2 Kings 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ንገሓዚ ባርያ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ተዛረቦ እሞ፡ ኤሊሳ ዝገበረቶ ዅሉ ዓበይቲ ነገራት ንገረኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም የእግዚአብሔር ሰው የኤልሳዕ ሎሌ ግያዝን፥ “ኤልሳዕ ያደረገውን ታላላቅ ተአምራት ሁሉ ንገረኝ” እያለ ይነጋገር ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ከእግዚአብሔር ሰው ሎሌ ከግያዝ ጋር። ኤልሳዕ ያደረገውን ተአምራት ሁሉ ንገረኝ እያለ ይጫወት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡንም የኤልሳዕ አገልጋይ ከሆነው ከግያዝ ጋር ሲነጋገር አገኘችው፤ ንጉሡ ከግያዝ ጋር የሚነጋገረውም ኤልሳዕ ስላደረጋቸው ተአምራት ለማወቅ ፈልጎ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ካቲ ጾሳ አሳ ኤልሳአ ቆማ ግያዛና ሃሳዪደ፥ “ኤልሳእ ኦዳ ዎልቃማ ኦሱዋ ኡባ ታዉ አነ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode kaatii S'oossaa asaa Elssaa'a k'oomaa Giyaazana haasayiidde, «Elssaa'i ootseedda wolk'k'aama oosuwaa ubbaa taw ane oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawozi Xoossa nabeza aylle Giyaaze, «Elssa7i kase ooththida gita miishshata ne ane taas yoota» gi oychchishe gam7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ካዎዚ ጾሳ ናቤዛ ኣይሌ ጊያዜ፥ «ኤልሳኢ ካሴ ኦዳ ጊታ ሚሻታ ኔ ኣኔ ታስ ዮታ» ጊ ኦይቺሼ ጋምኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ካዎይ ፆሳ አስ ግድዳ ኤልሳ አይልያ ግያዛራ ኦደትሸ፥ “ኤልስ ኦዳ ግታ ኦሶ ኡባ አነ ታዉ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawoy Xoossaa asi gidida Elsa aylliya Giyaazara odetishe, “Elsi oothida gita ooso ubbaa ane taw oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ንጉሡ የእግዚአብሔርን ሰው አገልጋይ ግያዝን፣ “ኤልሳዕ ያደረጋቸውን ታላላቅ ሥራዎች ሁሉ እስቲ ንገረኝ” እያለው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡንም የኤልሳዕ አገልጋይ ከሆነው ከግያዝ ጋር ሲነጋገር አገኘችው፤ ንጉሡ ከግያዝ ጋር የሚነጋገረውም ኤልሳዕ ስላደረጋቸው ተአምራት ለማወቅ ፈልጎ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ጊዜ እቲኣ ንጉስ ንግያዝ፥ ሓሽከር ኤልሳዕ “በይዛኻ እቲ ኤልሳዕ ዝገበሮ ዅሉ ተኣምራት ንገረኒ?” ይብሎ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ከኣ ንገሓዚ፡ ጊልያ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ በጃኻ፡ እቲ ኤልሳእ ዝገበሮ ዂሉ ዓብዪ ነገር ንገረኒ፡ ኢሉ ይዛረቦ ነበረ። |