2 Kings 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሃሳኤል፡ ጐይታይ ስለምንታይ ይበኪ ኣሎ፧ ንሱ ድማ፡ ንደቂ እስራኤል እንታይ ዓይነት ክፉእ ከም እትገብርዎም ስለ ዝፈልጥ፡ ዕርድታቶም ሓዊ ከተእትውዎም ኢኹም፡ ኣጕባዝኦም ድማ ብሰይፊ ኪቐትሉኹም፡ ደቆም ድማ ጨፍሊቖም፡ ኣንስቶም ድማ ኪቕድዱ እዮም። ምስ ቆልዓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዛሄልም፥ “ጌታዬን ምን ያስለቅሰዋል?” አለ። ኤልሳዕም፥ “በእስራኤል ልጆች ላይ የምታደርገውን ክፋት ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፤ ጐልማሶቻቸውንም በሰይፍ ትገድላለህ፤ ሕፃናቶቻቸውንም ትፈጠፍጣለህ፤ እርጉዞቻቸውንም ትሰነጥቃለህ፤” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዛሄልም። ጌታዬ ለምን ያነባል? አለ። እርሱም። በእስራኤል ልጆች ላይ የምታደርገውን ክፋት ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፥ ጕልማሶቻቸውንም በሰይፍ ትገድላለህ፥ ሕፃናቶቻቸውንም ትፈጠፍጣለህ፥ እርጉዞቻቸውንም ትቀድዳለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዛሄልም “ጌታዬ ስለምን ታለቅሳለህ?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “በእስራኤል ሕዝብ ላይ የምትፈጽመውን አሠቃቂ ነገር ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፤ ምርጥ የሆኑ ወጣቶቻቸውን ታርዳለህ፤ ሕፃናታቸውን በድንጋይ ላይ ትፈጠፍጣለህ፤ እርጉዞች የሆኑ ሴቶቻቸውንም ሆድ ትሰነጥቃለህ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዛኤል፥ “ታ ጎዳይ አያዉ ዬኪ?” ያጊደ ኦቼዳ። ኤልሳእ፥ “ኔን እስራኤልያ አሳ ቦላ ኦና ኢታባ ታን ኤርያ ድራዉ ዬካይ። ኡንቱንቱ ካታማቱዋ ኔን ታማን ጹጋና፤ ኡንቱንቱ ዎዳላቱዋ ኔን ማሻን ዎና። ቃይ ኡንቱንቱ ቄር ናናቱዋካ ኔን ሹቻን መንሬና፤ ኡንቱንቱ ሻሃራ ማጫዋንቱ ኡሉዋካ ኔን ዳካና” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hazaa'eeli, «Ta goday ayaw yeekkii?» yaagiide oochcheedda. Elssaa'i, «Neeni Israa'eeliyaa asaa bolla ootsana iitabaa taani eriyaa diraw yeekkay. Unttunttu katamatuwaa neeni taman s'uuggana; unttunttu wodallatuwaa neeni mashshaan wod'ana. K'ay unttunttu k'eeri naanatuwaakka neeni shuchchaan mentsereetsana; unttunttu shahaara mac'c'awanttu uluwaakka neeni daakkana» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azaheeleykka, «Ta goday ays yeekkizee?» gi oychchides. Elssa7ikka zaaridi izas, «Neni Isra7eele asaa bolla gaththana qohoza ta eriza gishshas yeekkays; ne istta miixata taman xuuggana; istta naateththa naytakka mashshan wodhana; isttas qeeri naytakka biitta bolla dinccereththana; shaara maccassata ulo ne daakkana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዛሄሌይካ፥ «ታ ጎዳይ ኣይስ ዬኪዜ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኤልሳኢካ ዛሪዲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ጋና ቆሆዛ ታ ኤሪዛ ጊሻስ ዬካይስ፤ ኔ ኢስታ ሚጻታ ታማን ጹጋና፤ ኢስታ ናቴ ናይታካ ማሻን ዎና፤ ኢስታስ ቄሪ ናይታካ ቢታ ቦላ ዲንጬሬና፤ ሻራ ማጫሳታ ኡሎ ኔ ዳካና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ አዛሄል፥ “ታ ጎዳይ አይስ ዬኪ?” ያግድ ኦይችስ። ኤልስ፥ “ኔኒ እስራኤለ አሳ ቦላ ኦና ኢታባ ታኒ ኤርያ ግሾ ዬካይስ። ኤንታ ሚፃ ኔኒ ታማን ፁጋና፤ ኤንታ ፓንታ ኔኒ ማሻን ዎና። ቃስ ኤንታ ዮጋ ናይታካ ኔኒ ሹቻን መንረና፤ ኤንታ ቃን ማጫሳታ ኡሉዋ ኔኒ ዳካና” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Azaheeli, “Ta goday ayis yeekii?” yaagidi oychis. Elsi, “Neeni Isra7eele asa bolla oothana iitabaa taani eriya gisho yeekayis. Enta miixaa neeni taman xuuggana; enta panthata neeni mashshan wodhana. Qassi enta yooga naytaka neeni shuchan mentherethana; enta qantha maccasata uluwa neeni daakana” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዛሄልም፣ “ጌታዬ የሚያለቅሰው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀ። ኤልሳዕም መልሶ፣ “በእስራኤላውያን ላይ የምታደርሰውን ጕዳት ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፤ ጕልማሶቻቸውን በሰይፍ ትገድላለህ፤ ሕፃናታቸውን በምድር ላይ ትፈጠፍጣለህ፤ ያረገዙ ሴቶቻቸውንም ሆድ ትቀድዳለህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አዛሄልም “ጌታዬ ስለምን ታለቅሳለህ?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “በእስራኤል ሕዝብ ላይ የምትፈጽመውን አሠቃቂ ነገር ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፤ ምርጥ የሆኑ ወጣቶቻቸውን ታርዳለህ፤ ሕፃናታቸውን በድንጋይ ላይ ትፈጠፍጣለህ፤ እርጉዞች የሆኑ ሴቶቻቸውንም ሆድ ትሰነጥቃለህ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዛሄል ከዓ “ጐይታይ ስለ ምንታይ ኢኻ ትበኪ ዘለኻ?” በሎ። ኤልሳዕ ድማ “እቲ ንደቂ እስራኤል እትገብሮ ኽፉእ ስለ ዝፈለጥኩ፥ ዕርድታቶም ብሓዊ ኽተቃፅል፥ ነጓብዞም ከዓ ብሰይፊ ኽትቀትል፥ ንህፃናቶም ድማ ኽትጭፍልቕ፥ ንጥኑሳቶምውን ከብደን ክትቀድድ ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓዛኤል ከኣ፡ ጐይታይ ስለምንታይ እዩ ዚበኪ ዘሎ በለ። ንሱ ድማ፡ እቲ ንደቂ እስራኤል እትገብሮ ኽፋኣ ስለ ዝፈለጥኩ፡ ዕርድታቶም ብሓዊ ኽትትኲስ፡ ነጒባዞም ከኣ ብሴፍ ክትቀትል፡ ንሕጻናቶም ድማ ክትጭፍልቕ፡ ንጥኑሳቶምውን ኣኽብደን ክትቀድድ ኢኻ፡ በሎ። |