2 Kings 8:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ድማ ንገሓዚ ባርያ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ተዛረቦ እሞ፡ ኤሊሳ ዝገበረቶ ዅሉ ዓበይቲ ነገራት ንገረኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው የኤ​ል​ሳዕ ሎሌ ግያ​ዝን፥ “ኤል​ሳዕ ያደ​ረ​ገ​ውን ታላ​ላቅ ተአ​ም​ራት ሁሉ ንገ​ረኝ” እያለ ይነ​ጋ​ገር ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ከእግዚአብሔር ሰው ሎሌ ከግያዝ ጋር። ኤልሳዕ ያደረገውን ተአምራት ሁሉ ንገረኝ እያለ ይጫወት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡንም የኤልሳዕ አገልጋይ ከሆነው ከግያዝ ጋር ሲነጋገር አገኘችው፤ ንጉሡ ከግያዝ ጋር የሚነጋገረውም ኤልሳዕ ስላደረጋቸው ተአምራት ለማወቅ ፈልጎ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ካቲ ጾሳ አሳ ኤልሳአ ቆማ ግያዛና ሃሳዪደ፥ “ኤልሳእ ኦዳ ዎልቃማ ኦሱዋ ኡባ ታዉ አነ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode kaatii S'oossaa asaa Elssaa'a k'oomaa Giyaazana haasayiidde, «Elssaa'i ootseedda wolk'k'aama oosuwaa ubbaa taw ane oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode kawozi Xoossa nabeza aylle Giyaaze, «Elssa7i kase ooththida gita miishshata ne ane taas yoota» gi oychchishe gam7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ካዎዚ ጾሳ ናቤዛ ኣይሌ ጊያዜ፥ «ኤልሳኢ ካሴ ኦዳ ጊታ ሚሻታ ኔ ኣኔ ታስ ዮታ» ጊ ኦይቺሼ ጋምኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ካዎይ ፆሳ አስ ግድዳ ኤልሳ አይልያ ግያዛራ ኦደትሸ፥ “ኤልስ ኦዳ ግታ ኦሶ ኡባ አነ ታዉ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoy Xoossaa asi gidida Elsa aylliya Giyaazara odetishe, “Elsi oothida gita ooso ubbaa ane taw oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ንጉሡ የእግዚአብሔርን ሰው አገልጋይ ግያዝን፣ “ኤልሳዕ ያደረጋቸውን ታላላቅ ሥራዎች ሁሉ እስቲ ንገረኝ” እያለው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡንም የኤልሳዕ አገልጋይ ከሆነው ከግያዝ ጋር ሲነጋገር አገኘችው፤ ንጉሡ ከግያዝ ጋር የሚነጋገረውም ኤልሳዕ ስላደረጋቸው ተአምራት ለማወቅ ፈልጎ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ጊዜ እቲኣ ንጉስ ንግያዝ፥ ሓሽከር ኤልሳዕ “በይዛኻ እቲ ኤልሳዕ ዝገበሮ ዅሉ ተኣምራት ንገረኒ?” ይብሎ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ከኣ ንገሓዚ፡ ጊልያ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ በጃኻ፡ እቲ ኤልሳእ ዝገበሮ ዂሉ ዓብዪ ነገር ንገረኒ፡ ኢሉ ይዛረቦ ነበረ።