amoona asaa kaappatuu barenttu godaa Hanuuna, «Daawite neena mintsetsanaw ha asatuwaa kiitteeddawe ne aawuwaa bonchchuwaa dirassaa gaaddiyye? I bare asaa kiitteeddawe ha katamaa s'eellanaassa, wochchanaassanne olettiide s'oonanaassa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amoone dere shuumeti ba godaa Haanoone, «Dawiti baas seetettida mishaa qonccisanaas as kiittiday ne aawa bonchchanaas kiittidaa nees misatizee? Izi kiittida asati katamayo paacci xeellanaas, xomosanaassinne dhayssanaas gidennee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞኔ ዴሬ ሹሜቲ ባ ጎዳ ሃኖኔ፥ «ዳዊቲ ባስ ሴቴቲዳ ሚሻ ቆንጪሳናስ ኣስ ኪቲዳይ ኔ ኣዋ ቦንቻናስ ኪቲዳ ኔስ ሚሳቲዜ? ኢዚ ኪቲዳ ኣሳቲ ካታማዮ ፓጪ ጼላናስ፥ ጾሞሳናሲኔ ይሳናስ ጊዴኔ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞነ ሀላቃት ባንታ ጎዳ ሀኑናኮ፥ “ዳዊቲ ሀ አሳ ኪትዳይ ነ አዋ ቦንችድ ነና ምንናዉ ኮይዳ ግሾ ዳኒ? እ አሰ ኪትዳይ ሀ ካታማ ዎች በእድ ኦላናሳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amoone halaqati banta godaa Hanunako, “Dawiti ha asaa kiittiday ne aawa bonchidi nena minthethanaw koyida gisho daanii? I ase kiittiday ha katamaa wochi be7idi olanaasa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአሞናውያን መኳንንት ጌታቸውን ሐኖንን፣ “ዳዊት የተሰማውን ሐዘን ለመግለጽ ሰዎች መላኩ አባትህን ለማክበር አስቦ ይመስልሃል? የላካቸው ሰዎች ከተማዪቱን እንዲመረምሩ፣ እንዲሰልሉና እንዲያጠፏት አይደለምን?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዐሞናውያን መሪዎች ንጉሡን እንዲህ አሉት፤ “ዳዊት እነዚህን ሰዎች የላከው አባትህን በማክበር የሐዘንህ ተካፋይ ለመሆን ይመስልሃልን? ከቶ እንዳይመስልህ! እርሱ እነዚህን መልእክተኞች የላካቸው በከተማይቱ ላይ አደጋ ለመጣል ያመች ዘንድ እንዲሰልሉለት አይደለምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም መሳፍንቲ ደቂ ኣሞን ንጐይታኦም ሓኖን “ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩ ዘፀናንዑ ዝሰደደልካዶ ይመስለካ ኣሎ? ዳዊትስ ነዛ ኸተማ ኽዕዘባን ክስልያን ከጥፍኣንዶ ኣይኮነን ሓሻኽሩ ሰዲዱልካ ዘሎ?” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ግና ንጐይታኦም ሓኑን፡ ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩዶ መጸናናዕቲ ዝሰደደልካ ይመስለካ ኣሎ∶: ዳዊትሲ ነዛ ኸተማ ኺምርምራን ኪስልያን ኬጥፍኣን ደይኰነን ገላዉኡ ሰዲዱልካ ዘሎ∶: በልዎ።