2 Kings 9:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ሓሶት እዩ፤ ሕጂ ንገሩና። ከምዚ ድማ ከምዚ በለኒ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ዋሸኸን፤ ነገር ግን ንገረን” አሉት፤ ኢዩም፦ ለጌታው ልጆች፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ ብሎ እንዲህና እንዲህ ነገረኝ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ሐሰት ነው፤ ንገረን አሉት፤ እርሱም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ ብሎ እንዲህ እንዲህ ነገረኝ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም “ኧረ እኛ አናውቅም፤ ምን እንደ ተናገረ አስረዳን!” ሲሉ መለሱለት። ኢዩም፦ “‘በእስራኤል ላይ ተቀብተህ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ አለኝ” ሲል አስረዳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “ሀዌ ዎርዱዋ። አነ ኔን ኑዉ ኦዳ” ያጌድኖ። ኢዩ፥ “እ ታዉ፥ መና ጎዳይ ኔና፥ ‘ኔን እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ታን ኔና ኦካድ’ ያጌ ያጌዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «Hawe wordduwaa. Ane neeni nuw oda» yaageeddino. Iyu, «I taw, Med'ina Goday neena, ‹Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan taani neena okkaad› yaagee yaageedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika izas, «Hessi likke gidenna; hessa aggada ane tumayo nuus yoota» gida. Iyuykka isttas, «Izi taas yootiday hayssa, ‹GODAY neni Isra7eele bolla kawotana mala ta nena tiyadis› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ሄሲ ሊኬ ጊዴና፤ ሄሳ ኣጋዳ ኣኔ ቱማዮ ኑስ ዮታ» ጊዳ። ኢዩይካ ኢስታስ፥ «ኢዚ ታስ ዮቲዳይ ሃይሳ፥ ‹ጎዳይ ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎታና ማላ ታ ኔና ቲያዲስ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ሀይስ ዎርዶ። አነ ኔኒ ኑስ ኦዳ” ያግዶሶና። እዩይ፥ “ኔኒ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግዳና መላ ታኒ ነና ትያናዳ ጎዳይ ታና ኪትስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Haysi wordo. Ane neeni nuus oda” yaagidosona. Iyyuy, “Neeni Isra7eele bolla kawo gidana mela taani nena tiyanaada Goday tana kiittis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “ይህማ ትክክል አይደለም፤ ይልቅስ እውነቱን ንገረን” አሉት። ኢዩም እንዲህ አለ፤ “እርሱ የነገረኝማ ይህ ነው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የእስራኤል ንጉሥ እንድትሆን ቀብቼሃለሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “ኧረ እኛ አናውቅም፤ ምን እንደ ተናገረ አስረዳን!” ሲሉ መለሱለት። ኢዩም፦ “ ‘በእስራኤል ላይ ተቀብተህ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ አለኝ” ሲል አስረዳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና “ሓሰት እዩ፤ ንስኻ ግዳ ንገረና?” በልዎ። ኢዩ ኸዓ “እግዚኣብሄር ‘ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢአካ ኣለኹ’ ኢሉ ኸምዙይ ከምዙይ ኢሉ ነጊሩኒ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና፡ ሓሶት እዩ፡ ንስኻ ግዳ ንገረና፡ በልዎ። ንሱ ኸኣ በለ፡ ከምዝን ከምዝን ተዛረበኒ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢኤካ ኣሎኹ፡ በለኒ። |