2 Samuel 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዓሞን ድማ ኣራማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረኣዩ፡ ንሳቶም እውን ኣብ ቅድሚ ኣቢሻ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ዮኣብ ድማ ካብ ደቂ ዓሞን ተመሊሱ ናብ የሩሳሌም መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞን ልጆችም ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፤ ወደ ከተማዪቱም ገቡ፤ ኢዮአብም ከአሞን ልጆች ዘንድ ተመልሶ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞንም ልጆች ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ገቡ፤ ኢዮአብም ከአሞን ልጆች ዘንድ ተመልሶ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሶርያውያን መሸሻቸውን አሞናውያን ባዩ ጊዜ፥ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማዪቱ ውስጥ ገቡ። ስለዚህም ኢዮአብ አሞናውያንን መውጋቱን አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶርያ አሳቱ ባቃቴዳዋ አሞና አሳቱ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ አብሻያ ስንፐ ባቃቲደ፥ ካታማ ገሌድኖ። ዮኣበ አሞና አሳቱዋና ኦለትያዋ አጊደ፥ የሩሳላመ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sooriyaa asatuu bak'ateeddawaa Amoona asatuu be'eedda wode, unttunttukka Abishaaya sintsaappe bak'atiide, katamaa geleeddino. Yoo'aabe Amoona asatuwaana olettiyaawaa aggiide, Yerusaalame simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaraame asay baqatidayssa Amoone asay be7idi isttika Abisaye sinththafe baqatidi gede katamay giddo gelida; hessa gishshas Iyo7aabey Amoone asaa olizayssa aggaagidi guye Yerusalaame simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራሜ ኣሳይ ባቃቲዳይሳ ኣሞኔ ኣሳይ ቤኢዲ ኢስቲካ ኣቢሳዬ ሲንፌ ባቃቲዲ ጌዴ ካታማይ ጊዶ ጌሊዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣቤይ ኣሞኔ ኣሳ ኦሊዛይሳ ኣጋጊዲ ጉዬ ዬሩሳላሜ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶረ አሳት ባቃትዳይሳ አሞነ አሳት በእዳ ዎደ ኤንትካ አብሳ ስንፈ ባቃትድ፥ ካታማ ገልዶሶና። እዮኣብ አሞነታ ኦለይሳ አግድ፥ የሩሳላመ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Soore asati baqatidaysa Amoone asati be7ida wode entika Abisa sinthafe baqatidi, katama gelidosona. Iyo7aabi Amooneta oleysa aggidi, Yerusalaame simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሶርያውያን መሸሻቸውን አሞናውያን ባዩ ጊዜ፣ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማዪቱ ውስጥ ገቡ። ስለዚህም ኢዮአብ አሞናውያንን መውጋቱን አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐሞናውያንም የሶርያውያንን መሸሽ ባዩ ጊዜ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማይቱ አፈገፈጉ። ከዚህ በኋላ ኢዮአብ ዐሞናውያንን መውጋት አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ደቂ ኣሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረአዩ፥ ንሳቶምውን ካብ ቅድሚ ኣቢሳ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ሽዑ ኢዮኣብ ምስ ደቂ ኣሞን ምውጋእ ሓዲጉ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ዓሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሀደሙ ምስ ረአዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ካብ ቅድሚ ኣቢሳይ ሀዲሞም ናብታ ኸተማ አተዉ። ሽዑ ዮኣብ ካብ ደቂ ዓሞን ተመሊሱ ናብ የሩሳሌም አተወ። |