2 Kings 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ግና ንይሁዳ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኺጠፍኣ ኣይደለየን፣ ከምቲ ንዕኡን ምእንቲ ደቁን ወትሩ ብርሃን ኪህቦም ቃል ዝኣተወሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ለእርሱና ለልጆቹ በዘመኑ ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ተስፋ እንደ አደረገለት፥ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት እግዚአብሔር ይሁዳን ያጠፋ ዘንድ አልወደደም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ለእርሱና ለልጆቹ ለዘመኑ ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ተስፋ እንደ ሰጠ፥ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት እግዚአብሔር ይሁዳን ያጠፋ ዘንድ አልወደደም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ ባረ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ዘረይ መናዉ ካተታናዉ ጾሳይ ሂዶታ እም ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne bare k'oomaa Daawita diraw, Med'ina Goday Yihudaa d'ayssanaw koyyibeenna; Daawita zeretsay med'inaw kaatetanaw S'oossay hidootaa immi wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAY ba aylleza Dawite gishshas giidi Yuhuda dhayssanaas koyibeenna. Gaasoykka Dawitesinne iza zereththas xomppe dhayssontta mala kase hidota immi woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ባ ኣይሌዛ ዳዊቴ ጊሻስ ጊዲ ዩሁዳ ይሳናስ ኮዪቤና። ጋሶይካ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ዜሬስ ጾምፔ ይሶንታ ማላ ካሴ ሂዶታ ኢሚ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ባ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ኮቻይ መርናዉ ካዎታናዉ ደኤይሳ ጎዳይ ኡፋይሳ ቃላ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ba aylliya Dawita gisho, Goday Yihuda dhaysanaw koybeenna; Dawita kochay merinaw kawotanaw de7eysa Goday ufaysa qaala immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት ሲል፣ እግዚአብሔር ይሁዳን ሊያጠፋ አልፈለገም፤ ምክንያቱም ለዳዊትና ለዘሩ መብራት እንደማያሳጣ ተስፋ ሰጥቶ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና፥ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መንግስቲ ኽህቦም ዘተስፈዎ፥ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፥ ንይሁዳ ኸጥፍኣ ኣይደለየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ግና፡ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መብራህቲ ኺህቦም ዘተስፈዎ፡ ስለ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፡ ንይሁዳ ኼጥፍኦ ኣይፈተወን። |