2 Kings 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ሓደ ንጉስ ኣብ ኢዱ እተጸግዐ ለዋህ ሰብኣይ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ መለሰሉ እሞ፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሰማይ መስኮት ኪገብር እንተ ደልዩ፡ እዚ ጕዳይ እዚዶ ኪኸውን ይኽእል፧ ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ ብዓይንኻ ክትሪኦ ኢኻ፡ ካብኡ ግና ኣይክትበልዕን ኢኻ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም በእጁ ተደግፎት የሚቆም የነበረ ያ ብላቴና ለኤልሳዕ መልሶ፥ “እነሆ፥ እግዚአብሔር በሰማይ የእህል ሿሿቴ ቢያደርግ ይህ ነገር ይሆናልን?” አለው። ኤልሳዕም፥ “እነሆ፥ በዐይኖችህ ታየዋለህ፤ ከዚያ ግን አትቀምስም” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም በእጁ ተደግፎ የነበረ አለቃ ለእግዚአብሔር ሰው መልሶ። እነሆ፥ እግዚአብሔር በሰማይ መስኮቶች ቢያደርግ ይህ ነገር ይሆናልን? አለው። እርሱም። እነሆ፥ በዓይኖችህ ታየዋለህ፥ ከዚያም አትቀምስም አለ። ፕ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ የንጉሡ የቅርብ ባለሟል የሆነ አገልጋዩ ኤልሳዕን፥ “እግዚአብሔር ራሱ የሰማይ መስኮቶችን ከፍቶ እህልን እንደ ዝናብ ቢያዘንብ እንኳ ይህ ሊሆን ከቶ አይችልም!” ሲል በመጠራጠር ተናገረ። ኤልሳዕም “ያን እህል በዐይንህ ታያለህ፤ ነገር ግን ከእርሱ ምንም ነገር አትቀምስም!” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያዉ ማታትያ ካፑ ጾሳ አሳዉ፥ “በአ፥ መና ጎዳይ ሳሎቱዋ ማስኮትያ ዶይንቶነ ሄዌ ሀነና” ያጌዳ። ኤልሳእ ዛሪደ፥ “ኔን ሄዋ ነ አይፍያን በአና፤ ሽን አፐ አይነ ማካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaw matattiyaa kaappuu S'oossaa asaw, «Be'a, Med'inaa Goday salotuwaa maskkootiyaa dooyinttonne hewe hanenna» yaageedda. Elssaa'i zaariide, «Neeni hewaa ne ayfiyaan be'ana; shin aappe ayinne maakka» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozas keehi mata gidida olanchchata halaqazi nabeza, «Haray attiin GODAY salo maskoote doydaakkoka hessi hananee?» gi oychchides. Elssa7ikka izas, «Izi haniin ne iza ne ayfera be7ana; gido attiin izappe aykkoka ne doonan gelththaka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዛስ ኬሂ ማታ ጊዲዳ ኦላንቻታ ሃላቃዚ ናቤዛ፥ «ሃራይ ኣቲን ጎዳይ ሳሎ ማስኮቴ ዶይዳኮካ ሄሲ ሃናኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኤልሳኢካ ኢዛስ፥ «ኢዚ ሃኒን ኔ ኢዛ ኔ ኣይፌራ ቤኣና፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛፔ ኣይኮካ ኔ ዶናን ጌልካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋስ ማታትያ ሀላቃይ ፆሳ አድያኮ፥ “ጎዳይ ሳሎ ማስኮተታ ዶያኮካ ሄስ ሀነና” ያግስ። ሽን ኤልስ ዛሪድ፥ “ኔኒ ሄሳ ነ አይፍያን በአና፤ ሽን እያፐ ማካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawas matatiya halaqay Xoossa addiyako, “Goday salo maskooteta dooyakoka hessi hanenna” yaagis. Shin Elsi zaaridi, “Neeni hessa ne ayfiyan be7ana; shin iyape maaka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ በክንዱ ላይ የተደገፈውም የጦር አለቃ፣ የእግዚአብሔርን ሰው፣ “እንዲያው ለመሆኑ፣ እግዚአብሔር የሰማያትን መስኮቶች ቢከፍት እንኳ ይህ ሊሆን ይችላልን?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም፣ “ይህን አንተው ራስህ በዐይንህ ታየዋለህ፤ ይሁን እንጂ ከዚያ አንዳች አትቀምስም” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ የንጉሡ የቅርብ ባለሟል የሆነ አገልጋዩ ኤልሳዕን፥ “እግዚአብሔር ራሱ የሰማይ መስኮቶችን ከፍቶ እህልን እንደ ዝናብ ቢያዘንብ እንኳ ይህ ሊሆን ከቶ አይችልም!” ሲል በመጠራጠር ተናገረ። ኤልሳዕም “ያን እህል በዐይንህ ታያለህ፤ ነገር ግን ከእርሱ ምንም ነገር አትቀምስም!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀንዲ ኣገልጋሊ እቲ ንጉስ ድማ ንኤልሳዕ “እግዚኣብሄር መሳዅቲ ሰማይ ከፊቱ እኽሊ እንተ ዘዝንም እኳ እዝ ነገር እዙይ ይኸውንዶ?” ኢሉ መለሰሉ። ኤልሳዕ ከዓ “በዒንትኻ ኽትሪኦ ኢኻ፤ ግና ኻብኡ ኣይትጥዕምን ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ኣብ ኢድ ዚጒዝጐዞ ዝነበረ ሓለቓ ድማ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሰማይ መሳዂቲ እንተ ዚገብርሲ፡ እዚ ነገር እዚ ይኸውንዶ ኢሉ መለሰሉ። ንሱ ኸኣ፡ በዒንትኻ ኽትርእዮ ኢኻ፡ ግናኸ ኻብኡ ኣይክትበልዕን ኢኻ፡ በለ። |