2 Kings 9:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገጹ ናብ መስኮት ኣልዒሉ ድማ፡ ኣብ ጎነይ መን ኣሎ፧ መን? ክልተ ሰለስተ ስሉባት ድማ ይጥምትዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፊቱ​ንም አቅ​ንቶ በመ​ስ​ኮቱ አያት። “አንቺ ማን ነሽ? ወደ​ዚህ ወደ እኔ ውረጂ” አላት። ከዚ​ህም በኋላ ሁለት ጃን​ደ​ረ​ቦች ወደ እርሱ ተመ​ለ​ከቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፊቱንም ወደ መስኮቱ አንሥቶ። ከእኔ ጋር ማን ነው? አለ። ሁለት ሦስትም ጃንደረቦች ወደ እርሱ ተመለከቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዩ ቀና ብሎ ወደ ላይ በመመልከት ድምፁን ከፍ አድርጎ “ከእኔ ጋር የሚተባበር ማን ነው?” ሲል ጮኸ፤ ቁጥራቸው ከሁለት እስከ ሦስት የሆነ የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣኖች በመስኮት ብቅ ብለው ወደ እርሱ ተመለከቱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢዩ ፑደ ማስኮትያኮ ጼሊደ፥ “ላ ታ ባጋ ግዳናዌ ኦኔ? አነ ኦኔ?” ያጌዳ። ላኡ ዎይ ሄዙ ሱንቱ አኮ ጼሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyu pude maskkootiyaakko s'eelliide, «Laa ta bagga gidanawe oonee? Ane oonee?» yaageedda. Laa"u woy heezzu suntsatuu aakko s'eelleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyuy izo pude xeellidi, «Ne oonee?» Tanara maadettanay oonee? gishe waassi xeygides. Izi waassiin nam7u woykko heedzdzu gundulati duge izakko xeellida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዩይ ኢዞ ፑዴ ጼሊዲ፥ «ኔ ኦኔ?» ታናራ ማዴታናይ ኦኔ? ጊሼ ዋሲ ጼይጊዴስ። ኢዚ ዋሲን ናምኡ ዎይኮ ሄ ጉንዱላቲ ዱጌ ኢዛኮ ጼሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዩይ ፑደ ማስኮትያኮ ፄልድ፥ “ታ ባጋ ግዳናይ ኦኔ? ኦኔ?” ያግስ። ናምኡ ዎይኮ ሄ ሹፋት እያ ፄልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyuy pude maskootiyako xeellidi, “Ta bagga gidanay oonee? Oonee?” yaagis. Nam7u woyko heedzu shuufati iya xeellidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀና ብሎ ወደ መስኮቱ ተመለከተና፣ “ማነህ አንተ? ማነው የሚተባበረኝ” ሲል ጮኾ ተጣራ። ሁለት ሦስት ጃንደረቦችም ቍልቍል ወደ እርሱ ተመለከቱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዩ ቀና ብሎ ወደ ላይ በመመልከት ድምፁን ከፍ አድርጎ “ከእኔ ጋር የሚተባበር ማን ነው?” ሲል ጮኸ፤ ቊጥራቸው ከሁለት እስከ ሦስት የሆነ የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣኖች በመስኮት ብቅ ብለው ወደ እርሱ ተመለከቱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩ ኸዓ ገፁ ናብ መስኮት ኣንቃዕሪሩ፥ “ምሳይ ዝሓብር መን ኣሎ? መን?” በለ። ሽዑ ኽልተ፥ ሰለስተ ስሉባት ናብኡ ንታሕቲ ጠመቱ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ገጹ ናብ መስኰት ኣንቃዕሪሩ፡ ምሳይ መን ኣሎ መን በለ። ሽዑ ኽልተ ሰለስተ ስሉባት ናብኡ ኣቢሎም ግልጽ በሉ።