2 Kings 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ነታ ሰበይቲ ምስ ሓተታ ድማ ነገረቶ። ሽዑ እቲ ንጉስ ሓደ ሓላፊ መዘዘላ እሞ፡ ካብታ ሃገር ዝወጸትላ መዓልቲ ክሳብ ሕጂ ናታ ዝኾነ ኩሉን ኩሉ ፍረታት ግራትን ምለሰላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሴቲቱን ጠየቃት፤ እርስዋም ነገረችው። ንጉሡም ከባለሟሎቹ አንዱን ሰጣት፤ “እህልዋንና ገንዘብዋን ሁሉ ሀገሩን ከተወች ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የሄደ ቦታዋን ሁሉ መልስላት” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሴቲቱን ጠየቀ፥ ነገረችውም። ንጉሡም። የነበረላትን ሁሉ፥ መሬትዋንም ከተወች ጀምራ እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን የእርሻዋን ፍሬ ሁሉ መልስላት ብሎ ስለ እርስዋ ጃንደረባውን አዘዘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግያዝ ለንጉሡ የሰጠውን መልስ ሴትዮዋ ለንጉሡ እውነት መሆኑን አረጋገጠችለት፤ ስለዚህም ንጉሡ አንድ ባለ ሥልጣን ጠርቶ፥ የእርሷ የሆነው ማናቸውም ነገርና እንዲሁም የእርሻ መሬትዋ በሰባት ዓመት ጊዜ ውስጥ ያስገኘው የእህል ሰብል ጭምር እንዲመለስላት ትእዛዝ ሰጠላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ምሽራቶ አባ ኦችና፥ አዉ ኦዳዱ። ሄዋ ድራዉ፥ ካቲ ካፑዋ ጼሲደ፥ “ሀ ምሽራትዋ ግዴዳ ኡባባነ ቃይ ኢዛ አጋ ቤዳ ዎድያፐ ሀቼ ጋካናዉ፥ እ ጋደን ዶልያ ኡባባ እዝዉ ዛራ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii mishiratto aabaa oochchina, aw odaaddu. Hewaa diraw, kaatii kaappuwaa s'eesiide, «Ha mishirattiwaa gideedda ubbabaanne k'ay iza agga beedda wodiyaappe hachche gakkanaw, I gaden doliyaa ubbabaa iziw zaara» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi hessa he yo7oza gishshas izo oychchiin izakka yootadus. Hessafe guye kawozi, «Kase izi miishshinne iza yegga boosofe haa simmiin hanno gakkanaas izi gaden kaxxida kaththi mulera ne izis zaara» giidi shuumetappe issaa azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ሄሳ ሄ ዮኦዛ ጊሻስ ኢዞ ኦይቺን ኢዛካ ዮታዱስ። ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ፥ «ካሴ ኢዚ ሚሺኔ ኢዛ ዬጋ ቦሶፌ ሃ ሲሚን ሃኖ ጋካናስ ኢዚ ጋዴን ካጺዳ ካ ሙሌራ ኔ ኢዚስ ዛራ» ጊዲ ሹሜታፔ ኢሳ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ማጫስዉ ኦይችን፥ እያዉ ኦዳሱ። ሄሳ ግሾ፥ ካዎይ ሀላቃ ፄግድ፥ “ሀ ማጫሴባ ግድዳ ኡባነ እያ አጋ ብዳ ዎድያፐ ሀች ጋካናዉ እ ጋደን ሞክዳ ኡባ እዉ ዛራ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy maccasiw oychin, iyaw odasu. Hessa gisho, kawoy halaqaa xeegidi, “Ha maccaseeba gidida ubbaanne iya agga bida wodiyape hachi gakanaw I gaden mokida ubbaa iw zaara” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ስለ ስለዚሁ ጕዳይ ጠየቃትና ነገረችው። ከዚያም ንጉሡ፣ “የነበራትን ሁሉ እንዲሁም ትታ ከሄደችበት ጊዜ አንሥቶ እስካሁን ድረስ ያለውን የዕርሻዋን ሰብል በሙሉ እንድትመልስላት” ሲል አንድ ሹም አዘዘላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግያዝ ለንጉሡ የሰጠውን መልስ ሴትዮዋ ለንጉሡ እውነት መሆኑን አረጋገጠችለት፤ ስለዚህም ንጉሡ አንድ ባለሥልጣን ጠርቶ፥ የእርስዋ የሆነው ማናቸውም ነገርና እንዲሁም የእርሻ መሬትዋ በሰባት ዓመት ጊዜ ውስጥ ያስገኘው የእህል ሰብል ጭምር እንዲመለስላት ትእዛዝ ሰጠላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ድማ ነታ ሰበይቲ ጠየቓ፤ ንሳ ኸዓ ነገረቶ። እቲ ንጉስ ድማ ሓደ ኻብ ሹመኛታቱ ሃባ እሞ “ዝነበራ ዅሉን፥ እታ ግራታ ኻብታ ዝተሰደደትላ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ ሕዚ ኽተእትዎ እትኽእል ዝነበረ ዅሉን ኣምልሰላ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ድማ ነታ ሰበይቲ ሐተታ፡ ንሳ ኸኣ ነገረቶ። እቲ ንጉስ ድማ ሓደ ስሉብ ሀባ እሞ፡ ዝነበራ ዘበለ ዂሉን ነታ ምድሪ ኻብ እትሐድጋ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ ሕጂ እቶት እቲ ግራትን ኣምልሰላ፡ በሎ። |