2 Kings 7:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክሳዕ ሩባ ዮርዳኖስ ደድሕሪኦም ከዱ፡ እንሆ ድማ፡ ብዘሎ መገዲ ኣራማውያን ብታህዋኽ ዝደርበዩ ክዳውንትን ኣቕሑን መሊኡ ነበረ። እቶም ልኡኻት ድማ ተመሊሶም ንንጉስ ነገሩዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኋላቸውም እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ተከትለዋቸው ሄዱ፤ እነሆም፥ ሶርያውያን ሲሸሹ የጣሉት ልብስና ዕቃ መንገዱን ሁሉ ሞልቶ አገኙ። እነዚያ መልእክተኞችም ተመልሰው ለእስራኤል ንጉሥ ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኋላቸው እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ሄዱ፤ እነሆም፥ ሶርያውያን ሲሸሹ የጣሉት ልብስና ዕቃ መንገዱን ሁሉ ሞልቶ ነበር። መልእክተኞችም ተመልሰው ለንጉሡ ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹም ከዚያ ተነሥተው እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ ዘልቀው ሄዱ፤ በየመንገዱም ሶርያውያን ሲሸሹ ጥለውት የሄዱትን ልብስና መሣሪያ ሁሉ አዩ፤ ከዚያም በኋላ ተመልሰው መጥተው ይህን ሁሉ ለንጉሡ ነገሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሶረቱዋ ጌዱዋ ካሊደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋካናዉ ቤድኖ። ሶርያ አሳቱ ባቃቲደ ኦሌዳ ማዩነ ኦላ ሚሻይነ ኦግያን ኩሜዳ። ኪተት ቤዳ አሳቱ ጉየ ስሚደ፥ ካትያዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Sooretuwaa geeduwaa kaalliide, Yorddaanoosa Shaafaa gakkanaw beeddino. Sooriyaa asatuu bak'atiidde oleedda mayuunne olaa miishshaynne ogiyaan kumeedda. Kiitetti beedda asatuu guyye simmiide, kaatiyaw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika Yordaanoose shaafa gakkanaas istta kaalli bida. Aaraame asay eeson baqatishe yeggi bida may7onne miishshata ogey dizason dizason laalettidayssa demmida; he kiitettidaytikka guye simmidi ba be7idayssa kawozas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጋካናስ ኢስታ ካሊ ቢዳ። ኣራሜ ኣሳይ ኤሶን ባቃቲሼ ዬጊ ቢዳ ማይኦኔ ሚሻታ ኦጌይ ዲዛሶን ዲዛሶን ላሌቲዳይሳ ዴሚዳ፤ ሄ ኪቴቲዳይቲካ ጉዬ ሲሚዲ ባ ቤይዳይሳ ካዎዛስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳት ኤንታ ጌዶ ካልድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ጋካናዉ ብዶሶና። አራመ አሳት ባቃትሸ የግዳ ማኦይነ ኦላ ሚሸይ ኦግያን ኩምስ። ኪተትዳ አሳት ጉየ ስሚድ፥ ካዋስ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asati enta geedo kaallidi, Yordaanose Shaafa gakanaw bidosona. Araame asati baqatishe yeggida ma7oynne ola miishey ogiyan kumis. Kiitetida asati guye simmidi, kawas odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ተከተሏቸው። ሶርያውያን በጥድፊያ ሲሸሹ፣ የጣሉትንም ልብስና ዕቃ በየመንገዱ ላይ ተበታትኖ አገኙ፤ መልክተኞቹም ተመልሰው ይህንኑ ለንጉሡ ነገሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም ከዚያ ተነሥተው እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ ዘልቀው ሄዱ፤ በየመንገዱም ሶርያውያን ሲሸሹ ጥለውት የሄዱትን ልብስና መሣሪያ ሁሉ አዩ፤ ከዚያም በኋላ ተመልሰው መጥተው ይህን ሁሉ ለንጉሡ ነገሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ዮርዳኖስ ድማ ደድሕሪኣቶም ከዱ። እንሆ ኸዓ፥ እቶም ሶርያውያን ዝሓለፍዎ መንገዲ ዅሉ ብምህዋኾም ዝደርበይዎ ኽዳውንትን ኣቑሑን መሊኡ ነበረ። እቶም ልኡኻት ድማ ተመሊሶም ንንጉስ ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳዕ ዮርዳኖስ ድማ ደድሕሪኦም ከዱ። እንሆ ኸኣ፡ ኲሉ መገዲ እቶም ሶርያውያን ብምህዋኾም ዝደርበይዎ ኽዳውንትን ኣቓሕን መሊኡ ነበረ። እቶም ልኡኻት ድማ ተመሊሶም ንንጉስ ነገርዎ። |