2 Kings 9:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሁ ድማ ብዅሉ ሓይሉ ቀስቲ ስሒቡ ኣብ መንጎ ቅልጽሙ ወቕዖ፡ ፍላጻ ድማ ካብ ልቡ ወጸ፡ ብሰረገላኡ ድማ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዩም በእጁ ቀስ​ቱን ለጠጠ፤ ኢዮ​ራ​ም​ንም በጫ​ን​ቃው መካ​ከል ወጋው ፤ ፍላ​ጻ​ውም በልቡ አለፈ፤ ወደ ሰረ​ገ​ላ​ውም ውስጥ በጕ​ል​በቱ ላይ ወደቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዩም በእጁ ቀስቱን ለጠጠ፥ ኢዮራምንም በጫንቃው መካከል ወጋው፤ ፍላጻውም በልቡ አለፈ፥ ወደ ሰረገላውም ውስጥ ወደቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዩ ቀስቱን ስቦ ባለው ኃይል በመጠቀም ፍላጻውን ባስፈነጠረ ጊዜ ኢዮራምን ወግቶ በትከሻዎቹ መካከል እስከ ልቡ ዘለቀ፤ ኢዮራምም ሞቶ በሠረገላው ውስጥ ወደቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ ባረ ዎንዳፍያን ባረ ኩመን ዎልቃፐ ዳፊደ፥ ዮራማ ላኡ ካትሳፐ ግዱዋን ዱኬዳ። ዎንዳፊ አ ዎዛናና አደ ከስና፥ ባረ ጋርያ ግዶ ኩንዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Iyu bare wonddaafiyaan bare kumentsaa wolk'k'aappe dafiide, Yoraama laa"u katissaappe gidduwaan dukkeedda. Wonddaafii Aa wozanaanna aad'd'iidde kesina, bare gaariyaa giddo kunddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyuy ba wondafe yiishshan Iyoraames baqinaten caddides. Yiishshazi kanththi biidi izas wozinaa caddida gishshas izi para-gaareza giddon bolqu gi kundides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዩይ ባ ዎንዳፌ ዪሻን ኢዮራሜስ ባቂናቴን ጫዲዴስ። ዪሻዚ ካን ቢዲ ኢዛስ ዎዚና ጫዲዳ ጊሻስ ኢዚ ፓራ-ጋሬዛ ጊዶን ቦልቁ ጊ ኩንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዩይ፥ ባ ዶንግያ ባ ኩመ ዎልቃን ዳፍድ፥ እዮራማ ናምኡ ካትሶታፐ ግዶን ዱክስ። ዶንገ ቶራይ እያ ዎዛናራ ካንድ ከይን፥ ባ ጋርያ ግዶን ኩንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyuy, ba dongiya ba kumetha wolqan dafidi, Iyoraama nam7u katisotape giddon dukis. Donge tooray iya wozanaara kanthidi keyin, ba gaariya giddon kundis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዩ ቀስቱን በማስፈንጠር ኢዮራምን በትከሻና ትከሻው መካከል ወጋው፤ ፍላጻውም ዘልቆ ልቡን ስለ ወጋው፣ ሠረገላው ውስጥ ዘፍ ብሎ ወደቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዩ ቀስቱን ስቦ ባለው ኀይል በመጠቀም ፍላጻውን ባስፈነጠረ ጊዜ ኢዮራምን ወግቶ በትከሻዎቹ መካከል እስከ ልቡ ዘለቀ፤ ኢዮራምም ሞቶ በሠረገላው ውስጥ ወደቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩ ግና ቐስቱ ብኢዱ ገቲሩ ንኢዮራም ኣብ መንጎ መናዅቡ ወግኦ፤ እቲ ፍላፃ ድማ ብልቡ ወፀ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸዓ ድፍእ በለ።
Amharic Tigrinya 2011 የሁ ግና ቀስቱ ብኢዱ ገቲሩ ንዮራም ኣብ መንጎ መናኲቡ ወግኦ፡ እቲ ፍላጻ ድማ ብልቡ ወጸ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸኣ ተቘልዐጸ።