2 Kings 9:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሬሳ ኢዛቤል ድማ ከም ሓመድ ኣብ መሮር ኣብ ኽፋል ይዝራኤል ኪኸውን እዩ። ስለዚ፡ እዚኣ ኢዛቤል እያ፡ ከይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤልዛቤልም ሬሳ በኢይዝራኤል እርሻ መሬት ላይ እንደ ፍግ ይሆናልና ማንም፦ ይህች ኤልዛቤል ናት ይል ዘንድ አይችልም ብሎ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤልዛቤልም ሬሳ በኢይዝራኤል እርሻ መሬት ላይ እንደ ፍግ ይሆናልና ማንም። ይህች ኤልዛቤል ናት ይል ዘንድ አይችልም ብሎ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሬሳውም የሚተርፈው እንደ ፍግ በዚያ ይበተናል፤ ስለዚህም ማንም እርሷነትዋን ለይቶ በማወቅ፦ ይህች ኤልዛቤል ናት፥ ሊል አይችልም’ ያለው ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቴዳዌካ እዝራኤላን ደእያ ጋድያን ፕቶ ማላ ግዳናዋ። ሄዋ ድራዉ ኦንነ፥ “ሀና ኤልዛቤሎ” ጋናዉ ዳንዳየና’ ያጊደ ኦዴዳ ቃላይ ሀዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Atteedawekka Iziraa'eelan de'iyaa gadiyaan pitto mala gidanawaa. Hewaa diraw ooninne, «Hanna Elzzaabeelo» gaanaw danddayenna› yaagiide odeedda k'aalay hawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ashoy Izra7eele biittan goshsha gades igisa gidana;› hessa gishshas ay asikka, ‹Hanna Elzabeelo gaanaas dandayenna› gi yootida qaalay hayssa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኣሾይ ኢዝራኤሌ ቢታን ጎሻ ጋዴስ ኢጊሳ ጊዳና፤› ሄሳ ጊሻስ ኣይ ኣሲካ፥ ‹ሃና ኤልዛቤሎ ጋናስ ዳንዳዬና› ጊ ዮቲዳ ቃላይ ሃይሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አትዳይስ እዝራኤላን ፕቶ መላ የገታና። ሄሳ ግሾ ኦንካ፥ “ሀና ኤልዛቤሎ” ጋናዉ ዳንዳኤና’ ያግድ ኦድዳ ቃላይ ሀይሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Attidaysi Izra7eelan pito mela yegetana. Hessa gisho oonika, “Hanna Elzabeelo” gaanaw danda7enna’ yaagidi odida qaalay haysa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሥጋዋም በኢይዝራኤል ምድር ዕርሻ ውስጥ እንደ ፍግ ስለሚሆን፣ ማንም ሰው፣ “ይህች ኤልዛቤል ናት” ሊል አይችልም’ ብሎ የተናገረው ቃል ይህ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሬሳውም የሚተርፈው እንደ ፍግ በዚያ ይበተናል፤ ስለዚህም ማንም እርስዋነትዋን ለይቶ በማወቅ፦ ይህች ኤልዛቤል ናት፥ ሊል አይችልም’ ያለው ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሬሳ ኤልዛቤል ድማ እዚኣስ ኤልዛቤል እያ ኢሉ ዘለልያ ኽሳዕ ዘይርከብ ኣብ ልዕሊ ግራት ኢይዝራኤል ከም ድዅዒ ክኸውን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተመሊሶም ድማ ነገርዎ። ንሱ ኸኣ፡ እዚ እቲ ብባርያኡ ኤልያስ ቲስቢታዊ፡ ንስጋ ኢዛቤል ኣብ ግራት ይዝርኤል ኣኽላባት ኪበልዕዎ እዮም፡ ሬሳ ኢዛቤል ድማ፡ እዚኣስ ኢዛቤል እያ፡ ዚብል ክሳዕ ዘይርከብ፡ ኣብ ልዕሊ ግራት ይዝርኤል ከም ድዂዒ ኪኸውን እዩ፡ ኢሉ እተዛረቦ ቓል እግዚኣብሄር እዩ፡ በለ። |