2 Kings 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደም ባሮተይን ነብያትን ደም ኵሎም ባሮት እግዚኣብሄርን ብኢድ ኢዛቤል ምእንቲ ኽፈዲ፡ ንቤት ጐይታኻ ኣከኣብ ስዓሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ሪ​ያ​ዎቼን የነ​ቢ​ያ​ትን ደም፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ባሪ​ያ​ዎች ሁሉ ደም ከኤ​ል​ዛ​ቤል እጅና ከአ​ክ​ዓብ ቤት ሁሉ እጅ እበ​ቀል ዘንድ የጌ​ታ​ህን የአ​ክ​ዓ​ብን ቤት ታጠ​ፋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባሪያዎቼን የነቢያትን ደም፥ የእግዚአብሔርንም ባሪያዎች ሁሉ ደም ከኤልዛቤል እጅ እበቀል ዘንድ የጌታህን የአክዓብን ቤት ትመታለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም የአክዓብ ልጅ የሆነውን ጌታህን ንጉሡን መግደል አለብህ፤ በዚህም ዓይነት የእኔን ነቢያትና ሌሎችንም አገልጋዮቼን የገደለችውን ኤልዛቤልን እበቀላታለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ነ ጎዳ አካባ ዛርያ ይሳና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ኤልዛቤላ ጉሴዳ ትምቢትያ ኦድያ መና ጎዳ ቆማቱዋ ሱነ ታ ሀራ ቆማቱዋ ሱ ሀሉዋ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni ne goda Akaaba zariyaa d'ayssana. Ayaw gooppe, taani Elzzaabeela gusseedda timbbitiyaa odiyaa Med'inaa Godaa k'oomatuwaa suutsaanne ta hara k'oomatuwaa suutsaa haluwaa kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta oosanchchata nabeta suuththaa hessaththoka GODAA oosanchchata suuththa ubbaa gishshas Elzabeeli bolla ta halo kessana mala neni ne godaa Akaabeso asaa shoca.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኦሳንቻታ ናቤታ ሱ ሄሳካ ጎዳ ኦሳንቻታ ሱ ኡባ ጊሻስ ኤልዛቤሊ ቦላ ታ ሃሎ ኬሳና ማላ ኔኒ ኔ ጎዳ ኣካቤሶ ኣሳ ሾጫ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ነ ጎዳ አካባ ኮቻ ይሳና። ታኒ ኤልዛቤላ ጉስዳ ናበታ፥ ታ አይለታ ሱነ ታ ሀራ አይለታ ሱ ሃሉዋ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ne godaa Akaaba kochaa dhaysana. Taani Elzabeela gussida nabeta, ta aylleta suuthaanne ta hara aylleta suuthaa haluwa kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአገልጋዮቼን የነቢያትን ደም እንዲሁም የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ደም ሁሉ ከኤልዛቤል እጅ እበቀል ዘንድ አንተ የጌታህን የአክዓብን ቤት ትመታለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተም የአክዓብ ልጅ የሆነውን ጌታህን ንጉሡን መግደል አለብህ፤ በዚህም ዐይነት የእኔን ነቢያትና ሌሎችንም አገልጋዮቼን የገደለችውን ኤልዛቤልን እበቀላታለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ነቲ ኤልዛቤል ዘፍሰሰቶ ደም ባሮተይ ነቢያትን ደም ኵሎም ባሮት እግዚኣብሄርን ሕነ ኽፈድስ ንቤት ጐይታኻ ኣክኣብ ክተጥፍኣ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ ደም ባሮተይ ነብያትን ደም ኲሎም ባሮት እግዚኣብሄርን ካብ ኢድ ኢዛቤል ሕነ ኽፈድስ፡ ንቤት ጐይታኻ ኣከኣብ ከተጽንታ ኢኻ።