2 Samuel 10:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ፡ ከምቲ ኣቦኡ ሞገስ ዝገብረለይ፡ ንሃኑን ወዲ ናሓስ ሞገስ ክገብረሉ እየ። ዳዊት ድማ ብኢድ ባሮቱ ምእንቲ ኣቦኡ ከጸናንዖ ለኣኸ። ባሮት ዳዊት ድማ ናብ ምድሪ ደቂ ዓሞን መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “አባቱ ቸርነትን እንዳደረገልኝ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ቸርነት አደርጋለሁ” አለ። ዳዊትም ስለ አባቱ ያጽናኑት ዘንድ ብላቴኖቹን ላከ፤ የዳዊትም ብላቴኖች ወደ አሞን ልጆች ሀገር መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። አባቱ ወረታ እንዳደረገልኝ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ቸርነት አደርጋለሁ አለ። ዳዊትም አባቱ ስለ ሞተ ሊያጽናናው ባሪያዎቹን ላከ፤ የዳዊትም ባሪያዎች ወደ አሞን ልጆች አገር መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ “አባቱ ቸርነትን እንዳደረገልኝ ሁሉ፥ እኔም ለናዖስ ልጅ ለሐኑን ቸርነት አደርጋለሁ” አለ። ስለዚህ ስለ አባቱ ሞት የተሰማውን ኀዘን እንዲገልጹለት ዳዊት መልክተኞችን ላከ። የዳዊት ሰዎች ወደ አሞናውያን ምድር በደረሱ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “አ አዉ ታዉ ኬከዳዋዳን ናኦሳ ናኣ ሀኑናዉ ታንካ ኬካና” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ አ ምንናዉ ዳዊተ ባረ አሳ አኮ ኪቴዳ። ዳዊታ አሳይ አሞና ጋድያ ጋኬዳ ዎደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Aa aawuu taw keekeddawaaddan Naa'oosa na'aa Hanuunaw taanikka keekana» yaageedda. Hewaa diraw, Aa mintsetsanaw Daawite bare asaa aakko kiitteedda. Daawita Asay Amoona gadiyaa gakkeedda wode, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Iza aaway taas kiya ooththidayssaththo tanikka Na7oose naa Haanoones iza kushe zaarana» gi qoppides. Hessa gishshas iza aawa hayqo gishshas mishettidayssa yootana mala Dawiti as kiittides; Dawiti yeddida asati biidi Amoone dere gakkida mala, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ኢዛ ኣዋይ ታስ ኪያ ኦዳይሳ ታኒካ ናኦሴ ና ሃኖኔስ ኢዛ ኩሼ ዛራና» ጊ ቆፒዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ኣዋ ሃይቆ ጊሻስ ሚሼቲዳይሳ ዮታና ማላ ዳዊቲ ኣስ ኪቲዴስ፤ ዳዊቲ ዬዲዳ ኣሳቲ ቢዲ ኣሞኔ ዴሬ ጋኪዳ ማላ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “እያ አዋይ ታዉ ኬህዳይሳዳ ናኦሳ ናኣ ሀኑናስ ታካ ኬሀና” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ እያ ምንናዉ ዳዊቲ አሰ እያኮ ኪትስ። ዳዊቲ ኪትዳ አሳይ አሞነ ቢታ ጋክዳ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Iya aaway taw keehidaysada Na7oosa na7aa Hanunas taka keehana” yaagis. Hessa gisho, iya minthethanaw Dawiti ase iyako kiittis. Dawiti kiitida asay Amoone biitta gakida wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “አባቱ ቸርነትን እንዳደረገልኝ ሁሉ፣ እኔም ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ወሮታውን ልክፈል” ሲል ዐሰበ። ስለዚህ ስለ አባቱ ሞት የተሰማውን ሐዘን እንዲገልጹለት ዳዊት መልክተኞችን ላከ። የዳዊት ሰዎች ወደ አሞናውያን ምድር በደረሱ ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊትም “አባቱ ናዖስ ለእኔ እንዳደረገልኝ ሁሉ እኔም ለልጁ ለሐኑን ታማኝ ወዳጅ በመሆን ወሮታውን እከፍላለሁ” አለ። ስለዚህም ዳዊት የሐዘን ተካፋይነቱን ለመግለጥ መልእክተኞች ላከ። መልእክተኞቹም ዐሞን በደረሱ ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ፥ ንሓኖን ወዲ ናዖስ “ከምቲ ኣቦኡ ንኣይ ሰናይ ዝገበረለይ፥ ንእኡ ሰናይ ክገብረሉ እየ” ኢሉ ሓሰበ። ብሓሽከሩ ገይሩውን ብዛዕባ ሞት ኣቦኡ ኸፀናንዖ ልኡኻት ሰደደሉ። እቶም ልኡኻት ዳዊት ከዓ ናብ ሃገር ደቂ ኣሞን ኣተዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ንሓኑን ወዲ ናሓሽ ከምቲ ኣቦኡ ንኣይ ምሕረት ዝገበረለይ፡ ንእኡ ምሕረት ክገብር እየ፡ በለ። ዳዊት ከኣ ብዛዕባ ኣቦኡ ብገላዉኡ ገይሩ ኼጸናንዖ ልኡኻት ሰደደሉ። እቶም ገላዉ ዳዊት ከኣ ናብ ሃገር ደቂ ዓሞን አተዉ። |