2 Kings 7:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ኣብ ኢዱ እተጸግዐ ጐይታ ትእዛዝ ኣፍ ደገ ኪሕዝ መዘዘ። እቶም ህዝቢ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ረጊጾሞ ሞተ፡ ከምቲ ንጉስ ናብኡ ምስ ወረደ ዝተዛረበ ናይ ኣምላኽ ሰብ ዝበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ያን እጁን ይደ​ግ​ፈው የነ​በ​ረ​ውን ብላ​ቴና በሩን ይጠ​ብቅ ዘንድ አቆ​መው። ሕዝ​ቡም በበሩ ረገ​ጠው፥ መል​እ​ክ​ተ​ኛው ወደ እርሱ በወ​ረደ ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው እንደ ተና​ገ​ረ​ውም ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ያን እጁን ይደግፈው የነበረውን አለቃ በሩን ይጠብቅ ዘንድ አቆመው። ሕዝቡም በበሩ ረገጠው፥ ንጉሡም ወደ እርሱ በወረደ ጊዜ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ተናገረው ሞተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህም ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ የከተማይቱ ቅጽር በር የቅርብ ባለሟሉ በሆነው አገልጋዩ ኀላፊነት ሥር እንዲጠበቅ አድርጎ ነበር፤ ነገር ግን ያንን አገልጋይ ሕዝቡ ስለ ረጋገጠው በዚያ ሞተ፤ ይህም የሆነው ንጉሡ ኤልሳዕን ለማነጋገር በሄደ ጊዜ ኤልሳዕ በዚያ አገልጋይ ላይ የተናገረበት የትንቢት ቃል ስለ ተፈጸመ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ባረዉ ማታትያ ካፑዋ ፐንግያ ናግያዋንቱ ካፑዋ ከሲደ ሱንዳ፤ ሽን አሳይ አ ፐንግያን ድርጼዳ። ካቲ ኤልሳአኮ ቤዳ ዎደ፥ ኤልሳእ ሀ ካፑዋ ቦላ ኦዴዳዋዳን፥ ብታኒ ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii barew matattiyaa kaappuwaa penggiyaa naagiyaawanttu kaappuwaa kessiide suntseedda; shin Asay Aa penggiyaan dirs's'eedda. Kaatii Elssaa'akko beedda wode, Elssaa'i ha kaappuwaa bolla odeeddawaadan, bitanii hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode kawozas keehi mata gidida olanchchata halaqaza kawoy gimbeza penge naagana mala shuumides; histtiin derey keziza katama pengen sugettishe iza yedhereththides. He Xoossa nabey kase kawozi izakko yiin yootida mala iza olanchchata azazizayssi hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ካዎዛስ ኬሂ ማታ ጊዲዳ ኦላንቻታ ሃላቃዛ ካዎይ ጊምቤዛ ፔንጌ ናጋና ማላ ሹሚዴስ፤ ሂስቲን ዴሬይ ኬዚዛ ካታማ ፔንጌን ሱጌቲሼ ኢዛ ዬሬዴስ። ሄ ጾሳ ናቤይ ካሴ ካዎዚ ኢዛኮ ዪን ዮቲዳ ማላ ኢዛ ኦላንቻታ ኣዛዚዛይሲ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ባዉ ማትያ ሀላቃ ፐንገ ናገይሳታ ሀላቃ ኦድ ሹምስ፤ ሽን አሳይ እያ ፐንገን የስ። ካዎይ ኤልሳኮ ብዳ ዎደ፥ ኤልስ ሀ ሀላቃ ቦላ ኦድዳይሳዳ አደይ ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy baw matiya halaqaa penge naageysata halaqa oothidi shuumis; shin asay iya pengen yedhis. Kawoy Elsako bida wode, Elsi ha halaqa bolla odidaysada addey hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ንጉሡ እጁን ይደግፈው የነበረውን የጦር አለቃ፣ የቅጥሩ በር ኀላፊ አድርጎት ነበርና በበራፉ መተላለፊያ ላይ ሕዝቡ ሲጋፋ ረጋገጠው፤ ያ የእግዚአብሔር ሰው ንጉሡ ወደ እርሱ በመጣ ጊዜ አስቀድሞ እንደ ተናገረውም የጦር አለቃው ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ የከተማይቱ ቅጽር በር የቅርብ ባለሟሉ በሆነው አገልጋዩ ኀላፊነት ሥር እንዲጠበቅ አድርጎ ነበር፤ ነገር ግን ያንን አገልጋይ ሕዝቡ ስለ ረጋገጠው በዚያ ሞተ፤ ይህም የሆነው ንጉሡ ኤልሳዕን ለማነጋገር በሄደ ጊዜ ኤልሳዕ በዚያ አገልጋይ ላይ የተናገረበት የትንቢት ቃል ስለ ተፈጸመ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ዋና ሓሽከሩ ነቲ ኣፍ ደገ ኽሕሉ ኣቖሞ። ግና እቲ ንጉስ ናብኡ ምስ ወረደ፥ ከምቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ዝተዛረቦ ቓል፥ እቶም ህዝቢ ኣብቲ ደገ ረጊፆም ቀተልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ኣብ ኢዱ ዚጒዝጐዞ ዝነበረ ሓለቓ ነቲ ደገ ኺሕሉ ኣቘሞ። ግናኸ ከምቲ እቲ ናይ ኣምላክ ሰብ፡ ንጉስ ናብኡ ምስ ወረደ እተዛረቦ ቓል፡ እቶም ህዝቢ ኣብቲ ደገ ረገጽዎ፡ ሞተ ኸኣ።