2 Kings 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ቤት ኣከኣብ ኪጠፍኣ እያ፣ ነቲ ኣብ መንደቕ ዚሃርምን ነቲ ኣብ እስራኤል ተኣሲሩ እተረፈን ድማ ካብ ኣከኣብ ክጠፍኦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአክዓብን ቤት ሁሉ ታጠፋለህ፤ በእስራኤልም ዘንድ አጥር ተጠግቶ እስከሚሸን የቀረበውን ሁሉና ከእነርሱ የቀረውን ሁሉ ታጠፋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአክዓብም ቤት ሁሉ ይጠፋል፤ በእስራኤልም ዘንድ የታሰረውንና የተለቀቀውን ወንድ ሁሉ ከአክዓብ አጠፋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መላው የአክዓብ ቤተሰብና ትውልዱ ሁሉ መሞት አለባቸው፤ እኔ ከእርሱ ቤተሰብ ወንድ የሆነውን ማንኛውንም ባርያም ሆነ ነጻ ሰው አስወግዳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካባ ዛርያ ኡባይ ያና፤ ታን እስራኤላን አካባ ዛርያፐ አይልያ ግድና፥ ዎማኑዋ ግድና፥ አቱማዋ ኡባ ቆላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaba zariyaa ubbay d'ayana; taani Israa'eelan Akaaba zariyaappe ayiliyaa gidina, womaannuwaa gidina, attumawaa ubbaa d'ok'ollana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaabeso asay mulera dhayana; aylle gidiin woykko iza yelo gidiin Isra7eelen dizayssa izas wurseththan yelettida attuma naakka Akaabesoppe pitta dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካቤሶ ኣሳይ ሙሌራ ያና፤ ኣይሌ ጊዲን ዎይኮ ኢዛ ዬሎ ጊዲን ኢስራኤሌን ዲዛይሳ ኢዛስ ዉርሴን ዬሌቲዳ ኣቱማ ናካ ኣካቤሶፔ ፒታ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካባ ኮቻ ኡባይ ያና፤ ታኒ እስራኤለን አካባ ኮቻፈ አይለ ግድን፥ ዎማኖ ግድን፥ አደ ኡባ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaaba kocha ubbay dhayana; taani Isra7eelen Akaaba kochaafe aylle gidin, womaanno gidin, adde ubbaa dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአክዓብ ቤት በሙሉ ይጠፋል፤ ባሪያም ይሁን ተወላጅ፣ በእስራኤል የሚገኘውን የመጨረሻ ወንድ ልጅ ሁሉ ከአክዓብ እቈርጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መላው የአክዓብ ቤተሰብና ትውልዱ ሁሉ መሞት አለባቸው፤ እኔ ከእርሱ ቤተሰብ ወንድ የሆነውን ማንኛውንም ባሪያም ሆነ ነጻ ሰው አስወግዳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቤት ኣክኣብ ብምልእታውን ክትጠፍእ እያ፤ ኣብ እስራኤል ድማ ኻብ ኣክኣብ ዝተወልደ ዓብዪ ኾነ ዝተኣሰረ ወይ ዘይተኣሰረ ተባዕታይ ዝኾነ ኸጥፍእ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘላ ቤት ኣካኣብ ክትበርስ እያ፡ ኣብ እስራኤል ድማ እሱር ኰነ ዘይእሱር፡ ኣብ መንደቕ ተጻጊዑ ዚሸይን ዘበለ፡ ካብ ኣከኣብ ከጸንት እየ። |