2 Kings 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሃሳኤል ድማ፡ ግናኸ፡ ባርያኻ ከልቢ፡ እዚ ዓብዪ ነገር ኪገብር ዚደሊ እንታይ እዩ፧ ኤሊሳ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ ኣራም ከም እትነግስ እግዚኣብሄር ኣርኣየኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዛሄልም፥ “ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ የሞተ ውሻ አገልጋይህ ምንድን ነኝ?” አለ። ኤልሳዕም፥ “አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዛሄልም። ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ ውሻ ባሪያህ ምንድር ነኝ? አለ። ኤልሳዕም። አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዛሄልም “እኔ ለምንም የማልጠቅም ኢምንት ነኝ! ታዲያ ይህን ሁሉ ለማድረግ የሚያስችለውን ኃይል ከቶ ከየት አገኛለሁ?” ሲል ጠየቀ። ኤልሳዕም “አንተ የሶርያ ንጉሥ እንደምትሆን እግዚአብሔር ገልጦልኛል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዛኤል ዛሪደ፥ “ታን ነ ቆማይ፥ ፓና ላፋ፥ ሀዋ ማላ ዎልቃማባ ኦናዉ ዋታደ ዳንዳያይታ?” ያጌዳ። ኤልሳእ ዛሪደ፥ “ኔን ሶርያ ቢታን ካተታናዋ ታና መና ጎዳይ በሴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hazaa'eeli zaariide, «Taani ne k'oomay, patsena laafa, hawaa mala wolk'k'aamabaa ootsanaw waataade danddayayitaa?» yaageedda. Elssaa'i zaariide, «Neeni Sooriyaa biittan kaatetanawaa taana Med'ina Goday besseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azaheeleykka, «Tani kana mala qoodettiza ne aylley hessa mala wolqqama ooso ooththanaas waana dandayanee?» gides. Elssa7ikka zaaridi izas, «Neni Aaraame bolla kawotanayssa tana GODAY bessides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዛሄሌይካ፥ «ታኒ ካና ማላ ቆዴቲዛ ኔ ኣይሌይ ሄሳ ማላ ዎልቃማ ኦሶ ኦናስ ዋና ዳንዳያኔ?» ጊዴስ። ኤልሳኢካ ዛሪዲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኣራሜ ቦላ ካዎታናይሳ ታና ጎዳይ ቤሲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዛሄል ዛሪድ፥ “ታኒ ነ አይለይ፥ ፓና ካናይ፥ ሀይሳ መላ ግታባ ዋታዳ ኦናዉ ዳንዳእያና?” ያግስ። ኤልስ ዛሪድ፥ “ኔኒ አራመ ቢታን ካዎታናይሳ ታና ጎዳይ በስስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Azaheeli zaaridi, “Taani ne aylley, pathenna kanay, haysa mela gitaba waatada oothanaw danda7iyana?” yaagis. Elsi zaaridi, “Neeni Araame biittan kawotanaysa tana Goday bessis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዛሄልም፣ “ለመሆኑ እንደ ውሻ የሚቈጠር አገልጋይህ ይህን ጀብዱ መፈጸም እንዴት ይችላል?” አለ። ኤልሳዕም መልሶ፣ “መቼም አንተ በሶርያ ላይ እንደምትነግሥ እግዚአብሔር አሳይቶኛል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አዛሄልም “እኔ ለምንም የማልጠቅም ኢምንት ነኝ! ታዲያ ይህን ሁሉ ለማድረግ የሚያስችለውን ኀይል ከቶ ከየት አገኛለሁ?” ሲል ጠየቀ። ኤልሳዕም “አንተ የሶርያ ንጉሥ እንደምትሆን እግዚአብሔር ገልጦልኛል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዛሄል ከዓ “እዝ ዅሉ ነገር እዙይ ዝገብርስ ኣነ ሓደ ኸልቢ ዝኾንኩ ባርያኻስ መን ኮይነ እየ?” በሎ። ኤልሳዕ ድማ “ንስኻ ንጉስ ሶርያ ኸም እትኸውን እግዚኣብሄር ኣርኢዩኒ ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓዛኤል ከኣ፡ እዚ ዓብዪ ነገር እዚ ዝገብርሲ፡ ኣነ ባርያኻ፡ ሓደ ኸልቢ፡ እንታይ እየ በለ። ኤልሳእ ድማ፡ ንስኻ ንጉስ ሶርያ ኸም እትኸውን፡ እግዚኣብሄር ኣርእዩኒ እዩ፡ በለ። |