2 Kings 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነቲ ሳንዱቕ ዘይቲ ወሲድካ ኣብ ርእሱ ኣፍስሶ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ ኣለኹ። ሽዑ ነቲ ማዕጾ ከፊትካ ሃደም፡ ኣይትደናጐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዘይቱንም ቀንድ ይዘህ በራሱ ላይ አፍስሰውና፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ በለው፤ ከዚህም በኋላ በሩን ከፍተህ ሽሽ፥ አትዘግይም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዘይቱንም ማሰሮ ይዘህ በራሱ ላይ አፍስሰውና። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ በለው፤ በሩንም ከፍተህ ሽሽ፥ አትዘግይም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን የወይራ ዘይት በራሱ ላይ አፍስስበት፤ ‘አንተ ተቀብተህ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ ብለህም ንገረው፤ ከዚህም በኋላ በሩን በመክፈት በተቻለ ፍጥነት ከዚያ ስፍራ ተነሥተህ ሽሽ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻሩዋ ዛይትያ አካደ፥ አ ሁጲያን ትጋደ፥ ‘ኔና መና ጎዳይ፥ “ኔን እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ታን ኔና ኦካይ” ያጌ’ ያጋ። ያታደ ካርያ ዶያደ፥ ባቃታፐ አትና፥ ጋምኦፓ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, s'aaruwaa zayitiyaa akkaade, Aa huup'iyaan tigaadde, ‹Neena Med'ina Goday, «Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan taani neena Okkay» yaagee› yaaga. Yaataade kariyaa dooyaade, bak'atappe attina, gam"oppa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe qasse he xuu7aan diza zayteza iza hu7en gussada, ‹GODAY nena, Hekko ta Isra7eele bolla ne kawotana mala tiyadis› gees gaada awajja; hessafe kareza doyada woxxa; mulekka takkofa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቃሴ ሄ ጹኣን ዲዛ ዛይቴዛ ኢዛ ሁኤን ጉሳዳ፥ ‹ጎዳይ ኔና፥ ሄኮ ታ ኢስራኤሌ ቦላ ኔ ካዎታና ማላ ቲያዲስ› ጌስ ጋዳ ኣዋጃ፤ ሄሳፌ ካሬዛ ዶያዳ ዎጻ፤ ሙሌካ ታኮፋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ፃሮ ዛይትያ ኤካዳ፥ እያ ሁጵያን ትጋዳ፥ ‘ነና እስራኤለ ቦላ ካዎ ኦ ትያና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ’ ያጋ። ያታዳ ፐንግያ ዶያዳ፥ ኤለሳዳ ባቃታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, xaaro zaytiya ekada, iya huuphiyan tigada, ‘Nena Isra7eele bolla kawo ootha tiyana mela Goday tana kiittis’ yaaga. Yaatada pengiya dooyada, ellesada baqata” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ማሰሮውን ይዘህ ዘይቱን በራሱ ላይ አፍስስና፣ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ እኔ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ ቀባሁህ” ’ ብለህ ዐውጅ። ከዚያም በሩን ከፍተህ ሩጥ፤ ፈጽሞ አትዘግይ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን የወይራ ዘይት በራሱ ላይ አፍስስበት፤ ‘አንተ ተቀብተህ በእስራኤል ላይ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ ብለህም ንገረው፤ ከዚህም በኋላ በሩን በመክፈት በተቻለ ፍጥነት ከዚያ ስፍራ ተነሥተህ ሽሽ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቲ ዘይቲ ዝመልአ ቐርኒ ወሲድካ፥ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ኣፍስሶ እሞ፥ ‘እግዚኣብሄር ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢአካ እየ’ ይብል ኣሎ በሎ፤ ድሕሪኡ ማዕፆ ኸፊትካ ህደም፥ ኣይትደንጒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቲ ቐርኒ ዘይቲ ውሰድ፡ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ኣፍሲስካ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢኤካ እየ፡ ድማ በሎ። ሽዑ ማዕጾ ኸፊትካ ህደም፡ ኣይትደንጒ። |