2 Kings 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድቕድቕ ጸልማት ድማ ናብ ሰፈር ኣራማውያን ኪኸዱ ተንስኡ። ኣብ መወዳእታ ሰፈር ኣራም ምስ በጽሑ ድማ፡ ኣብኡ ሓደ እኳ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጨለማም ወደ ሶርያውያን ሰፈር ይሄዱ ዘንድ ተነሡ፤ ወደ ሶርያውያንም ሰፈር መጀመሪያ ዳርቻ በመጡ ጊዜ፥ እነሆ፥ በዚያ ማንም ሰው አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጨለምለም ባለ ጊዜ ወደ ሶርያውያን ሰፈር ይሄዱ ዘንድ ተነሡ፤ ወደ ሶርያውያንም ሰፈር መጀመሪያ ዳርቻ በመጡ ጊዜ፥ እነሆ፥ ማንም አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ቀኑ ሊመሽ ሲል ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ነገር ግን እዚያ ሲደርሱ ማንም ሰው አልነበረም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳአይ ቃሜዳ ዎደ ደንዲደ፥ ሶረቱዋ ጌሱዋ ቤድኖ። ኡንቱንቱ ቢደ ጌሱዋ ጋክያ ዎደ፥ እት አሳይነ ያን ባዋ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sa'ay k'ammeedda wode denddiide, Sooretuwaa geessuwaa beeddino. Unttunttu biide geessuwaa gakkiyaa wode, itti asaynne yaan baawa! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye gadey lem7i lem7ishin istti dendidi Aaraame olanchchati diza heera bi gakkishin heen issaadeyka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጋዴይ ሌምኢ ሌምኢሺን ኢስቲ ዴንዲዲ ኣራሜ ኦላንቻቲ ዲዛ ሄራ ቢ ጋኪሺን ሄን ኢሳዴይካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳእ ምያ ዎደ ደንድድ፥ አራመታ ሚፃ ብዶሶና። ኤንቲ ብድ ሚፃ ጋክያ ዎደ፥ ሄኮ፥ እስ አስካ ያን ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7i dhumiya wode dendidi, Araameta miixaa bidosona. Enti bidi miixaa gakiya wode, Heko, issi asika yan baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም መሸትሸት ሲል ተነሥተው ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ወደ ሰፈሩ ጥግ ሲደርሱም አንድም ሰው በዚያ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ቀኑ ሊመሽ ሲል ወደ ሶርያውያን ሰፈር ሄዱ፤ ነገር ግን እዚያ ሲደርሱ ማንም ሰው አልነበረም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅልግልግ ምስ በለ ድማ፥ ናብ ሰፈር ሶርያውያን ክኸዱ ተልዓሉ። ኣብ ወሰን ሰፈር ሶርያውያን ምስ በፅሑ ኸዓ፥ ኣብኡ ሰብ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽልግልግ ምስ ኰነ ድማ፡ ናብ ሰፈር ሶርያውያን ኪኸዱ ተንስኡ። ኣብ ወሰን ሰፈር ሶርያውያን ምስ በጽሑ ኸኣ፡ እንሆ፡ ኣብኡ ሰብ ኣይነበረን። |