2 Kings 8:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ሾብዓተ ዓመት ድማ እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመልሰት፣ ብዛዕባ ቤታን ምድራን ድማ ንንጉስ ክትጽውዖ ወጸት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባ​ቱም ዓመት ካለፈ በኋላ ያች ሴት ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤም ሀገር ተመ​ለ​ሰች፤ ሄዳም ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ ልት​ጮህ ወደ ንጉሡ ወጣች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባቱም ዓመት በተፈጸመ ጊዜ ሴቲቱ ከፍልስጥኤም አገር ተመለሰች፤ ስለ ቤትዋና ስለ መሬትዋ ልትጮኽ ወደ ንጉሡ ወጣች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰባቱም የራብ ዓመቶች ፍጻሜ በኋላ ወደ እስራኤል ተመለሰች፤ መኖሪያ ቤትዋና የእርሻ መሬትዋ እንዲመለስላት ለመጠየቅ ወደ ንጉሡ ቀረበች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ላይ ዉርሰን ምሽራታ ፕልስጼማ ጋድያፐ ስማዱ። ባረ ኬነ ባረ ጋድያነ ኦቻናዉ ካትያኮ ባዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa laytsaa wurssetsan mishirata Piliss's'eema gadiyaappe simmaaddu. Bare keetsaanne bare gadiyaanne oochchanaw kaatiyaakko baaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappun layththafe guye Filisxeeme dereppe ba dere simmadus; ba keeththaa gishshassinne ba gade gishshas kawozas abeet gaanaas izakko badus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ላይፌ ጉዬ ፊሊስጼሜ ዴሬፔ ባ ዴሬ ሲማዱስ፤ ባ ኬ ጊሻሲኔ ባ ጋዴ ጊሻስ ካዎዛስ ኣቤት ጋናስ ኢዛኮ ባዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ላይ ዉርሰን ማጫስያ ፍልስፄመ ቢታፈ ስማሱ። ባ ኬነ ባ ጋድያ ኦይቻናዉ ካዋኮ ባሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha laytha wursethan maccasiya Filisxeeme biittafe simmasu. Ba keethaanne ba gadiya oychanaw kawako basu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሰባት ዓመት በኋላም፣ ከፍልስጥኤም ምድር ተመልሳ መጣች፤ ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ አቤቱታ ለማቅረብም ወደ ንጉሡ ሄደች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰባቱም የራብ ዓመቶች ፍጻሜ በኋላ ወደ እስራኤል ተመለሰች፤ መኖሪያ ቤትዋና የእርሻ መሬትዋ እንዲመለስላት ለመጠየቅ ወደ ንጉሡ ቀረበች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን ሸውዓተ ዓመት ምስ ተወድኣ እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመለሰት፤ ብዛዕባ ቤታን ግራታን ክትጠርዕ ናብ ንጉስ ከደት።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣብ መወዳእታ እተን ሾብዓተ ዓመት እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመልሰት፡ ብናይ ቤታን ብናይ ግራታን ክትጠርዕ ድማ ናብ ንጉስ ከደት።