2 Kings 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ወጺኦም ድንኳናት ኣራማውያን ዘመቱ። ሽዑ፡ ከም ቃል እግዚኣብሄር፡ ሓደ መለክዒ ረቂቕ ሓርጭ ብሓደ ሲቃል፡ ክልተ መለክዒ ስገም ድማ ብሓደ ሸቃል ተሸጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ወጥቶ የሶርያውያንን ሰፈር በዘበዘ፤ እንደ እግዚአብሔርም ቃል አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄት በአንድ ሰቅል፥ ሁለት መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ተሸመተ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ወጥቶ የሶርያውያንን ሰፈር በዘበዘ፤ እንደ እግዚአብሔርም ቃል አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄት በአንድ ሰቅል፥ ሁለትም መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል ተሸመተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም በፍጥነት እየተራወጠ ወጥቶ የሶርያን ሰፈር ዘረፈ፤ እግዚአብሔር አስቀድሞ በተናገረውም መሠረት ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ተሸመተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ቢደ፥ ሶረቱዋ ጌሱዋ ቦንቄዳ። መና ጎዳይ ጌዳዋዳን ሄዙ ኪሎ ግራመ ዛርጋ ሊ ዎይ ኡሱፑን ኪሎ ግራመ ባንጋይ እት ጻጋራ ብራን ዛልኤቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asay biide, Sooretuwaa geesuwaa bonk'k'eedda. Med'ina Goday geeddawaadan heezzu kiilo giraame zarggaa d'iilii woy usuppun kiilo giraame banggay itti s'agaraa biran zal"etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye derezi kezidi Aaraame olanchchatas diza aqota baas ekkides; hessa gishshas kase GODAY yootida mala heedzdzu kilo gistte dhiilley woykko usuppun kilo banggay issi saqilen bayzettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዴሬዚ ኬዚዲ ኣራሜ ኦላንቻታስ ዲዛ ኣቆታ ባስ ኤኪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካሴ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ሄ ኪሎ ጊስቴ ሌይ ዎይኮ ኡሱፑን ኪሎ ባንጋይ ኢሲ ሳቂሌን ባይዜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ብድ፥ አራመታ ሚፃ ቦንቅዶሶና። ጎዳይ ግዳይሳዳ ሄ ክሎ ግራመ ግስተ ለይ ዎይኮ ኡሱፑን ክሎ ግራመ ባንግ እስ ብራ ሳንትመን ባይዘትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay bidi, Araameta miixaa bonqidosona. Goday gidaysada heedzu kilo giraame giste dhiilley woyko usupun kilo giraame bangi issi bira santimen bayzetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሕዝቡ ወጥቶ የሶርያውያንን ሰፈር በዘበዘ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው አንድ መስፈሪያ ማለፊያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለት መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ተሸጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም በፍጥነት እየተራወጠ ወጥቶ የሶርያን ሰፈር ዘረፈ፤ እግዚአብሔር አስቀድሞ በተናገረውም መሠረት ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ተሸመተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ህዝቢ ወፂኡ ነቲ ሰፈር ሶርያውያን ወረሮ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ቓል ድማ፥ ሰለስተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ ብሓደ ቕርሺ ብሩር፥ ሽዱሽተ ኺሎ ግራም ስገም ከዓ ብሓደ ቕርሺ ብሩር ተሸመተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ህዝቢ ወጺኡ ነቲ ሰፈር ሶርያውያን ገፈፎ። ከምቲ ቓል እግዚኣብሄር ድማ ዀነ፡ ሓደ መስፈሪ ድኹም ሓርዕጭ ብሲቃል፡ ክልተ መስፈሪ ስገም ከኣ ብሲቃል ተሸመተ። |