2 Samuel 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዓሞን ድማ ኣራማውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረኣዩ፡ ንሳቶም እውን ኣብ ቅድሚ ኣቢሻ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ዮኣብ ድማ ካብ ደቂ ዓሞን ተመሊሱ ናብ የሩሳሌም መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞን ልጆ​ችም ሶር​ያ​ው​ያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነ​ርሱ ደግሞ ከአ​ቢሳ ፊት ሸሹ፤ ወደ ከተ​ማ​ዪ​ቱም ገቡ፤ ኢዮ​አ​ብም ከአ​ሞን ልጆች ዘንድ ተመ​ልሶ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንም ልጆች ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ገቡ፤ ኢዮአብም ከአሞን ልጆች ዘንድ ተመልሶ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሶርያውያን መሸሻቸውን አሞናውያን ባዩ ጊዜ፥ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማዪቱ ውስጥ ገቡ። ስለዚህም ኢዮአብ አሞናውያንን መውጋቱን አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ አሳቱ ባቃቴዳዋ አሞና አሳቱ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ አብሻያ ስንፐ ባቃቲደ፥ ካታማ ገሌድኖ። ዮኣበ አሞና አሳቱዋና ኦለትያዋ አጊደ፥ የሩሳላመ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa asatuu bak'ateeddawaa Amoona asatuu be'eedda wode, unttunttukka Abishaaya sintsaappe bak'atiide, katamaa geleeddino. Yoo'aabe Amoona asatuwaana olettiyaawaa aggiide, Yerusaalame simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaraame asay baqatidayssa Amoone asay be7idi isttika Abisaye sinththafe baqatidi gede katamay giddo gelida; hessa gishshas Iyo7aabey Amoone asaa olizayssa aggaagidi guye Yerusalaame simmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣራሜ ኣሳይ ባቃቲዳይሳ ኣሞኔ ኣሳይ ቤኢዲ ኢስቲካ ኣቢሳዬ ሲንፌ ባቃቲዲ ጌዴ ካታማይ ጊዶ ጌሊዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣቤይ ኣሞኔ ኣሳ ኦሊዛይሳ ኣጋጊዲ ጉዬ ዬሩሳላሜ ሲሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ አሳት ባቃትዳይሳ አሞነ አሳት በእዳ ዎደ ኤንትካ አብሳ ስንፈ ባቃትድ፥ ካታማ ገልዶሶና። እዮኣብ አሞነታ ኦለይሳ አግድ፥ የሩሳላመ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore asati baqatidaysa Amoone asati be7ida wode entika Abisa sinthafe baqatidi, katama gelidosona. Iyo7aabi Amooneta oleysa aggidi, Yerusalaame simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሶርያውያን መሸሻቸውን አሞናውያን ባዩ ጊዜ፣ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማዪቱ ውስጥ ገቡ። ስለዚህም ኢዮአብ አሞናውያንን መውጋቱን አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐሞናውያንም የሶርያውያንን መሸሽ ባዩ ጊዜ እነርሱም ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማይቱ አፈገፈጉ። ከዚህ በኋላ ኢዮአብ ዐሞናውያንን መውጋት አቁሞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ደቂ ኣሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሃደሙ ምስ ረአዩ፥ ንሳቶምውን ካብ ቅድሚ ኣቢሳ ሃዲሞም ናብታ ኸተማ ኣተዉ። ሽዑ ኢዮኣብ ምስ ደቂ ኣሞን ምውጋእ ሓዲጉ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ዓሞን ድማ ሶርያውያን ከም ዝሀደሙ ምስ ረአዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ካብ ቅድሚ ኣቢሳይ ሀዲሞም ናብታ ኸተማ አተዉ። ሽዑ ዮኣብ ካብ ደቂ ዓሞን ተመሊሱ ናብ የሩሳሌም አተወ።