2 Kings 8:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሓዛኤል ኪቕበሎ ከይዱ፡ ካብ ኵሉ ጽቡቕ ነገር ደማስቆ፡ ኣርብዓ ኣግማል ጽዕነት ሒዙ፡ መጺኡ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሉ ፡ ወድኻ ቤንሃዳድ ንጉስ ኣራም ኣምጺኡኒ። ካብዚ ሕማም ድየ ክሓዊ ክብል ተላኢኹ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዛሄልም ሊገናኘው ሄደ፤ ከእርሱም ጋር ከደማስቆ መልካሙን ነገር ሁሉ የአርባ ግመል ጭነት ገጸ በረከት ወሰደ፤ መጥቶም በፊቱ ቆመና፥ “ልጅህ የሶርያ ንጉሥ ወልደ አዴር፦ ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ሲል ወደ አንተ ልኮኛል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዛሄልም ሊገናኘው ሄደ፥ ከእርሱም ጋር ከደማስቆ መልካሙን ነገር ሁሉ የአርባ ግመል ጭነት ገጸ በረከት ወሰደ፤ መጥቶም በፊቱ ቆመና። ልጅህ የሶርያ ንጉሥ ወልደ አዴር። ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ሲል ወደ አንተ ልኮኛል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም አዛሄል በደማስቆ ከሚገኘው ምርጥ የምድር በረከት ሁሉ በአርባ ግመሎች ጭኖ ወደ ኤልሳዕ ሄደ፤ አዛሄልም ኤልሳዕን ባገኘው ጊዜ “ልጅህ ንጉሥ ቤንሀዳድ ከሕመሙ ይድን ወይም አይድን እንደሆነ እንድትነግረው እጠይቅህ ዘንድ ልኮኛል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሀዛኤል ዳማስቆን ደእያ ዱማ ዱማ ቆሞ ሙሩታባፐ ኦይታሙ ጋሉዋን ጫን አኪደ፥ ኤልሳኤና ጋከታናዉ ቤዳ። ኤልሳአ ስንን ኤቂደ፥ “ነ ናአይ ሶርያ ካቲ በንሀዳድ፥ ‘ታን ሀ ሀርግያፐ ፓጻኔ?’ ያጊደ፥ ኔና ኦቻናዳን ታና ኔኮ ኪቴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Hazaa'eeli Damask'k'on de'iyaa dumma dumma k'ommo murutabaappe oytamu gaaluwaan c'aani akkiide, Elssaa'ena gaketanaw beedda. Elssaa'a sintsan ek'k'iide, «Ne na'ay Sooriyaa Kaatii Benihadaadi, ‹Taani ha harggiyaappe pas'anee?› yaagiide, neena oochchanaadan taana neekko kiitteedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azaheeleykka Damasqon diza lo7o miishshata ubbaafe oyddu tammu gaamellan caani ekkidi Elssa7era gayttanaas bides; iza sinththan bi eqqidi, «Ne naa Aaraame kawo Beeni-Hadaadey, ‹Hayssa ha hargezappe ta paxanee?› giidi tana neekko yeddides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዛሄሌይካ ዳማስቆን ዲዛ ሎኦ ሚሻታ ኡባፌ ኦይዱ ታሙ ጋሜላን ጫኒ ኤኪዲ ኤልሳኤራ ጋይታናስ ቢዴስ፤ ኢዛ ሲንን ቢ ኤቂዲ፥ «ኔ ና ኣራሜ ካዎ ቤኒ-ሃዳዴይ፥ ‹ሃይሳ ሃ ሃርጌዛፔ ታ ፓጻኔ?› ጊዲ ታና ኔኮ ዬዲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አዛሄል ዳማስቆን ደእያ ዱማ ዱማ ቆሞ ሙሩታፐ ኦይታሙ ግማለን ጫንድ፥ ኤልሳራ ጋሄታናዉ ብስ። ኤልሳ ስንን ኤቅድ፥ “ነ ናአይ አራመ ካዎይ ዎልደ-አዳር፥ ‘ታኒ ሀ ሀርግያፈ ፓፃኔ?’ ያግድ፥ ነና ኦይቻናዳ ታና ኔኮ ኪትስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Azaheeli Damasqon de7iya dumma dumma qommo muruutape oytamu gimalen caanidi, Elsara gahetanaw bis. Elsa sinthan eqidi, “Ne na7ay Araame kawoy Wolde-Adari, ‘Taani ha hargiyafe paxanee?’ yaagidi, nena oychanaada tana neeko kiittis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዛሄልም ደማስቆ ካፈራቻቸው ምርጥ ነገሮች ሁሉ የአርባ ግመል ጭነት ገጸ በረከት ይዞ ኤልሳዕን ለመገናኘት ሄደ። ሄዶም ፊቱ ቆመና፣ “የሶርያ ንጉሥ ልጅህ ቤን ሃዳድ፣ ‘ከዚህ በሽታ እድናለሁን?’ ሲል ወደ አንተ ልኮኛል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም አዛሄል በደማስቆ ከሚገኘው ምርጥ የምድር በረከት ሁሉ በአርባ ግመሎች ጭኖ ወደ ኤልሳዕ ሄደ፤ አዛሄልም ኤልሳዕን ባገኘው ጊዜ “ልጅህ ንጉሥ ቤንሀዳድ ከሕመሙ ይድን ወይም አይድን እንደ ሆነ እንድትነግረው እጠይቅህ ዘንድ ልኮኛል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዛሄል ድማ ዘዝበለፀ ሃብቲ ደማስቆ ኣርብዓ ፅዕነት ግመል ዝኣክል ሒዙ ናብ ኤልሳዕ ከደ። ምስ ተራኸቡ ድማ “ወድኻ ወልደ ኣዴር ንጉስ ሶርያ ‘ካብዝ ሕማም እዙይዶ ኽሓዊ እየ?’ ኢሉ ናባኻ ልኢኹኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓዛኤል ድማ ኪቃባበሎ ኸደ፡ ኣብ ኢዱ ኸኣ ገጽ በረኸት ናይ ደማስቆ በብሉጹ ዘበለ ኣርብዓ ጽዕነት ገመል ዚኣክል ሒዙ መጾ፡ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሉ ድማ፡ ወድኻ ቤንሃዳድ ንጉስ ሶርያ፡ ካብዚ ሕማም እዚዶ ኽሐዊ እየ ኢሉ ናባኻ ልኡኹኒ፡ በለ። |