2 Kings 9:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ግምቢ ይዝርኤል ከኣ ሓላዊ ደው ኢሉ ነበረ፣ ንሱ ድማ ናብቶም ህዝቢ የሁ ኺመጽእ ከሎ ጠመተ፣ ህዝቢ ይርኢ ኣለኹ። ሽዑ ዮራም፡ ፈረሰኛ ወሲድካ ክቕበሎም ስደድ፡ ንሱ ድማ ሰላም ድዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰላይም ያያቸው ዘንድ በኢይዝራኤል ግንብ ላይ ቆመ፤ ሲመጡም የእነኢዩን አቧራ አየ። “እነሆም፥ አቧራ አያለሁ” አለ። ኢዮራምም፥ “ይገናኛቸው ዘንድ አንድ ፈረሰኛ ይሂድ፤ እርሱም፦ ሰላም ነውን? ይበላቸው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢይዝራኤልም ግንብ ላይ የቆመው ሰላይ የኢዩ ጭፍራ ሲመታ አይቶ። ጭፍራ አያለሁ አለ። ኢዮራምም። የሚገናኘው ፈረሰኛ ላክ፥ እርሱም። ሰላም ነውን? ይበለው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢይዝራኤል ከተማ መጠበቂያ ግንብ ላይ የነበረው ቃፊር ኢዩና ተከታዩ ጭፍራ ሲመጡ መቃረባቸውን አይቶ፥ “ሰዎች እየጋለቡ ሲመጡ አያለሁ!” ሲል የጥሪ ድምፅ አሰማ። ኢዮራምም “አንድ ፈረሰኛ ልከህ የሚመጡትን ሰዎች ሰላም ነውን? ብሎ እንዲጠይቅ አድርግ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝራኤላ ካታማ ግምቢያ ቦላ ኤቂደ ዎችያዌ ጼሲደ፥ “እት ጭታይ ይያዌ ታዉ ቤቴ” ያጌዳ። ዮራመ፥ “ኡንቱንቱና ጋከታናዳን እት ፓራ አሳ የዳ። ፓራዉ ቢደ፥ ‘ሳአይ ሳሬ?’ ያጎ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziraa'eela katamaa gimbbiyaa bolla ek'k'iide wochchiyaawe s'eesiide, «Itti c'itay yiyaawe taw beettee» yaageedda. Yoraame, «Unttunttunna gakettanaadan itti paraa asaa yedda. Parawuu biide, ‹Sa'ay saree?› yaago» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izra7eele gimbe bolla diza shakkozan eqqi naagizayssi Iyu wottadarati izakko matidayssa be7idi, «Ola! Ola! wottadarati gakkida» gi waassides. Iyoraameykka, «Issi toganchchay xeygetti biidi isttara gayttana mala yeddidi, ‹Intte saros yidetii?› giidi oychchana mala azazides» giidi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራኤሌ ጊምቤ ቦላ ዲዛ ሻኮዛን ኤቂ ናጊዛይሲ ኢዩ ዎታዳራቲ ኢዛኮ ማቲዳይሳ ቤኢዲ፥ «ኦላ! ኦላ! ዎታዳራቲ ጋኪዳ» ጊ ዋሲዴስ። ኢዮራሜይካ፥ «ኢሲ ቶጋንቻይ ጼይጌቲ ቢዲ ኢስታራ ጋይታና ማላ ዬዲዲ፥ ‹ኢንቴ ሳሮስ ዪዴቲ?› ጊዲ ኦይቻና ማላ ኣዛዚዴስ» ጊዲ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዝራኤላ ግምብያ ቦላ ኤቅድ ዎቸይሳ ፄግድ፥ “እስ ጩጋ የይሳ ታዉ በንቴስ” ያግስ። እዮራም፥ “ኤንታራ ጋሄታናዳ እስ ፓራ የዳ። ፓራዋይ ብድ፥ ‘ሳእ ሳሮ?’ ያጎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Izra7eela gimbiya bolla eqidi wocheysa xeegidi, “Issi cuga yeysa taw bentees” yaagis. Iyoraami, “Entara gahetanaada issi para yedda. Paraaway bidi, ‘Sa7i saro?’ yaago” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢይዝራኤል ግንብ ማማ ላይ የቆመው ጠባቂ የኢዩ ወታደሮች መቅረባቸውን አይቶ፣ “ኧረ ወታደሮች መጡ” በማለት ጮኾ ተናገረ። ኢዮራምም፣ “አንድ ፈረሰኛ ተጠርቶ፤ እንዲገናኛቸው ላኩትና፣ ‘የመጣችሁት በሰላም ነውን?’ ብሎ ይጠይቅ” ሲል አዘዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢይዝራኤል ከተማ መጠበቂያ ግንብ ላይ የነበረው ቃፊር ኢዩና ተከታዩ ጭፍራ ሲመጡ መቃረባቸውን አይቶ፥ “ሰዎች እየጋለቡ ሲመጡ አያለሁ!” ሲል የጥሪ ድምፅ አሰማ። ኢዮራምም “አንድ ፈረሰኛ ልከህ የሚመጡትን ሰዎች ሰላም ነውን? ብሎ እንዲጠይቅ አድርግ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ግንቢ ኢይዝራኤል ደው ኢሉ ዝነበረ ሓላዊ ኸዓ ጭፍራ ኢዩ እንትመፅእ ሪኡ፥ “ጭፍራ እንትመፅእ እርኢ ኣለኹ” በለ። ኢዮራም ድማ “ሓደ ፈረሰኛ ለኣኽ እሞ ‘ብደሓን ዲኻትኩም?’ ኢሉ ይጠይቖም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣብ ግምቢ ይዝርኤል ደው ኢሉ ዝነበረ ዘብዔኛ ኸኣ ጭፍራ የሁ ኺመጽእ ርእዩ፡ ኣነ ጭፍራ እርኢ ኣሎኹ፡ በለ። ዮራም ድማ፡ ሓደ ፈረሰኛ ውሰድ እሞ፡ ደሓንዶ ኢኹም፡ ኢሉ ኺቃባበሎም ስደዶ፡ በለ። |