2 Kings 7:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ንንጉስ ከም ዝተዛረቦ ድማ፡ ክልተ መዐቀኒ ስገም ብሓንቲ ሸቃል፡ ሓደ መለክዒ ረቂቕ ሓርጭ ድማ ንሓንቲ ሸቃል፡ ጽባሕ ኣብዚ ግዜ እዚ ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልሳዕም ለንጉሡ፥ “ነገ በዚህ ጊዜ በሰማርያ በር ሁለት መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል፥ አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄትም በአንድ ሰቅል፥ ይሸመታል” ብሎ እንደ ተናገረው ነገር እንዲሁ ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ሰው ለንጉሡ። ነገ በዚህ ጊዜ በሰማርያ በር ሁለት መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል፥ አንድም መስፈሪያ መልካም ዱቄት በአንድ ሰቅል ይሸመታል ብሎ እንደ ተናገረው ነገር እንዲሁ ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ኤልሳዕ ለንጉሡ “በነገው ዕለት በሰማርያ ከተማ ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ይሸመታል” ብሎ ነግሮት ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ጾሳ አሳይ ኤልሳእ ካሰ ካትያዉ፥ “ዎንታ ሀኖደ ሄዙ ኪሎ ግራመ ዛርጋ ሊ ዎይ ኡሱፑን ኪሎ ግራመ ባንጋይ ሳማርያ ካታማን እት ጻጋራ ብራን ዛልኤታናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, S'oossaa Asay Elssaa'i kase kaatiyaw, «Wontta hannoode heezzu kiilo giraame zarggaa d'iilii woy usuppun kiilo giraame banggay Samaariyaa kataman itti s'agaraa biran zal"etanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka Xoossa nabezi kawozas, «Wonto hanni wode Samaariya pengen heedzdzu kilo gistte dhiilley woykko usuppun kilo banggay issi saqilen bayzettana» gida mala polettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ጾሳ ናቤዚ ካዎዛስ፥ «ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ሳማሪያ ፔንጌን ሄ ኪሎ ጊስቴ ሌይ ዎይኮ ኡሱፑን ኪሎ ባንጋይ ኢሲ ሳቂሌን ባይዜታና» ጊዳ ማላ ፖሌቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ አስ ግድዳ ኤልስ ካሰ ካዋስ፥ “ዎንቶ ሀኖደ ሄ ክሎ ግራመ ግስተ ለይ ዎይኮ ኡሱፑን ክሎ ግራመ ባንግ ሳማረ ካታማን እስ ብራ ሳንትመን ባይዘታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa asi gidida Elsi kase kawas, “Wonto hannoode heedzu kilo giraame giste dhiilley woyko usupun kilo giraame bangi Samaare kataman issi bira santimen bayzetana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም የእግዚአብሔር ሰው ለንጉሡ፣ “ነገ በዚሁ ሰዓት በሰማርያ በር ላይ አንድ መስፈሪያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለት መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ይሸጣል” ያለውም ተፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ኤልሳዕ ለንጉሡ “በነገው ዕለት በሰማርያ ከተማ ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ይሸመታል” ብሎ ነግሮት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ንንጉስ “ፅባሕ ከምዛ ሰዓት እዚኣ ኣብ ደገ ሰማርያ ሽዱሽተ ኺሎ ግራም ስገም ብሓደ ቕርሺ ብሩር፥ ሰለስተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ ብሓደ ቕርሺ ብሩር፥ ክሽመት እዩ” ኢሉ ዝተዛረቦ ኸዓ ኾነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ንንጉስ፡ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ኣብ ደገ ሰማርያ ኽልተ መስፈሪ ስገም ብሲቃል፡ ሓደ መስፈሪ ድኹም ሓርጭ ድም ኣብሲቃል ኪሽመት እዩ፡ ኢሉ እተዛረቦ ኽኣ ዀነ። |