2 Kings 9:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ኣተወ ድማ በሊዑ ሰተየ እሞ፡ ኪድ ነዛ ርጉም ሰበይቲ ርኣያ እሞ፡ ጓል ንጉስ እያ እሞ፡ ቀበርዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም ገብቶ በላ፤ ጠጣም፥ ከዝያም በኋላ፥ “ሂዱ፥ ይህችን የተረገመች እዩአት፤ የንጉሥ ልጅ ናትና ቅበሩአት” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በገባም ጊዜ በላ ጠጣም፤ ከዚያም በኋላ። ይህችን የተረገመች እዩ፤ የንጉሥ ልጅ ናትና ቅበሩአት አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ቤተ መንግሥቱም ገብቶ ተመገበ፤ ከዚህም በኋላ “ምንም ቢሆን የንጉሥ ልጅ ነችና፥ ያችን የተረገመች ሴት ወስዳችሁ ቅበሩ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ ካትያ ጎልያ ገሊደ፥ ሜዳነ ኡሼዳነ። ያቲደ እ፥ “ሀ ሸቀቴዳ ምሽራቶ አፊደ ሞግተ፤ አያ ግዶፐነ አ ካትያ ናኣ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Iyu kaatiyaa golliyaa geliide, meeddanne usheeddanne. Yaatiide I, «Ha shek'k'etteedda mishiratto afiide moogite; ayaa giddooppene Aa kaatiyaa na'aa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy soo gelidi midessinne uyides; hessafe guye, «Ay gidikkoka iza kawo naa gidida gishshas hanno qanggettida maccassayo lo7eththi moogite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ሶ ጌሊዲ ሚዴሲኔ ኡዪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ፥ «ኣይ ጊዲኮካ ኢዛ ካዎ ና ጊዲዳ ጊሻስ ሃኖ ቃንጌቲዳ ማጫሳዮ ሎኤ ሞጊቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ ካዋ ኬ ገልድ፥ ምስነ ኡይስ። እ፥ “ሀ ባደትዳ ማጫስዉ ኤፍድ ሞግተ፤ አይ ግድኮካ እያ ካዎ ናአ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy kawa keethi gelidi, misinne uyis. I, “Ha baadetida maccasiw efidi moogite; ay gidikoka iya kawo na7a” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩም ገብቶ በላ፤ ጠጣም። ከዚያም፣ “ምንም ቢሆን የንጉሥ ልጅ ናትና ይህችን የተረገመች ሴት በሚገባ ቅበሯት” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ቤተ መንግሥቱም ገብቶ ተመገበ፤ ከዚህም በኋላ “ምንም ቢሆን የንጉሥ ልጅ ነችና፥ ያችን የተረገመች ሴት ወስዳችሁ ቅበሩ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣትዩ ድማ በልዐን ሰተየን፤ ብድሕሪኡ “በይዛኻትኩም፥ ርግምቲ እኳ እንተ ኾነት ጓል ንጉስ እያ እሞ ወሲድኩም ቅበርዋ” ኢሉ ኣዘዘ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ኣተወ ድማ፡ በሊዑን ሰትዩን ፡በጃኹም፡ ነዛ ርግምቲ እዚኣ ርኣይዋ፡ ንሳ ጓል ንጉስ እያ እሞ፡ ቅበርዋ፡ በለ። |