2 Kings 9:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነቲ ሳንዱቕ ዘይቲ ወሲድካ ኣብ ርእሱ ኣፍስሶ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ ኣለኹ። ሽዑ ነቲ ማዕጾ ከፊትካ ሃደም፡ ኣይትደናጐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዘ​ይ​ቱ​ንም ቀንድ ይዘህ በራሱ ላይ አፍ​ስ​ሰ​ውና፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባ​ሁህ በለው፤ ከዚ​ህም በኋላ በሩን ከፍ​ተህ ሽሽ፥ አት​ዘ​ግ​ይም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዘይቱንም ማሰሮ ይዘህ በራሱ ላይ አፍስሰውና። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ በለው፤ በሩንም ከፍተህ ሽሽ፥ አትዘግይም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን የወይራ ዘይት በራሱ ላይ አፍስስበት፤ ‘አንተ ተቀብተህ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ ብለህም ንገረው፤ ከዚህም በኋላ በሩን በመክፈት በተቻለ ፍጥነት ከዚያ ስፍራ ተነሥተህ ሽሽ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻሩዋ ዛይትያ አካደ፥ አ ሁጲያን ትጋደ፥ ‘ኔና መና ጎዳይ፥ “ኔን እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ታን ኔና ኦካይ” ያጌ’ ያጋ። ያታደ ካርያ ዶያደ፥ ባቃታፐ አትና፥ ጋምኦፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, s'aaruwaa zayitiyaa akkaade, Aa huup'iyaan tigaadde, ‹Neena Med'ina Goday, «Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan taani neena Okkay» yaagee› yaaga. Yaataade kariyaa dooyaade, bak'atappe attina, gam"oppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe qasse he xuu7aan diza zayteza iza hu7en gussada, ‹GODAY nena, Hekko ta Isra7eele bolla ne kawotana mala tiyadis› gees gaada awajja; hessafe kareza doyada woxxa; mulekka takkofa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ቃሴ ሄ ጹኣን ዲዛ ዛይቴዛ ኢዛ ሁኤን ጉሳዳ፥ ‹ጎዳይ ኔና፥ ሄኮ ታ ኢስራኤሌ ቦላ ኔ ካዎታና ማላ ቲያዲስ› ጌስ ጋዳ ኣዋጃ፤ ሄሳፌ ካሬዛ ዶያዳ ዎጻ፤ ሙሌካ ታኮፋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ፃሮ ዛይትያ ኤካዳ፥ እያ ሁጵያን ትጋዳ፥ ‘ነና እስራኤለ ቦላ ካዎ ኦ ትያና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ’ ያጋ። ያታዳ ፐንግያ ዶያዳ፥ ኤለሳዳ ባቃታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, xaaro zaytiya ekada, iya huuphiyan tigada, ‘Nena Isra7eele bolla kawo ootha tiyana mela Goday tana kiittis’ yaaga. Yaatada pengiya dooyada, ellesada baqata” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ማሰሮውን ይዘህ ዘይቱን በራሱ ላይ አፍስስና፣ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ እኔ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ ቀባሁህ” ’ ብለህ ዐውጅ። ከዚያም በሩን ከፍተህ ሩጥ፤ ፈጽሞ አትዘግይ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን የወይራ ዘይት በራሱ ላይ አፍስስበት፤ ‘አንተ ተቀብተህ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ ብለህም ንገረው፤ ከዚህም በኋላ በሩን በመክፈት በተቻለ ፍጥነት ከዚያ ስፍራ ተነሥተህ ሽሽ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ነቲ ዘይቲ ዝመልአ ቐርኒ ወሲድካ፥ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ኣፍስሶ እሞ፥ ‘እግዚኣብሄር ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢአካ እየ’ ይብል ኣሎ በሎ፤ ድሕሪኡ ማዕፆ ኸፊትካ ህደም፥ ኣይትደንጒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ነቲ ቐርኒ ዘይቲ ውሰድ፡ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ኣፍሲስካ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢኤካ እየ፡ ድማ በሎ። ሽዑ ማዕጾ ኸፊትካ ህደም፡ ኣይትደንጒ።