2 Kings 9:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ሓሶት እዩ፤ ሕጂ ንገሩና። ከምዚ ድማ ከምዚ በለኒ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ንጉስ ጌረ ቀቢአካ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ዋሸ​ኸን፤ ነገር ግን ንገ​ረን” አሉት፤ ኢዩም፦ ለጌ​ታው ልጆች፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባ​ሁህ ብሎ እን​ዲ​ህና እን​ዲህ ነገ​ረኝ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ሐሰት ነው፤ ንገረን አሉት፤ እርሱም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ ብሎ እንዲህ እንዲህ ነገረኝ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም “ኧረ እኛ አናውቅም፤ ምን እንደ ተናገረ አስረዳን!” ሲሉ መለሱለት። ኢዩም፦ “‘በእስራኤል ላይ ተቀብተህ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ አለኝ” ሲል አስረዳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ሀዌ ዎርዱዋ። አነ ኔን ኑዉ ኦዳ” ያጌድኖ። ኢዩ፥ “እ ታዉ፥ መና ጎዳይ ኔና፥ ‘ኔን እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ታን ኔና ኦካድ’ ያጌ ያጌዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Hawe wordduwaa. Ane neeni nuw oda» yaageeddino. Iyu, «I taw, Med'ina Goday neena, ‹Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatetanaadan taani neena okkaad› yaagee yaageedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika izas, «Hessi likke gidenna; hessa aggada ane tumayo nuus yoota» gida. Iyuykka isttas, «Izi taas yootiday hayssa, ‹GODAY neni Isra7eele bolla kawotana mala ta nena tiyadis› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ሄሲ ሊኬ ጊዴና፤ ሄሳ ኣጋዳ ኣኔ ቱማዮ ኑስ ዮታ» ጊዳ። ኢዩይካ ኢስታስ፥ «ኢዚ ታስ ዮቲዳይ ሃይሳ፥ ‹ጎዳይ ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎታና ማላ ታ ኔና ቲያዲስ› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ሀይስ ዎርዶ። አነ ኔኒ ኑስ ኦዳ” ያግዶሶና። እዩይ፥ “ኔኒ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግዳና መላ ታኒ ነና ትያናዳ ጎዳይ ታና ኪትስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Haysi wordo. Ane neeni nuus oda” yaagidosona. Iyyuy, “Neeni Isra7eele bolla kawo gidana mela taani nena tiyanaada Goday tana kiittis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “ይህማ ትክክል አይደለም፤ ይልቅስ እውነቱን ንገረን” አሉት። ኢዩም እንዲህ አለ፤ “እርሱ የነገረኝማ ይህ ነው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የእስራኤል ንጉሥ እንድትሆን ቀብቼሃለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም “ኧረ እኛ አናውቅም፤ ምን እንደ ተናገረ አስረዳን!” ሲሉ መለሱለት። ኢዩም፦ “ ‘በእስራኤል ላይ ተቀብተህ እንድትነግሥ እግዚአብሔር አዞአል’ አለኝ” ሲል አስረዳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ግና “ሓሰት እዩ፤ ንስኻ ግዳ ንገረና?” በልዎ። ኢዩ ኸዓ “እግዚኣብሄር ‘ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢአካ ኣለኹ’ ኢሉ ኸምዙይ ከምዙይ ኢሉ ነጊሩኒ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና፡ ሓሶት እዩ፡ ንስኻ ግዳ ንገረና፡ በልዎ። ንሱ ኸኣ በለ፡ ከምዝን ከምዝን ተዛረበኒ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ እስራኤል ክትነግስ ቀቢኤካ ኣሎኹ፡ በለኒ።