2 Kings 9:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሁ ኣብ ይዝሬል ምስ በጽሐ፡ ኢዛቤል ብዛዕባ እዚ ሰምዐት። ገጻ ቀቢኣ ድማ ርእሳ ኣድኪማ ብመስኮት ጠመተት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዩም ወደ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ሄደ፤ ኤል​ዛ​ቤ​ልም ይህን በሰ​ማች ጊዜ ዐይ​ን​ዋን ተኳ​ለች፤ ራስ​ዋ​ንም አስ​ጌ​ጠች፤ በመ​ስ​ኮ​ትም ዘልቃ ትመ​ለ​ከት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዩም ወደ ኢይዝራኤል መጣ፤ ኤልዛቤልም በሰማች ጊዜ ዓይንዋን ተኳለች፥ ራስዋንም አስጌጠች፥ በመስኮትም ዘልቃ ትመለከት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህም ጊዜ ኢዩ ወደ ኢይዝራኤል ደረሰ፤ ኤልዛቤልም ይህን የሆነውን ነገር ሰምታ ዐይንዋን ተኳለች፤ ጠጉርዋንም ተሠርታ በቤተ መንግሥቱ ሰገነት ላይ በመስኮት አዘንብላ ቁልቁል መንገዱን ትመለከት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ እዝራኤላ ካታማ ቤዳ። ኤልዛቤላ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ባረ አይፍያ ኦካደ፥ ባረ ሁጲያካ ፕጻደ፥ ማስኮትያና ዱገ ኦግያ ጼላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Iyu Iziraa'eela katamaa beedda. Elzzaabeela hewaa siseedda wode, bare ayfiyaa okkaadde, bare huup'iyaakka pis'aade, maskkootiyaanna duge ogiyaa s'eellaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyuy gede Izra7eele bides; Elzabeela hessa siyada, ba ayfeso tiyettada, ba hu7e lo7eththa giigsada maskootera duge xeelladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዩይ ጌዴ ኢዝራኤሌ ቢዴስ፤ ኤልዛቤላ ሄሳ ሲያዳ፥ ባ ኣይፌሶ ቲዬታዳ፥ ባ ሁኤ ሎኤ ጊጊሳዳ ማስኮቴራ ዱጌ ጼላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እዩይ እዝራኤላ ብስ። ኤልዛቤላ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ ባ አይፍያ ትያዳ፥ ባ ሁጵያ ፕፃዳ፥ ማስኮትያራ ዱገ ኦግያ ፄላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Iyyuy Izra7eela bis. Elzabeela hessa si7ida wode, ba ayfiya tiyada, ba huuphiya pixada, maskootiyara duge ogiya xeellasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዩ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ፤ ኤልዛቤልም ይህን በሰማች ጊዜ ዐይኗን ተኳኵላ፣ ጠጕሯንም አሰማምራ በመስኮት ትመለከት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ ኢዩ ወደ ኢይዝራኤል ደረሰ፤ ኤልዛቤልም ይህን የሆነውን ነገር ሰምታ ዐይንዋን ተኳለች፤ ጠጒርዋንም ተሠርታ በቤተ መንግሥቱ ሰገነት ላይ በመስኮት አዘንብላ ቊልቊል መንገዱን ትመለከት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድሕሪዙይ ኢዩ ናብ ኢይዝራኤል መፀ፤ ኤልዛቤል ነዙይ ምስ ሰምዐት ኣዒንታ ተዅሒላ ርእሳውን ተቘኒና ብመስኮት ኮይና ትጥምት ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ኢዛቤል ድማ የሁ ናብ ይዝርኤል ከም ዝመጸ ምስ ሰምዔት፡ ኣዒንታ ተዂሒላ፡ ርእሳ ኸኣ ተሰሪሓ ብመስኰት ኰይና ትጥምት ነበረት።