2 Kings 9:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሁ ናብ ኣፍ ደገ ምስ ኣተወት ድማ፡ ንጐይታኡ ዝቐተለ ዚምሪዶ ሰላም ነይርዎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዩም ወደ ከተማ በገባ ጊዜ፥ “ጌታ​ውን የገ​ደለ ዘምሪ ሰላም ነውን?” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዩም በበሩ ሲገባ። ጌታውን የገደለ ዘምሪ ሆይ፥ ሰላም ነውን? አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዩ የቅጽሩን በር አልፎ ሲገባ “አንተ ዚምሪ! አንተ የጌታህ ገዳይ ደግሞ እዚህ ምን አመጣህ?” ስትል ጮኸችበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢዩ ፐንግያና ገልሽን፥ “ላ ነ ጎዳ ዎዳ ዝምራ፥ ሀዋ ሳሮ ያድ?” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyu penggiyaanna gelishin, «Laa ne godaa wod'eedda Zimiraa, hawaa saroo yaad?» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyuy gimbeza kanththi gelidayssa be7ada, «Ne godaa wodhida Zimiree! Ne saros yadii?» ga oychchadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዩይ ጊምቤዛ ካን ጌሊዳይሳ ቤኣዳ፥ «ኔ ጎዳ ዎዳ ዚሚሬ! ኔ ሳሮስ ያዲ?» ጋ ኦይቻዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዩይ ፐንገራ ገልሽን፥ “ላ ነ ጎዳ ዎዳ ዘምራ ሀይሳ ሳሮ ያዲ?” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyuy pengera gelishin, “La ne godaa wodhida Zemira haysa saro yadii?” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዩ የቅጥሩን በር ዐልፎ ሲገባ፣ “ጌታህን የገደልህ አንተ ዘምሪ የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዩ የቅጽሩን በር አልፎ ሲገባ “አንተ ዚምሪ! አንተ የጌታህ ገዳይ ደግሞ እዚህ ምን አመጣህ?” ስትል ጮኸችበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩ በቲ ኣፍ ደገ ምስ ኣተወ ድማ “ኣታ ቐታሊ ጐይታኡ ዘምሪ፥ ብደሓን ዲኻ?” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 የሁ ብደገ ምስ ኣተወ ድማ፡ ኣታ ዚምሪ ቐታል ጐይታኡ፡ ደሓን ዲኻ በለቶ።