2 Kings 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድቕድቕ ጸልማት ድማ ናብ ሰፈር ኣራማውያን ኪኸዱ ተንስኡ። ኣብ መወዳእታ ሰፈር ኣራም ምስ በጽሑ ድማ፡ ኣብኡ ሓደ እኳ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጨ​ለ​ማም ወደ ሶር​ያ​ው​ያን ሰፈር ይሄዱ ዘንድ ተነሡ፤ ወደ ሶር​ያ​ው​ያ​ንም ሰፈር መጀ​መ​ሪያ ዳርቻ በመጡ ጊዜ፥ እነሆ፥ በዚያ ማንም ሰው አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጨለምለም ባለ ጊዜ ወደ ሶርያውያን ሰፈር ይሄዱ ዘንድ ተነሡ፤ ወደ ሶርያውያንም ሰፈር መጀመሪያ ዳርቻ በመጡ ጊዜ፥ እነሆ፥ ማንም አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ቀኑ ሊመሽ ሲል ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ነገር ግን እዚያ ሲደርሱ ማንም ሰው አልነበረም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳአይ ቃሜዳ ዎደ ደንዲደ፥ ሶረቱዋ ጌሱዋ ቤድኖ። ኡንቱንቱ ቢደ ጌሱዋ ጋክያ ዎደ፥ እት አሳይነ ያን ባዋ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sa'ay k'ammeedda wode denddiide, Sooretuwaa geessuwaa beeddino. Unttunttu biide geessuwaa gakkiyaa wode, itti asaynne yaan baawa!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye gadey lem7i lem7ishin istti dendidi Aaraame olanchchati diza heera bi gakkishin heen issaadeyka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጋዴይ ሌምኢ ሌምኢሺን ኢስቲ ዴንዲዲ ኣራሜ ኦላንቻቲ ዲዛ ሄራ ቢ ጋኪሺን ሄን ኢሳዴይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳእ ምያ ዎደ ደንድድ፥ አራመታ ሚፃ ብዶሶና። ኤንቲ ብድ ሚፃ ጋክያ ዎደ፥ ሄኮ፥ እስ አስካ ያን ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7i dhumiya wode dendidi, Araameta miixaa bidosona. Enti bidi miixaa gakiya wode, Heko, issi asika yan baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም መሸትሸት ሲል ተነሥተው ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ወደ ሰፈሩ ጥግ ሲደርሱም አንድም ሰው በዚያ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ቀኑ ሊመሽ ሲል ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ነገር ግን እዚያ ሲደርሱ ማንም ሰው አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፅልግልግ ምስ በለ ድማ፥ ናብ ሰፈር ሶርያውያን ክኸዱ ተልዓሉ። ኣብ ወሰን ሰፈር ሶርያውያን ምስ በፅሑ ኸዓ፥ ኣብኡ ሰብ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ጽልግልግ ምስ ኰነ ድማ፡ ናብ ሰፈር ሶርያውያን ኪኸዱ ተንስኡ። ኣብ ወሰን ሰፈር ሶርያውያን ምስ በጽሑ ኸኣ፡ እንሆ፡ ኣብኡ ሰብ ኣይነበረን።