2 Kings 9:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሓዝያ ንጉስ ይሁዳ ነዚ ምስ ረኣየ ግና፡ ናብ ቤት ኣታኽልቲ ሃደመ። የሁ ድማ ደድሕሪኡ ሰዓበ፡ ኣብታ ሰረገላውን ውቕዖ። እዚ ድማ ኣብ ምድያብ ናብ ጉር ማለት ኣብ ጅብለኣም ገበሩ። ናብ መጊዶ ሃዲሙ ድማ ኣብኡ ሞተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ንጉሥ አካዝያስ ያን ባየ ጊዜ በአትክልት ቤት መንገድ ሸሸ። ኢዩም፥ “እርሱንም ደግሞ አልተወውም” ብሎ ተከተለው። በይብላሄምም አቅራቢያ ባለችው በጋይ አቀበት በሰረገላው ላይ ወጋው። ወደ መጊዶም ሸሸ፥ በዚያም ሞተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ያንን ባየ ጊዜ በአትክልት ቤት መንገድ ሸሸ። ኢዩም። ይህን ደግሞ በሰረገላው ላይ ውጉት እያለ ተከተለው፤ በይብለዓምም አቅራቢያ ባለችው በጉር ዐቀበት ላይ ወጉት። ወደ መጊዶም ሸሸ፥ በዚያም ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አካዝያስ የሆነውን ነገር ሁሉ በተመለከተ ጊዜ በሠረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ቤትሀጋን ከተማ ሸሽቶ ሄደ፤ ኢዩ ተከታትሎ እያሳደደው “እርሱንም ግደሉት!” ሲል ለወታደሮቹ ትእዛዝ ሰጠ፤ እነርሱም አካዝያስን ተከታትለው በዪብለዓም ከተማ አጠገብ በምትገኘው በጉር የአቀበት መንገድ ላይ በሠረገላው ሲበር መትተው አቆሰሉት፤ እርሱ ግን እንደ ምንም ጨክኖ መጊዶ ከተማ እስኪደርስ ተጓዘ፤ በዚያም ሞተ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ አካዝያስ ሄዋ በኤዳ ዎደ፥ ቤት-ሀጋና ግያ ካታማ ባቃቲደ ቤዳ። ኢዩ አ ካሊደ የደርሲደ፥ “አካ ዱክተ!” ያጌዳ። ኡንቱንቱ አ ካሊደ፥ ይብላኣማ ካታማ ኤለካ ደእያ ጉራ ግያ ፑደን አ ጋርያ ቦላ ዱኬድኖ። ያትና እ ማግዶ ጌተትያ ካታማ ባቃቲደ፥ ያን ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Akaaziyaasi hewaa be'eedda wode, Beeti-Haggaana giyaa katamaa bak'atiide beedda. Iyu Aa kaalliide yederssiidde, «Aakka dukkite!» yaageedda. Unttunttu Aa kaalliide, Yibila'aama katamaa ellekka de'iyaa Guura giyaa pudetsan Aa gaariyaa bolla dukkeeddino. Yaatina I Magido geetettiyaa katamaa bak'atiide, yaan hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Akaziyaasi hessa be7idi gede Beeti-Hagaane efiza ogezara baqatides; Iyuykka iza gooddishe ba qaala dhoqqu histtidi, «Izakka wodhite» gides. Isttika Yibila7aame katama achchan Guure pudunththa oge ke7ishin para-gaare bolla dizayssa caddi madunththida; gido attiin izi Magiddo baqati biidi heen hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኣካዚያሲ ሄሳ ቤኢዲ ጌዴ ቤቲ-ሃጋኔ ኤፊዛ ኦጌዛራ ባቃቲዴስ፤ ኢዩይካ ኢዛ ጎዲሼ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ኢዛካ ዎቴ» ጊዴስ። ኢስቲካ ዪቢላኣሜ ካታማ ኣቻን ጉሬ ፑዱን ኦጌ ኬኢሺን ፓራ-ጋሬ ቦላ ዲዛይሳ ጫዲ ማዱንዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ማጊዶ ባቃቲ ቢዲ ሄን ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ አካዝያስ ሄሳ በእዳ ዎደ፥ ቤት-ሀጋና ባቃትስ። እዩይ እያ ካልድ የደድ፥ “እያካ ዎተ” ያግስ። ኤንቲ እያ ካልድ፥ ይብላማ ማታን ደእያ ጉራ ፑደን እያ ጋርያ ቦላ ጫድዶሶና። እ ማግዶ ባቃትድ፥ ያን ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda Kawoy Akaziyaasi hessa be7ida wode, Beet-Hagana baqatis. Iyyuy iya kaallidi yedethidi, “Iyaka wodhite” yaagis. Enti iya kaallidi, Yiblaama matan de7iya Guura pudethan iya gaariya bolla caddidosona. I Magido baqatidi, yan hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስም ይህን ሲያይ፣ ወደ ቤት ሀጋን በሚያወጣው መንገድ ሸሸ፤ ኢዩም እያሳደደ ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ “እርሱንም ግደሉት!” አለ። እነርሱም በይብለዓም ከተማ አጠገብ በጉር ዐቀበት መንገድ ላይ በሠረገላው ውስጥ እንዳለ አቈሰሉት፤ እርሱ ግን ወደ መጊዶ ሸሽቶ፤ እዚያው ሞተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አካዝያስ የሆነውን ነገር ሁሉ በተመለከተ ጊዜ በሠረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ቤትሀጋን ከተማ ሸሽቶ ሄደ፤ ኢዩ ተከታትሎ እያሳደደው “እርሱንም ግደሉት!” ሲል ለወታደሮቹ ትእዛዝ ሰጠ፤ እነርሱም አካዝያስን ተከታትለው በዪብለዓም ከተማ አጠገብ በምትገኘው በጉር የአቀበት መንገድ ላይ በሠረገላው ሲበር መትተው አቈሰሉት፤ እርሱ ግን እንደምንም ጨክኖ መጊዶ ከተማ እስኪደርስ ተጓዘ፤ በዚያም ሞተ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣካዝ ንጉስ ይሁዳ ድማ እዙይ ምስ ረአየ፥ ብመንገዲ ቤት ኣታኽልቲ ኣቢሉ ሃደመ። ኢዩ ግና “ንእኡውን ውግእዎ” እናበለ ደድሕሪኡ ሰዓበ። ኣብታ ጥቓ ይብለዓም ዘላ ዓቐበት ጉር ከዓ ኣብ ሰረገላኡ እንተሎ ወግእዎ። ግና ኽሳዕ መጊዶ ሃደመ፤ ኣብኣ ድማ ሞተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሓዝያ ንጉስ ይሁዳ ድማ እዚ ምስ ረኣየ፡ ብመገዲ ቤት ኣትኽልቲ ኣቢሉ ሀደመ። የሁ ግና ደድሕሪኡ ስዒቡ፡ ንእኡውን ኣብ ሰረገላ ኸሎ ውግእዎ፡ በሎም። ኣብታ ጥቓ ዪብለዓም ዘላ ዓቐበት ጉር ከኣ ወግእዎ። ናብ መጊዶ ሀዲሙ ድማ ኣብኣ ሞተ። |