2 Kings 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነብዪ ኤሊሳ ንሓደ ኻብ ደቂ ነብያት ጸዊዑ፡ ሕቝፍኻ ዓጢቕካ ነዛ ሳንዱቕ ዘይቲ ኣብ ኢድካ ሒዝካ ናብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ኪድ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ዩም ኤል​ሳዕ ከነ​ቢ​ያት ልጆች አን​ዱን ጠርቶ እን​ዲህ አለው፥ “ወገ​ብ​ህን ታጥ​ቀህ ይህን የዘ​ይት ቀንድ በእ​ጅህ ያዝ፤ ወደ ሬማት ዘገ​ለ​ዓ​ድም ሂድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢዩም ኤልሳዕ ከነቢያት ልጆች አንዱን ጠርቶ እንዲህ አለው። ወገብህን ታጥቀህ ይህን የዘይት ማሰሮ በእጅህ ያዝ፥ ወደ ሬማት ዘገለዓድም ሂድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ ነቢዩ ኤልሳዕ ደቀመዛሙርቱ ከሆኑት ነቢያት አንዱን ጠርቶ እንዲህ አለ፤ “በገለዓድ ወደምትገኘው ወደ ራሞት ለመሄድ ተዘጋጅ፤ ይህንንም የዘይት ማሰሮ ያዝ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ትምቢትያ ኦድያ ኤልሳእ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጭታፐ እት ብታንያ ጼሲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነ ካባ ነ ሳቂያን ስርቃደ ሀ ጻሩዋ ዛይትያ አካደ፥ ራሞታ-ጋላኣደ ግያ ካታማ ባ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Timbbitiyaa odiyaa Elssaa'i timbbitiyaa odiyaawanttu c'itaappe itti bitaniyaa s'eesiide, hawaadan yaageedda; «Ne kaabbaa ne sak'k'iyaan sirk'k'aade ha s'aaruwaa zayitiyaa akkaade, Raamoota-Gala'aade giyaa katamaa ba.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabe Elssa7i nabeta maabara garsafe issaa xeygidi, «Ne gith lo7eththa gixxada hayssa zayte xuu7aa ekkada Gala7aaden diza Eramoote ba.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቤ ኤልሳኢ ናቤታ ማባራ ጋርሳፌ ኢሳ ጼይጊዲ፥ «ኔ ጊ ሎኤ ጊጻዳ ሃይሳ ዛይቴ ጹኣ ኤካዳ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ባ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናበይ ኤልስ ናበታ ጩጋፐ እስ አስ ፄግድ፥ “ነ ማኡዋ ማአዳ፥ ፃሮ ዛይትያ ነ ኩሸን ኦይካዳ፥ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabey Elsi nabeta cugaape issi asi xeegidi, “Ne ma7uwa ma7ada, xaaro zaytiya ne kushen oykada, Galadan de7iya Raamota ba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢዩ ኤልሳዕ ከነቢያት ማኅበር አንዱን ጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ወገብህን ታጥቀህ፣ ይህን የዘይት ማሰሮ በመያዝ በሬማት ወደምትገኘው ገለዓድ ሂድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ነቢዩ ኤልሳዕ ደቀ መዛሙርቱ ከሆኑት ነቢያት አንዱን ጠርቶ እንዲህ አለ፤ “በገለዓድ ወደምትገኘው ወደ ራሞት ለመሄድ ተዘጋጅ፤ ይህንንም የዘይት ማሰሮ ያዝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቢይ ኤልሳዕ ድማ ንሓደ ኻብቶም ደቂ ነቢያት ፀዊዑ “ሕቘኻ ተዓጠቕ እሞ እዝ ዘይቲ ዝመልአ ቐርኒ ኣብ ኢድካ ሒዝካ ናብ ሬማት ዘገለዓድ ኪድ።
Amharic Tigrinya 2011 ነብዪ ኤልሳእ ድማ ንሓደ ኻብቶም ደቂ ነብያት ጸዊዑ በሎ፡ ሕቜኻ ተዐጠቕ እሞ እዚ ናይ ዘይቲ ቐርኒ ኣብ ኢድካ ሒዝካ ናብ ራሞትጊልዓድ ኪድ።