2 Kings 9:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ድማ ብዅሉ ሓይሉ ቀስቲ ስሒቡ ኣብ መንጎ ቅልጽሙ ወቕዖ፡ ፍላጻ ድማ ካብ ልቡ ወጸ፡ ብሰረገላኡ ድማ ወደቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም በእጁ ቀስቱን ለጠጠ፤ ኢዮራምንም በጫንቃው መካከል ወጋው ፤ ፍላጻውም በልቡ አለፈ፤ ወደ ሰረገላውም ውስጥ በጕልበቱ ላይ ወደቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩም በእጁ ቀስቱን ለጠጠ፥ ኢዮራምንም በጫንቃው መካከል ወጋው፤ ፍላጻውም በልቡ አለፈ፥ ወደ ሰረገላውም ውስጥ ወደቀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩ ቀስቱን ስቦ ባለው ኃይል በመጠቀም ፍላጻውን ባስፈነጠረ ጊዜ ኢዮራምን ወግቶ በትከሻዎቹ መካከል እስከ ልቡ ዘለቀ፤ ኢዮራምም ሞቶ በሠረገላው ውስጥ ወደቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኢዩ ባረ ዎንዳፍያን ባረ ኩመን ዎልቃፐ ዳፊደ፥ ዮራማ ላኡ ካትሳፐ ግዱዋን ዱኬዳ። ዎንዳፊ አ ዎዛናና አደ ከስና፥ ባረ ጋርያ ግዶ ኩንዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Iyu bare wonddaafiyaan bare kumentsaa wolk'k'aappe dafiide, Yoraama laa"u katissaappe gidduwaan dukkeedda. Wonddaafii Aa wozanaanna aad'd'iidde kesina, bare gaariyaa giddo kunddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyuy ba wondafe yiishshan Iyoraames baqinaten caddides. Yiishshazi kanththi biidi izas wozinaa caddida gishshas izi para-gaareza giddon bolqu gi kundides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዩይ ባ ዎንዳፌ ዪሻን ኢዮራሜስ ባቂናቴን ጫዲዴስ። ዪሻዚ ካን ቢዲ ኢዛስ ዎዚና ጫዲዳ ጊሻስ ኢዚ ፓራ-ጋሬዛ ጊዶን ቦልቁ ጊ ኩንዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ፥ ባ ዶንግያ ባ ኩመ ዎልቃን ዳፍድ፥ እዮራማ ናምኡ ካትሶታፐ ግዶን ዱክስ። ዶንገ ቶራይ እያ ዎዛናራ ካንድ ከይን፥ ባ ጋርያ ግዶን ኩንድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy, ba dongiya ba kumetha wolqan dafidi, Iyoraama nam7u katisotape giddon dukis. Donge tooray iya wozanaara kanthidi keyin, ba gaariya giddon kundis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢዩ ቀስቱን በማስፈንጠር ኢዮራምን በትከሻና ትከሻው መካከል ወጋው፤ ፍላጻውም ዘልቆ ልቡን ስለ ወጋው፣ ሠረገላው ውስጥ ዘፍ ብሎ ወደቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩ ቀስቱን ስቦ ባለው ኀይል በመጠቀም ፍላጻውን ባስፈነጠረ ጊዜ ኢዮራምን ወግቶ በትከሻዎቹ መካከል እስከ ልቡ ዘለቀ፤ ኢዮራምም ሞቶ በሠረገላው ውስጥ ወደቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ግና ቐስቱ ብኢዱ ገቲሩ ንኢዮራም ኣብ መንጎ መናዅቡ ወግኦ፤ እቲ ፍላፃ ድማ ብልቡ ወፀ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸዓ ድፍእ በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሁ ግና ቀስቱ ብኢዱ ገቲሩ ንዮራም ኣብ መንጎ መናኲቡ ወግኦ፡ እቲ ፍላጻ ድማ ብልቡ ወጸ። ኣብቲ ሰረገላኡ ኸኣ ተቘልዐጸ። |