2 Kings 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሁ ናብ ባሮት ጐይታኡ ወጸ፡ ሓደ ድማ፡ ጽቡቕ ዲኻ ኣሎኻ፧ ስለምንታይ እዚ ዕቡድ ሰብኣይ መጺኡካ? ንሱ ድማ በሎም፦ ንስኻትኩም ነቲ ሰብን ቃሉን ትፈልጥዎ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም ወደ ጌታው ብላቴኖች ወጣ፤ እነርሱም፥ “ደኅና ነውን? ይህ እብድ ለምን ወደ አንተ መጣ?” አሉት። እርሱም፥ “ሰውዬው ፌዝ እንደሚናገር አታውቁምን?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩም ወደ ጌታው ባሪያዎች ወጣ፤ እነርሱም። ደኅና ነውን? ይህ እብድ ለምን መጣብህ? አሉት። እርሱም። ሰውዮውንና ነገሩን ታውቃላችሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩም፦ ጓደኞቹ ወደ ሆኑት ወደ ጦር መኰንኖቹ በመጣ ጊዜ “ሁሉ ነገር ሰላም ነውን? ለመሆኑ ይህ እብድ ከአንተ ምን ይፈልጋል?” ሲሉ ጠየቁት። ኢዩም “ሰውየውንም ሆነ እርሱ የሚናገረውን እናንተ ታውቁታላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዩ ባረ ላገ ግዴዳ ኦላ ጋዳዋቱዋኮ ቤዳ ዎደ፥ ኡንቱቱፐ እቱ አ፥ “ሳአይ ሳሬ? ሀ ጎይያ ብታኒ ኔኮ አያዉ ዬዴ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኢዩ ኡንቱንቶ፥ “ሀ ብታንያነ አ ሃሳያነ ህንተንቱ ኤሪታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyu bare laggetsaa gideedda olaa gadaawatuwaakko beedda wode, unttuttuppe ittuu Aa, «Sa'ay saree? Ha gooyiyaa bitanii neekko ayaw yeeddee?» yaagiide oochcheedda. Iyu unttunttoo, «Ha bitaniyaanne Aa haasayaanne hinttenttu eriita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy kezidi ba lagge ola gadawatakko gakkida mala isttafe issoy, «Ubbayka lo7oo? Hessi gooshshazi neekko ay ekkana yidee?» giidi iza oychchides. Iyuykka izas, «Addezakka gidiin woykko izi yootidayssa intteka ereeta» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ኬዚዲ ባ ላጌ ኦላ ጋዳዋታኮ ጋኪዳ ማላ ኢስታፌ ኢሶይ፥ «ኡባይካ ሎኦ? ሄሲ ጎሻዚ ኔኮ ኣይ ኤካና ዪዴ?» ጊዲ ኢዛ ኦይቺዴስ። ኢዩይካ ኢዛስ፥ «ኣዴዛካ ጊዲን ዎይኮ ኢዚ ዮቲዳይሳ ኢንቴካ ኤሬታ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ ባ ላገ ግድዳ ቶራ ሞጮናታኮ ብዳ ዎደ፥ ኤንቲ፥ “ሳእ ሳሮ? ሀ ጎሻይ ኔኮ አይስ ይዴ?” ያግድ ኦይችስ። እዩይ፥ “ሀ አድያባነ እያ ኦዳ ህንተ ኤሬታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy ba lagge gidida toora moconatako bida wode, enti, “Sa7i saro? Ha gooshshay neeko ayis yidee?” yaagidi oychis. Iyyuy, “Ha addiyabanne iya odaa hinte ereeta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩ ወጥቶ የጦር አለቆች ወደ ሆኑት ጓደኞቹ እንደ ደረሰ፣ ከመካከላቸው አንዱ “ሁሉም ነገር ሰላም ነው? ይህ እብድ ወደ አንተ የመጣው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ኢዩም “ሰውየውንም ሆነ የሚናገረውን እናንተም ታውቃላችሁ” ሲል መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩም፦ ጓደኞቹ ወደሆኑት ወደ ጦር መኰንኖቹ በመጣ ጊዜ “ሁሉ ነገር ሰላም ነውን? ለመሆኑ ይህ እብድ ከአንተ ምን ይፈልጋል?” ሲሉ ጠየቁት። ኢዩም “ሰውየውንም ሆነ እርሱ የሚናገረውን እናንተ ታውቁታላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ወፂኡ ናብቶም ሓሽኽር ጐይታኡ ምስ ተሓወሰ ኸዓ፥ “ደሓን ድዩ? እዝ ዕቡድ እዙይ እንታይ ደልዩ እዩ መፂኡካ ዝነበረ?” ኢሎም ጠየቕዎ። ኢዩ ድማ “ነዝ ሰብኣይ እዙይን ነቲ ዝበሎ ዘረባን ንስኻትኩም ትፈልጥዎ ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሁ ናብቶም ገላው ጐይታኡ ምስ ወጸ ኸኣ፡ ደሓን ድዩ እዚ ዕቡድ እዚ እንታይ ደልዩ እዩ መጺኡካ ዝነበረ በልዎ። ንሱ ድማ፡ ነዚ ሰብኣይ እዝን ነቲ ዘረባኡን ንስኻትኩም ትፈልጥዎ ኢኹም፡ በሎም። |