2 Samuel 10:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዳዊት ምስ ተነግሮ ድማ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኪቡ ንዮርዳኖስ ሰጊሩ ናብ ሄላም በጽሐ። ኣራማውያን ድማ ምስ ዳዊት ተሰሊፎም ምስኡ ተዋግኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዳ​ዊ​ትም ነገ​ሩት፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ ዮር​ዳ​ኖ​ስ​ንም ተሻ​ግሮ ወደ ኤላም መጣ፤ ሶር​ያ​ው​ያ​ንም በዳ​ዊት ፊት ተሰ​ል​ፈው ከእ​ርሱ ጋር ተዋጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ ወደኤላም መጣ፤ ሶርያውያንም በዳዊት ፊት ተሰልፈው ከእርሱ ጋር ተዋጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዳዊት ይህ በተነገረው ጊዜ፥ መላውን እስራኤልን ሰበሰበ፤ ከዚያም ዮርዳኖስን ተሻግሮ ወደ ዔላም ሄደ። ሶርያውያንም ለጦርነት ተሰልፈው ዳዊትን በግንባር ገጠሙት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ሺሺደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ፤ ሄላማ ጋኬዳ። ሶርያ አሳቱ ዳዊታና ጋከታናዉ ሳልፒደ፥ አናና ኦለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite hewaa siseedda wode, Israa'eeliyaa olanchchatuwaa shiishshiide, Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda; Helaama gakkeedda. Sooriyaa asatuu Daawitana gaketanaw salppiide, aanana oletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa siyidi kumeththa Isra7eele asaa shiishshides; hessafe guye Yordaanoose pinnidi Elaame bides; Aaraame asay olas giigettidi Dawitera tiran gayttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሄሳ ሲዪዲ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ሺሺዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዮርዳኖሴ ፒኒዲ ኤላሜ ቢዴስ፤ ኣራሜ ኣሳይ ኦላስ ጊጌቲዲ ዳዊቴራ ቲራን ጋይቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ እስራኤለ ኦላንቾታ ሺሽድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ኤላማ ጋክስ። ሶረ አሳት በሰ ኦይክድ፥ ጊግድ፥ ዳዊታራ ኦለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti hessa si7ida wode, Isra7eele olanchota shiishidi, Yordaanose shaafa pinnidi Elama gakis. Soore asati besse oykidi, giigidi, Dawitara oletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ይህን በሰማ ጊዜ፣ መላውን እስራኤልን ሰበሰበ፤ ከዚያም ዮርዳኖስን ተሻግሮ ወደ ዔላም ሄደ። ሶርያውያንም ለጦርነት ተሰልፈው ዳዊትን በግንባር ገጠሙት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም ይህን በሰማ ጊዜ የእስራኤላውያንን ወታደሮች ሁሉ በአንድነት አሰባስቦ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገረ፤ ከዚያም ሶርያውያን ወደ ሰፈሩበት ወደ ሔላም ሄደ፤ ሶርያውያንም በሰልፍ ወጥተው በዳዊት ላይ ጦርነት ከፈቱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸዓ፥ ንዅሉ እስራኤል ኣኽተተ፤ ንዮርዳኖስ ተሳጊሩውን፥ ናብ ኤላም ከደ፤ ሶርያውያን ድማ ኣብ ቅድሚ ዳዊት ተሰሊፎም ምስኡ ተዋግኡ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ንዳዊት ምስ ነገርዎ ኸኣ፡ ንብዘሎ እስራኤል ኣኽተተ፡ ዮርዳኖስ ተሳጊሩውን፡ ናብ ሔላም መጸ፡ ሶርያውያን ድማ ንዳዊት ኪቃባበልዎ ተሰለፉ፡ ምስኡ ኸኣ ተዋግኡ።