2 Kings 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ሾብዓተ ዓመት ድማ እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመልሰት፣ ብዛዕባ ቤታን ምድራን ድማ ንንጉስ ክትጽውዖ ወጸት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰባቱም ዓመት ካለፈ በኋላ ያች ሴት ከፍልስጥኤም ሀገር ተመለሰች፤ ሄዳም ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ ልትጮህ ወደ ንጉሡ ወጣች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባቱም ዓመት በተፈጸመ ጊዜ ሴቲቱ ከፍልስጥኤም አገር ተመለሰች፤ ስለ ቤትዋና ስለ መሬትዋ ልትጮኽ ወደ ንጉሡ ወጣች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰባቱም የራብ ዓመቶች ፍጻሜ በኋላ ወደ እስራኤል ተመለሰች፤ መኖሪያ ቤትዋና የእርሻ መሬትዋ እንዲመለስላት ለመጠየቅ ወደ ንጉሡ ቀረበች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ላይ ዉርሰን ምሽራታ ፕልስጼማ ጋድያፐ ስማዱ። ባረ ኬነ ባረ ጋድያነ ኦቻናዉ ካትያኮ ባዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappuntsa laytsaa wurssetsan mishirata Piliss's'eema gadiyaappe simmaaddu. Bare keetsaanne bare gadiyaanne oochchanaw kaatiyaakko baaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappun layththafe guye Filisxeeme dereppe ba dere simmadus; ba keeththaa gishshassinne ba gade gishshas kawozas abeet gaanaas izakko badus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ላይፌ ጉዬ ፊሊስጼሜ ዴሬፔ ባ ዴሬ ሲማዱስ፤ ባ ኬ ጊሻሲኔ ባ ጋዴ ጊሻስ ካዎዛስ ኣቤት ጋናስ ኢዛኮ ባዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ላይ ዉርሰን ማጫስያ ፍልስፄመ ቢታፈ ስማሱ። ባ ኬነ ባ ጋድያ ኦይቻናዉ ካዋኮ ባሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapuntha laytha wursethan maccasiya Filisxeeme biittafe simmasu. Ba keethaanne ba gadiya oychanaw kawako basu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሰባት ዓመት በኋላም፣ ከፍልስጥኤም ምድር ተመልሳ መጣች፤ ስለ ቤቷና ስለ መሬቷ አቤቱታ ለማቅረብም ወደ ንጉሡ ሄደች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሰባቱም የራብ ዓመቶች ፍጻሜ በኋላ ወደ እስራኤል ተመለሰች፤ መኖሪያ ቤትዋና የእርሻ መሬትዋ እንዲመለስላት ለመጠየቅ ወደ ንጉሡ ቀረበች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ሸውዓተ ዓመት ምስ ተወድኣ እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመለሰት፤ ብዛዕባ ቤታን ግራታን ክትጠርዕ ናብ ንጉስ ከደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ኣብ መወዳእታ እተን ሾብዓተ ዓመት እታ ሰበይቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመልሰት፡ ብናይ ቤታን ብናይ ግራታን ክትጠርዕ ድማ ናብ ንጉስ ከደት። |