2 Kings 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ነፍሲ ወከፎም ቀልጢፎም ክዳውንቶም ወሲዶም ኣብ ልዕሊ እቲ መደያይቦ ኣብ ትሕቲኡ ኣቐመጥዎ እሞ፡ መለኸት ነፊሖም፡ የሁ ንጉስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰሙም ጊዜ ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ፤ በሰገነቱ መውጫ እርከን ላይም ከእግሩ በታች አነጠፉት፥ መለከትም እየነፉ፥ “ኢዩ ነግሦአል” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ፥ በሰገነቱ መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ በታች አነጠፉት፥ ቀንደ መለከትም እየነፉ፥ ኢዩ ነግሦአል አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወዲያውኑ የኢዩ ጓደኞች የነበሩት የጦር መኰንኖች ልብሳቸውን እያወለቁ ኢዩ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ በዚያም ላይ እንዲቆም አድርገው እምቢልታ ነፉ፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው “ኢዩ ነግሦአል!” ሲሉ ጮኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ኤለካ ባረንቱ ማዩዋ አኪደ፥ ኢዩ የደ ከስያ ደን ዎድኖ፤ ሂጺደ ማላካታ ፑኔድኖ። ባረንቱ ቃላካ ቁ ኦደ፥ “ኢዩ ካተቴዳ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode unttunttu ellekka barenttu mayuwaa akkiide, Iyu yed'd'iide kesiyaa detsaan wotseeddino; hiis's'iide malakataa punneeddino. Barenttu k'aalaakka d'ok'k'u ootsiide, «Iyu kaateteedda!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ubbayka bantta may7o qaari qaari yeggidi izi baana ogeza bolla miccida; qasseka zaye zayidi, «Iyuy kawotides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኡባይካ ባንታ ማይኦ ቃሪ ቃሪ ዬጊዲ ኢዚ ባና ኦጌዛ ቦላ ሚጪዳ፤ ቃሴካ ዛዬ ዛዪዲ፥ «ኢዩይ ካዎቲዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኤንቲ ባንታ ማኡዋ ቃርድ፥ እዩይ የድ ከይያ ደን ሂፅድ፥ ሞይዘ ፑንዶሶና። ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ “እዩይ ካዎትስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode enti banta ma7uwa qaaridi, Iyyuy yedhidi keyiya dethan hiixidi, moyze punnidosona. Banta qaala dhoqu oothidi, “Iyyuy kawotis” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ ሁሉም ቶሎ ብለው ልብሳቸውን እያወለቁ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ ከዚያም መለከት ነፍተው፣ “ኢዩ ነግሧል” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወዲያውኑ የኢዩ ጓደኞች የነበሩት የጦር መኰንኖች ልብሳቸውን እያወለቁ ኢዩ በሚራመድበት ደረጃ ላይ አነጠፉ፤ በዚያም ላይ እንዲቆም አድርገው እምቢልታ ነፉ፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው “ኢዩ ነግሦአል!” ሲሉ ጮኹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም ቀልጢፎም ከክዳውንቶም ወሲዶም ኣብ ትሕቲኡ፥ ኣብቲ ናይ ደብሪ መደያይቦ ኣንፀፉ፤ መለኸት እናነፍሑ ድማ “ኢዩ ነጊሱ” እናበሉ ኣወጁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ተቓላጢፎም ነፍሲ ወከፍ ከክዳኖም ወሲዶም ኣብ ትሕቲኡ ኣብቲ መደያይቦ ኣንጸፉ፡ መለኸት ነፊሖም ድማ፡ የሁ ነገሰ፡ በሉ። |