2 Kings 7:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ድማ ወጺኦም ድንኳናት ኣራማውያን ዘመቱ። ሽዑ፡ ከም ቃል እግዚኣብሄር፡ ሓደ መለክዒ ረቂቕ ሓርጭ ብሓደ ሲቃል፡ ክልተ መለክዒ ስገም ድማ ብሓደ ሸቃል ተሸጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም ወጥቶ የሶ​ር​ያ​ው​ያ​ንን ሰፈር በዘ​በዘ፤ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል አንድ መስ​ፈ​ሪያ መል​ካም ዱቄት በአ​ንድ ሰቅል፥ ሁለት መስ​ፈ​ሪያ ገብ​ስም በአ​ንድ ሰቅል ተሸ​መተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም ወጥቶ የሶርያውያንን ሰፈር በዘበዘ፤ እንደ እግዚአብሔርም ቃል አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄት በአንድ ሰቅል፥ ሁለትም መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል ተሸመተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም በፍጥነት እየተራወጠ ወጥቶ የሶርያን ሰፈር ዘረፈ፤ እግዚአብሔር አስቀድሞ በተናገረውም መሠረት ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ተሸመተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ቢደ፥ ሶረቱዋ ጌሱዋ ቦንቄዳ። መና ጎዳይ ጌዳዋዳን ሄዙ ኪሎ ግራመ ዛርጋ ሊ ዎይ ኡሱፑን ኪሎ ግራመ ባንጋይ እት ጻጋራ ብራን ዛልኤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Asay biide, Sooretuwaa geesuwaa bonk'k'eedda. Med'ina Goday geeddawaadan heezzu kiilo giraame zarggaa d'iilii woy usuppun kiilo giraame banggay itti s'agaraa biran zal"etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye derezi kezidi Aaraame olanchchatas diza aqota baas ekkides; hessa gishshas kase GODAY yootida mala heedzdzu kilo gistte dhiilley woykko usuppun kilo banggay issi saqilen bayzettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዴሬዚ ኬዚዲ ኣራሜ ኦላንቻታስ ዲዛ ኣቆታ ባስ ኤኪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካሴ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ሄ ኪሎ ጊስቴ ሌይ ዎይኮ ኡሱፑን ኪሎ ባንጋይ ኢሲ ሳቂሌን ባይዜቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ብድ፥ አራመታ ሚፃ ቦንቅዶሶና። ጎዳይ ግዳይሳዳ ሄ ክሎ ግራመ ግስተ ለይ ዎይኮ ኡሱፑን ክሎ ግራመ ባንግ እስ ብራ ሳንትመን ባይዘትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay bidi, Araameta miixaa bonqidosona. Goday gidaysada heedzu kilo giraame giste dhiilley woyko usupun kilo giraame bangi issi bira santimen bayzetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሕዝቡ ወጥቶ የሶርያውያንን ሰፈር በዘበዘ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው አንድ መስፈሪያ ማለፊያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለት መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ተሸጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡም በፍጥነት እየተራወጠ ወጥቶ የሶርያን ሰፈር ዘረፈ፤ እግዚአብሔር አስቀድሞ በተናገረውም መሠረት ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ተሸመተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቲ ህዝቢ ወፂኡ ነቲ ሰፈር ሶርያውያን ወረሮ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ቓል ድማ፥ ሰለስተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ ብሓደ ቕርሺ ብሩር፥ ሽዱሽተ ኺሎ ግራም ስገም ከዓ ብሓደ ቕርሺ ብሩር ተሸመተ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ ህዝቢ ወጺኡ ነቲ ሰፈር ሶርያውያን ገፈፎ። ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ድማ ዀነ፡ ሓደ መስፈሪ ድኹም ሓርዕጭ ብሲቃል፡ ክልተ መስፈሪ ስገም ከኣ ብሲቃል ተሸመተ።