2 Kings 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ኣፍ ደገ ኣርባዕተ ለምጻማት ነበሩ እሞ፡ ንሓድሕዶም፡ ስለምንታይ ክሳዕ እንመውት ኣብዚ ተቐሚጥና ኣሎና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከተማዋም በር አራት ለምጻሞች ሰዎች ነበሩ፤ እርስ በርሳቸውም፥ “እስክንሞት ድረስ በዚህ ለምን እንቀመጣለን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በበሩም መግቢያ አራት ለምጻም ሰዎች ነበሩ፤ እርስ በርሳቸውም። እስክንሞት ድረስ በዚህ ለምን እንቀመጣለን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውነታቸው የቆዳ በሽታ የያዛቸው አራት ሰዎች ከሰማርያ ቅጽር በር ውጪ ነበሩ፤ እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ፤ “እስክንሞት ድረስ ስለምን በዚህ እንቆያለን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማ ገልያ ፐንግያን ዎልቃማ ኦሉዋ ሀርጊ ኦይቄዳ ኦይዱ አሳቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ እቱ እቱዋ፥ “ኑን ሀይቃና ጋካናዉ፥ ሀዋን አያዉ ጋምኤቶ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaa geliyaa penggiyaan wolk'k'aama Oolluwaa harggii oyk'k'eedda oyddu asatuu de'iino. Unttunttu ittuu ittuwaa, «Nuuni hayk'k'ana gakkanaw, hawaan ayaw gam"eetto? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode inchchirachcha hargera diza oyddu asati he katamays geliza penge achchan deettes; heyti ba garsan issoy issaas, «Nuni aazas hayqqana gakkanaas hayssan gam7izonii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢንቺራቻ ሃርጌራ ዲዛ ኦይዱ ኣሳቲ ሄ ካታማይስ ጌሊዛ ፔንጌ ኣቻን ዴቴስ፤ ሄይቲ ባ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳስ፥ «ኑኒ ኣዛስ ሃይቃና ጋካናስ ሃይሳን ጋምኢዞኒ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማ ገልያ ፐንግያን ግታ ጎጋ ሀርገይ ኦይክዳ ኦይዱ አሳት ደኦሶና። ኤንቲ እሶይ እሱዋኮ፥ “ኑኒ ሀይቃና ጋካናዉ፥ ሀይሳን አይስ ጋምአኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaa geliya pengiyan gita goga hargey oykida oyddu asati de7oosona. Enti issoy issuwako, “Nuuni hayqana gakanaw, haysan ayis gam7anee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የሚያሠቅቅ የቈዳ በሽታ የያዛቸው አራት ሰዎች በከተማዪቱ መግቢያ በር አጠገብ ነበሩ፤ እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ፤ “እስክንሞት ድረስ በዚህ የምንቈየው ለምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰውነታቸው የቆዳ በሽታ የያዛቸው አራት ሰዎች ከሰማርያ ቅጽር በር ውጪ ነበሩ፤ እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ፤ “እስክንሞት ድረስ ስለምን በዚህ እንቈያለን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ድማ ለምፂ ዝሓዞም ኣርባዕተ ሰባት ነበሩ። ንስንሳቶም ከዓ “ስለ ምንታይ ኢና ኽሳዕ እንመውት ኣብዙይ እንቕመጥ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ድማ ኣርባዕተ ሰብ ለምጺ ነበሩ። ንሓድሕዶም ከኣ፡ ስለምንትይ ኢና ኽሳዕ እንመውት ኣብዚ ኾፍ እንብል |