2 Samuel 10:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዳዊት ምስ ተነግሮ ድማ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኪቡ ንዮርዳኖስ ሰጊሩ ናብ ሄላም በጽሐ። ኣራማውያን ድማ ምስ ዳዊት ተሰሊፎም ምስኡ ተዋግኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለዳዊትም ነገሩት፤ እስራኤልንም ሁሉ ሰበሰበ፤ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ ወደ ኤላም መጣ፤ ሶርያውያንም በዳዊት ፊት ተሰልፈው ከእርሱ ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ ወደኤላም መጣ፤ ሶርያውያንም በዳዊት ፊት ተሰልፈው ከእርሱ ጋር ተዋጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለዳዊት ይህ በተነገረው ጊዜ፥ መላውን እስራኤልን ሰበሰበ፤ ከዚያም ዮርዳኖስን ተሻግሮ ወደ ዔላም ሄደ። ሶርያውያንም ለጦርነት ተሰልፈው ዳዊትን በግንባር ገጠሙት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ሺሺደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ፤ ሄላማ ጋኬዳ። ሶርያ አሳቱ ዳዊታና ጋከታናዉ ሳልፒደ፥ አናና ኦለቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite hewaa siseedda wode, Israa'eeliyaa olanchchatuwaa shiishshiide, Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda; Helaama gakkeedda. Sooriyaa asatuu Daawitana gaketanaw salppiide, aanana oletteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa siyidi kumeththa Isra7eele asaa shiishshides; hessafe guye Yordaanoose pinnidi Elaame bides; Aaraame asay olas giigettidi Dawitera tiran gayttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዲ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ሺሺዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዮርዳኖሴ ፒኒዲ ኤላሜ ቢዴስ፤ ኣራሜ ኣሳይ ኦላስ ጊጌቲዲ ዳዊቴራ ቲራን ጋይቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ እስራኤለ ኦላንቾታ ሺሽድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ኤላማ ጋክስ። ሶረ አሳት በሰ ኦይክድ፥ ጊግድ፥ ዳዊታራ ኦለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa si7ida wode, Isra7eele olanchota shiishidi, Yordaanose shaafa pinnidi Elama gakis. Soore asati besse oykidi, giigidi, Dawitara oletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፣ መላውን እስራኤልን ሰበሰበ፤ ከዚያም ዮርዳኖስን ተሻግሮ ወደ ዔላም ሄደ። ሶርያውያንም ለጦርነት ተሰልፈው ዳዊትን በግንባር ገጠሙት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ይህን በሰማ ጊዜ የእስራኤላውያንን ወታደሮች ሁሉ በአንድነት አሰባስቦ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገረ፤ ከዚያም ሶርያውያን ወደ ሰፈሩበት ወደ ሔላም ሄደ፤ ሶርያውያንም በሰልፍ ወጥተው በዳዊት ላይ ጦርነት ከፈቱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸዓ፥ ንዅሉ እስራኤል ኣኽተተ፤ ንዮርዳኖስ ተሳጊሩውን፥ ናብ ኤላም ከደ፤ ሶርያውያን ድማ ኣብ ቅድሚ ዳዊት ተሰሊፎም ምስኡ ተዋግኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸኣ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኽተተ፡ ዮርዳኖስ ተሳጊሩውን፡ ናብ ሔላም መጸ፡ ሶርያውያን ድማ ንዳዊት ኪቃባበልዎ ተሰለፉ፡ ምስኡ ኸኣ ተዋግኡ። |