2 Kings 8:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ግና ንይሁዳ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኺጠፍኣ ኣይደለየን፣ ከምቲ ንዕኡን ምእንቲ ደቁን ወትሩ ብርሃን ኪህቦም ቃል ዝኣተወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ለእ​ር​ሱና ለል​ጆቹ በዘ​መኑ ሁሉ መብ​ራት ይሰ​ጠው ዘንድ ተስፋ እንደ አደ​ረ​ገ​ለት፥ ስለ ባሪ​ያው ስለ ዳዊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሁ​ዳን ያጠፋ ዘንድ አል​ወ​ደ​ደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ለእርሱና ለልጆቹ ለዘመኑ ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ተስፋ እንደ ሰጠ፥ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት እግዚአብሔር ይሁዳን ያጠፋ ዘንድ አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ ባረ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ዘረይ መናዉ ካተታናዉ ጾሳይ ሂዶታ እም ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne bare k'oomaa Daawita diraw, Med'ina Goday Yihudaa d'ayssanaw koyyibeenna; Daawita zeretsay med'inaw kaatetanaw S'oossay hidootaa immi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY ba aylleza Dawite gishshas giidi Yuhuda dhayssanaas koyibeenna. Gaasoykka Dawitesinne iza zereththas xomppe dhayssontta mala kase hidota immi woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ባ ኣይሌዛ ዳዊቴ ጊሻስ ጊዲ ዩሁዳ ይሳናስ ኮዪቤና። ጋሶይካ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ዜሬስ ጾምፔ ይሶንታ ማላ ካሴ ሂዶታ ኢሚ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ባ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ኮቻይ መርናዉ ካዎታናዉ ደኤይሳ ጎዳይ ኡፋይሳ ቃላ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, ba aylliya Dawita gisho, Goday Yihuda dhaysanaw koybeenna; Dawita kochay merinaw kawotanaw de7eysa Goday ufaysa qaala immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት ሲል፣ እግዚአብሔር ይሁዳን ሊያጠፋ አልፈለገም፤ ምክንያቱም ለዳዊትና ለዘሩ መብራት እንደማያሳጣ ተስፋ ሰጥቶ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና፥ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መንግስቲ ኽህቦም ዘተስፈዎ፥ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፥ ንይሁዳ ኸጥፍኣ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ግና፡ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መብራህቲ ኺህቦም ዘተስፈዎ፡ ስለ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፡ ንይሁዳ ኼጥፍኦ ኣይፈተወን።