2 Kings 8:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሓዝያ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ሓደ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣትልያ ጓል ኦምሪ ንጉስ እስራኤል ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መን​ገ​ሥም በጀ​መረ ጊዜ አካ​ዝ​ያስ የሃያ ሁለት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም አንድ ዓመት ነገሠ። እና​ቱም ጎቶ​ልያ የተ​ባ​ለች የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ የዘ​ን​በሪ ልጅ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንገሥ በጀመረ ጊዜ አካዝያስ የሀያ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አንድ ዓመት ነገሠ። እናቱም ጎቶልያ የተባለች የእስራኤል ንጉሥ የዘንበሪ ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነገሠም ጊዜ የሀያ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ አንድ ዓመት ብቻ ገዛ፤ እናቱ ዐታልያ ተብላ የምትጠራው የአክዓብ ልጅ የእስራኤል ንጉሥ የነበረው የዖምሪ የልጅ ልጅ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካዝያስ ካተቴዳ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ላአ፤ እ የሩሳላመን እት ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ አታሎ፤ አ እስራኤልያ ካትያ ኦምራዉ ናኣ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaaziyaasi kaateteedda wode, laytsay aw laatamanne laa"a; I Yerusaalamen itti laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Ataalo; Aa Israa'eeliyaa Kaatiyaa Omiraw na'aa naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasi kawotiza wode izas layththay 22. Izi Yerusalaamen uttidi deraa issi layth haarides; iza aaya Gottoliya geetettawus; izakka Isra7eele kawo Omires naaza naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካዚያሲ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 22። ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ ዴራ ኢሲ ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ጎቶሊያ ጌቴታዉስ፤ ኢዛካ ኢስራኤሌ ካዎ ኦሚሬስ ናዛ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካዝያስ ካዎትዳ ዎደ፥ እያዉ ላይ ላታማነ ናምአ፤ እ የሩሳላመን እስ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ጎቶሎ፤ እያ እስራኤለ ካዋ ኦምራ ናኣ ናእዉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasi kawotida wode, iyaw laythi laatamanne nam7a; I Yerusalaamen issi laythi kawotis. Iya aaye sunthay Gotolo; iya Isra7eele kawa Omira na7aa na7iw.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አካዝያስ ሲነግሥ ዕድሜው ሀያ ሁለት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም አንድ ዓመት ገዛ። እናቱ ጎቶልያ ትባላለች፤ እርሷም የእስራኤል ንጉሥ የዖምሪ የልጅ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በነገሠም ጊዜ የኻያ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ አንድ ዓመት ብቻ ገዛ፤ እናቱ ዐታልያ ተብላ የምትጠራው የአክዓብ ልጅ የእስራኤል ንጉሥ የነበረው የዖምሪ የልጅ ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣካዝ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ሓንቲ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ድማ ጎቶልያ ትብሃል ነበረት። ንሳ ጓል ዖምሪ ንጉስ እስራኤል እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሓዝያ ኺነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ክልተን ዓመት ነበረ። ኣብ ዮርሳሌም ከኣ ሓደ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ዓታልያ እዩ፡ ንሳ ጓል ዖምሪ ንጉስ እስራኤል እያ።