2 Kings 9:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ቤት ኣከኣብ ኪጠፍኣ እያ፣ ነቲ ኣብ መንደቕ ዚሃርምን ነቲ ኣብ እስራኤል ተኣሲሩ እተረፈን ድማ ካብ ኣከኣብ ክጠፍኦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ክ​ዓ​ብን ቤት ሁሉ ታጠ​ፋ​ለህ፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ዘንድ አጥር ተጠ​ግቶ እስ​ከ​ሚ​ሸን የቀ​ረ​በ​ውን ሁሉና ከእ​ነ​ርሱ የቀ​ረ​ውን ሁሉ ታጠ​ፋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአክዓብም ቤት ሁሉ ይጠፋል፤ በእስራኤልም ዘንድ የታሰረውንና የተለቀቀውን ወንድ ሁሉ ከአክዓብ አጠፋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መላው የአክዓብ ቤተሰብና ትውልዱ ሁሉ መሞት አለባቸው፤ እኔ ከእርሱ ቤተሰብ ወንድ የሆነውን ማንኛውንም ባርያም ሆነ ነጻ ሰው አስወግዳለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካባ ዛርያ ኡባይ ያና፤ ታን እስራኤላን አካባ ዛርያፐ አይልያ ግድና፥ ዎማኑዋ ግድና፥ አቱማዋ ኡባ ቆላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaaba zariyaa ubbay d'ayana; taani Israa'eelan Akaaba zariyaappe ayiliyaa gidina, womaannuwaa gidina, attumawaa ubbaa d'ok'ollana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaabeso asay mulera dhayana; aylle gidiin woykko iza yelo gidiin Isra7eelen dizayssa izas wurseththan yelettida attuma naakka Akaabesoppe pitta dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካቤሶ ኣሳይ ሙሌራ ያና፤ ኣይሌ ጊዲን ዎይኮ ኢዛ ዬሎ ጊዲን ኢስራኤሌን ዲዛይሳ ኢዛስ ዉርሴን ዬሌቲዳ ኣቱማ ናካ ኣካቤሶፔ ፒታ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካባ ኮቻ ኡባይ ያና፤ ታኒ እስራኤለን አካባ ኮቻፈ አይለ ግድን፥ ዎማኖ ግድን፥ አደ ኡባ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaaba kocha ubbay dhayana; taani Isra7eelen Akaaba kochaafe aylle gidin, womaanno gidin, adde ubbaa dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአክዓብ ቤት በሙሉ ይጠፋል፤ ባሪያም ይሁን ተወላጅ፣ በእስራኤል የሚገኘውን የመጨረሻ ወንድ ልጅ ሁሉ ከአክዓብ እቈርጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መላው የአክዓብ ቤተሰብና ትውልዱ ሁሉ መሞት አለባቸው፤ እኔ ከእርሱ ቤተሰብ ወንድ የሆነውን ማንኛውንም ባሪያም ሆነ ነጻ ሰው አስወግዳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቤት ኣክኣብ ብምልእታውን ክትጠፍእ እያ፤ ኣብ እስራኤል ድማ ኻብ ኣክኣብ ዝተወልደ ዓብዪ ኾነ ዝተኣሰረ ወይ ዘይተኣሰረ ተባዕታይ ዝኾነ ኸጥፍእ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘላ ቤት ኣካኣብ ክትበርስ እያ፡ ኣብ እስራኤል ድማ እሱር ኰነ ዘይእሱር፡ ኣብ መንደቕ ተጻጊዑ ዚሸይን ዘበለ፡ ካብ ኣከኣብ ከጸንት እየ።