2 Kings 7:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ለዋህ ሰብኣይ ድማ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ ሕጂ ርኣዩ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሰማይ መስኮት እንተ ሰሪሑ፡ ከምዚ ዓይነት ኪኸውን ይኽእል ድዩ፧ ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ ብዓይንኻ ክትሪኦ ኢኻ፡ ካብኡ ግና ኣይክትበልዕን ኢኻ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያም ሎሌ ለኤ​ል​ሳዕ መልሶ፥ “እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ማይ የእ​ህል ሿሿቴ ቢያ​ወ​ርድ ይህ ነገር ይሆ​ና​ልን?” ብሎ ነበር፤ ኤል​ሳ​ዕም፥ “እነሆ፥ በዐ​ይ​ኖ​ችህ ታየ​ዋ​ለህ፥ ከዚ​ያም አት​ቀ​ም​ስም” ብሎት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያም አለቃ ለእግዚአብሔር ሰው መልሶ። እነሆ፥ እግዚአብሔር በሰማይ መስኮቶች ቢያደርግ ይህ ነገር ይሆናልን? ብሎ ነበር፤ እርሱም። እነሆ፥ በዓይኖችህ ታየዋለህ፥ ከዚያም አትቀምስም ብሎት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዚህም ቃል ያ አገልጋዩ የሰጠው መልስ “እግዚአብሔር ራሱ የሰማይ መስኮቶችን ከፍቶ እህልን እንደ ዝናብ ቢያዘንብ እንኳ ይህ ሊሆን ከቶ አይችልም!” የሚል ነበር። ኤልሳዕም “ያን እህል በዐይንህ ታያለህ፤ ነገር ግን ከእርሱ ምንም ነገር አትቀምስም” ብሎት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሄ ካፑ ኤልሳኤዉ፥ “በአ፥ መና ጎዳይ ሳሎቱዋ ማስኮትያ ዶይንቶነ ሄዌ ሀነና” ያጊደ ዛሬዳ። ኤልሳእ፥ “ኔን ሄዋ ነ አይፍያን በአና፤ ሽን አፐ አይነ ማካ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode he kaappuu Elssaa'ew, «Be'a, Med'ina Goday salotuwaa maskkootiyaa dooyinttonne hewe hanenna» yaagiide zaareedda. Elssaa'i, «Neeni hewaa ne ayfiyaan be'ana; shin aappe ayinne maakka» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Olanchchata azazizayssi Xoossa nabezas, «Haray attiin GODAY salo maskoote doydaakko hessi hananee?» gida gishshas Xoossa nabezi «Neni hessa ne ayfera beyana gido attiin ne izappe aykkoka maakka» giidi kase izas zaaro immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦላንቻታ ኣዛዚዛይሲ ጾሳ ናቤዛስ፥ «ሃራይ ኣቲን ጎዳይ ሳሎ ማስኮቴ ዶይዳኮ ሄሲ ሃናኔ?» ጊዳ ጊሻስ ጾሳ ናቤዚ «ኔኒ ሄሳ ኔ ኣይፌራ ቤያና ጊዶ ኣቲን ኔ ኢዛፔ ኣይኮካ ማካ» ጊዲ ካሴ ኢዛስ ዛሮ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ሀላቃይ ኤልሳኮ፥ “ጎዳይ ሳሎ ማስኮተታ ዶያኮካ ሄስ ሀነና” ያግስ። ኤልስ፥ “ሄኮ፥ ኔኒ ሄሳ ነ አይፈን በአና፤ ሽን እያፐ ማካ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode halaqay Elsako, “Goday salo maskooteta dooyakoka hessi hanenna” yaagis. Elsi, “Heko, neeni hessa ne ayfen be7ana; shin iyape maaka” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጦር አለቃው ለእግዚአብሔር ሰው፣ “ እግዚአብሔር የሰማይን መስኮቶች ቢከፍት እንኳ ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?” ብሎት ስለ ነበር፣ የእግዚአብሔር ሰው፣ “ይህን አንተው ራስህ ታያለህ፤ ከዚህ ግን አንዳች አትበላም” ሲል መልሶለት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለዚህም ቃል ያ አገልጋዩ የሰጠው መልስ “እግዚአብሔር ራሱ የሰማይ መስኮቶችን ከፍቶ እህልን እንደ ዝናብ ቢያዘንብ እንኳ ይህ ሊሆን ከቶ አይችልም!” የሚል ነበር። ኤልሳዕም “ያን እህል በዐይንህ ታያለህ፤ ነገር ግን ከእርሱ ምንም ነገር አትቀምስም” ብሎት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዋና ሓሽከር ንጉስ፥ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ “እግዚኣብሄር መሳዅቲ ሰማይ ከፊቱ እኽሊ እንተ ዘዝንም እኳ እዝ ነገር እዙይ ኣይኸውንን እዩ” ኢሉ መሊሱ ነበረ። ኤልሳዕውን “እንሆ በዒንትኻ ኽትሪኦ ኢኻ፤ ካብኡ ግና ኣይትበልዕን ኢኻ” ኢልዎ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሓለቓ ድማ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ እንሆ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሰማይ መስኰት እንተ ኸፈተ እኳ፡ ከምዚ ነገር እዚ ዝበለዶ ይኸውን ኢሉ መሊሱ ነበረ። ንሱውን፡ እንሆ፡ በዒንትኻስ ክትርእዮ ኢኻ፡ ካብኡ ግና ኣይትበልዕን፡ ኢሉ ነበረ።