2 Samuel 10:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ድማ ንሃኑን ጐይታኦም፡ ዳዊት ንኣቦኻ ዘኽብርዶ ይመስለካ፡ መጸናንዒ ልኢኹልካ፧ ዳዊት ነታ ከተማ ክምርምራን ክድህስሳን ክግልብጣን ባሮቱ ናባኻትኩም ልኢኹ ኣይመረጸን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞንም ልጆች አለቆች ጌታቸውን ሐኖንን፥ “ዳዊት አባትህን በፊትህ ለማክበር አጽናኞችን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ዳዊትስ ከተማዪቱን ለመመርመርና ለመሰለል፥ ለመፈተንም አገልጋዮቹን የላከ አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞንም ልጆች አለቆች ጌታቸውን ሐኖንን። ዳዊት አባትህን አክብሮ ሊያጽናናህ ባሪያዎቹን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ዳዊትስ ከተማይቱን ለመመርመርና ለመሰለል ለማጥፋትም ባሪያዎቹን የላከ አይደለምን? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሞናውያን መኳንንት፥ ጌታቸው ሐኑንን፥ “ዳዊት የተሰማውን ኀዘን ለመግለጽ ሰዎች መላኩ አባትህን ለማክበር አስቦ ይመስልሃል? የላካቸው ሰዎች ከተማዪቱን እንዲመረምሩ፥ እንዲሰልሉና እንዲያጠፏት አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞና አሳ ካፓቱ ባረንቱ ጎዳ ሀኑና፥ “ዳዊተ ኔና ምንናዉ ሀ አሳቱዋ ኪቴዳዌ ነ አዉዋ ቦንቹዋ ድራሳ ጋድየ? እ ባረ አሳ ኪቴዳዌ ሀ ካታማ ጼላናሳ፥ ዎቻናሳነ ኦለቲደ ጾናናሳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoona asaa kaappatuu barenttu godaa Hanuuna, «Daawite neena mintsetsanaw ha asatuwaa kiitteeddawe ne aawuwaa bonchchuwaa dirassaa gaaddiyye? I bare asaa kiitteeddawe ha katamaa s'eellanaassa, wochchanaassanne olettiide s'oonanaassa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoone dere shuumeti ba godaa Haanoone, «Dawiti baas seetettida mishaa qonccisanaas as kiittiday ne aawa bonchchanaas kiittidaa nees misatizee? Izi kiittida asati katamayo paacci xeellanaas, xomosanaassinne dhayssanaas gidennee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔ ዴሬ ሹሜቲ ባ ጎዳ ሃኖኔ፥ «ዳዊቲ ባስ ሴቴቲዳ ሚሻ ቆንጪሳናስ ኣስ ኪቲዳይ ኔ ኣዋ ቦንቻናስ ኪቲዳ ኔስ ሚሳቲዜ? ኢዚ ኪቲዳ ኣሳቲ ካታማዮ ፓጪ ጼላናስ፥ ጾሞሳናሲኔ ይሳናስ ጊዴኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነ ሀላቃት ባንታ ጎዳ ሀኑናኮ፥ “ዳዊቲ ሀ አሳ ኪትዳይ ነ አዋ ቦንችድ ነና ምንናዉ ኮይዳ ግሾ ዳኒ? እ አሰ ኪትዳይ ሀ ካታማ ዎች በእድ ኦላናሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoone halaqati banta godaa Hanunako, “Dawiti ha asaa kiittiday ne aawa bonchidi nena minthethanaw koyida gisho daanii? I ase kiittiday ha katamaa wochi be7idi olanaasa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሞናውያን መኳንንት ጌታቸውን ሐኖንን፣ “ዳዊት የተሰማውን ሐዘን ለመግለጽ ሰዎች መላኩ አባትህን ለማክበር አስቦ ይመስልሃል? የላካቸው ሰዎች ከተማዪቱን እንዲመረምሩ፣ እንዲሰልሉና እንዲያጠፏት አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዐሞናውያን መሪዎች ንጉሡን እንዲህ አሉት፤ “ዳዊት እነዚህን ሰዎች የላከው አባትህን በማክበር የሐዘንህ ተካፋይ ለመሆን ይመስልሃልን? ከቶ እንዳይመስልህ! እርሱ እነዚህን መልእክተኞች የላካቸው በከተማይቱ ላይ አደጋ ለመጣል ያመች ዘንድ እንዲሰልሉለት አይደለምን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም መሳፍንቲ ደቂ ኣሞን ንጐይታኦም ሓኖን “ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩ ዘፀናንዑ ዝሰደደልካዶ ይመስለካ ኣሎ? ዳዊትስ ነዛ ኸተማ ኽዕዘባን ክስልያን ከጥፍኣንዶ ኣይኮነን ሓሻኽሩ ሰዲዱልካ ዘሎ?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም መሳፍንቲ ደቂ ዓሞን ግና ንጐይታኦም ሓኑን፡ ዳዊት ነቦኻ ኣኽቢሩዶ መጸናናዕቲ ዝሰደደልካ ይመስለካ ኣሎ∶: ዳዊትሲ ነዛ ኸተማ ኺምርምራን ኪስልያን ኬጥፍኣን ደይኰነን ገላዉኡ ሰዲዱልካ ዘሎ∶: በልዎ። |