2 Samuel 10:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም እቶም ባሮት ሃዳረዘር ዝነበሩ ነገስታት ድማ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም እተሳዕሩ ምስ ረኣዩ፡ ምስ እስራኤል ሰላም ገበሩ፡ ኣገልገሉ። ስለዚ ኣራማውያን ደጊም ንደቂ ዓሞን ክሕግዙ ፈሪሖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ድ​ር​አ​ዛ​ርም የሚ​ገ​ብሩ ነገ​ሥ​ታት ሁሉ በእ​ስ​ራ​ኤል ፊት እንደ ተሸ​ነፉ ባዩ ጊዜ ለእ​ስ​ራ​ኤል ተገዙ፤ ገበ​ሩ​ላ​ቸ​ውም። ሶር​ያ​ው​ያ​ንም ከዚያ ወዲያ የአ​ሞ​ንን ልጆች ይረዱ ዘንድ ፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአድርአዛርም የሚገብሩ ነገሥታት ሁሉ በእስራኤል ፊት እንደ ተሸነፉ ባዩ ጊዜ ከእስራኤል ጋር ታረቁ፥ ገበሩላቸውም። ሶርያውያንም ከዚያ ወዲያ የአሞንን ልጆች ይረዱ ዘንድ ፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሀዳድዔዜር ሥር የነበሩት ነገሥታት ሁሉ በእስራኤል መሸነፋቸውን ባዩ ጊዜ ከእስራኤላውያን ጋር ሰላም መሠረቱ፤ ተገዙላቸውም። ከዚያም በኋላ ሶርያውያን ዳግመኛ ዐሞናውያንን ለመርዳት ፈሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዳድኤዘራዉ ሞደቲደ ደእያ ካተቱ እስራኤላቱ ኡንቱንታ ጾኔዳዋ ኤሬዳ ዎደ፥ እስራኤላቱዋና ስገቲደ፥ ኡንቱንቶ ሞደቴድኖ። ሄዋፐ ስሚደ፥ ሶርያ አሳቱ አሞና አሳቱዋ ማዳናዉ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hadaadi'eezeraw moodettiide de'iyaa kaatetuu Israa'eelatuu unttuntta s'ooneeddawaa ereedda wode, Israa'eelatuwaana sigettiide, unttunttoo moodeteeddino. Hewaappe simmiide, Sooriyaa asatuu Amoona asatuwaa maaddanaw yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hadaadi7eezereppe garsara diza kawoti ubbay Isra7eele asaan xoonettidayssa be7idi Isra7eele asaara saroteth medhdhidi isttas haarettida. Hessa gishshas Aaraame asay Amoone asaa maaddanaas babbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃዳዲኤዜሬፔ ጋርሳራ ዲዛ ካዎቲ ኡባይ ኢስራኤሌ ኣሳን ጾኔቲዳይሳ ቤኢዲ ኢስራኤሌ ኣሳራ ሳሮቴ ሜዲ ኢስታስ ሃሬቲዳ። ሄሳ ጊሻስ ኣራሜ ኣሳይ ኣሞኔ ኣሳ ማዳናስ ባቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አድራዛራስ ሃረትድ ደእያ ካዎት እስራኤለት ኤንታ ፆንዳይሳ ኤርዳ ዎደ እስራኤለታራ ስገትድ፥ ኤንታዉ ሃረትዶሶና። ሄሳፈ ስምን፥ ሶረ አሳት አሞነ አሳታ ማዳናዉ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Adrazaras haaretidi de7iya kawoti Isra7eeleti enta xoonidaysa erida wode Isra7eeletara sigetidi, entaw haaretidosona. Hessafe simmin, Soore asati Amoone asata maaddanaw yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአድርአዛር ሥር የነበሩት ነገሥታት ሁሉ በእስራኤል መሸነፋቸውን ባዩ ጊዜ ከእስራኤላውያን ጋር ሰላም መሠረቱ፤ ተገዙላቸውም። ስለዚህም ሶርያውያን ከዚያ በኋላ አሞናውያንን መርዳት ፈሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሀዳድዔዜር ሥልጣን ሥር የነበሩት ነገሥታት በእስራኤላውያን ድል መመታታቸውን በተገነዘቡ ጊዜ ከእነርሱ ጋር የሰላም ስምምነት አድርገው የእስራኤላውያን ተገዢዎች ሆኑ፤ ከዚያም በኋላ ሶርያውያን ዳግመኛ ዐሞናውያንን ለመርዳት ፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ንኣድርኣዛር ዝግዝኡ ዝነበሩ ዅሎም ነገስታት ድማ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ከም ዝተስዓሩ ምስ ረአዩ፥ ምስ እስራኤል ተዓሪቖም ንኣኣቶም ተገዝኡ፤ ገበሩሎምውን። ሶርያውያን ከዓ ድሕሪዙይ ፈሪሖም ንደቂ ኣሞን ኣይረድእዎምን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ንሃዳድ ዔዘር ዚግዝኡ ዝነበሩ ዂሎም ነገስታት ድማ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ተዐሪቖም ንኣታቶም ተገዝኡ። እቶም ሶርያውያን ከኣ ድሕርዚ ንምርዳእ ደቂ ዓሞን ፈርሁ።