2 Kings 9:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ነፍሲ ወከፎም ቀልጢፎም ክዳውንቶም ወሲዶም ኣብ ልዕሊ እቲ መደያይቦ ኣብ ትሕቲኡ ኣቐመጥዎ እሞ፡ መለኸት ነፊሖም፡ የሁ ንጉስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ሙም ጊዜ ሁሉም ፈጥ​ነው ልብ​ሳ​ቸ​ውን ወሰዱ፤ በሰ​ገ​ነቱ መውጫ እር​ከን ላይም ከእ​ግሩ በታች አነ​ጠ​ፉት፥ መለ​ከ​ትም እየ​ነፉ፥ “ኢዩ ነግ​ሦ​አል” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ፥ በሰገነቱ መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ በታች አነጠፉት፥ ቀንደ መለከትም እየነፉ፥ ኢዩ ነግሦአል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወዲያውኑ የኢዩ ጓደኞች የነበሩት የጦር መኰንኖች ልብሳቸውን እያወለቁ ኢዩ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ በዚያም ላይ እንዲቆም አድርገው እምቢልታ ነፉ፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው “ኢዩ ነግሦአል!” ሲሉ ጮኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ኤለካ ባረንቱ ማዩዋ አኪደ፥ ኢዩ የደ ከስያ ደን ዎድኖ፤ ሂጺደ ማላካታ ፑኔድኖ። ባረንቱ ቃላካ ቁ ኦደ፥ “ኢዩ ካተቴዳ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode unttunttu ellekka barenttu mayuwaa akkiide, Iyu yed'd'iide kesiyaa detsaan wotseeddino; hiis's'iide malakataa punneeddino. Barenttu k'aalaakka d'ok'k'u ootsiide, «Iyu kaateteedda!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye ubbayka bantta may7o qaari qaari yeggidi izi baana ogeza bolla miccida; qasseka zaye zayidi, «Iyuy kawotides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኡባይካ ባንታ ማይኦ ቃሪ ቃሪ ዬጊዲ ኢዚ ባና ኦጌዛ ቦላ ሚጪዳ፤ ቃሴካ ዛዬ ዛዪዲ፥ «ኢዩይ ካዎቲዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ኤንቲ ባንታ ማኡዋ ቃርድ፥ እዩይ የድ ከይያ ደን ሂፅድ፥ ሞይዘ ፑንዶሶና። ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ “እዩይ ካዎትስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode enti banta ma7uwa qaaridi, Iyyuy yedhidi keyiya dethan hiixidi, moyze punnidosona. Banta qaala dhoqu oothidi, “Iyyuy kawotis” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ ሁሉም ቶሎ ብለው ልብሳቸውን እያወለቁ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ ከዚያም መለከት ነፍተው፣ “ኢዩ ነግሧል” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወዲያውኑ የኢዩ ጓደኞች የነበሩት የጦር መኰንኖች ልብሳቸውን እያወለቁ ኢዩ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ በዚያም ላይ እንዲቆም አድርገው እምቢልታ ነፉ፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው “ኢዩ ነግሦአል!” ሲሉ ጮኹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዅሎም ቀልጢፎም ከክዳውንቶም ወሲዶም ኣብ ትሕቲኡ፥ ኣብቲ ናይ ደብሪ መደያይቦ ኣንፀፉ፤ መለኸት እናነፍሑ ድማ “ኢዩ ነጊሱ” እናበሉ ኣወጁ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ተቓላጢፎም ነፍሲ ወከፍ ከክዳኖም ወሲዶም ኣብ ትሕቲኡ ኣብቲ መደያይቦ ኣንጸፉ፡ መለኸት ነፊሖም ድማ፡ የሁ ነገሰ፡ በሉ።