2 Kings 7:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኻብ ባሮቱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ገለ ካብቶም ኣብታ ኸተማ እተረፉ ኣፍራስ ሓሙሽተ ይወስዱ፣ እንሆ፣ ከምቶም ኣብኣ እተረፉ ብዘሎ ህዝቢ እስራኤል እዮም። ኣነ እብል ኣለኹ፡ ንሳቶም ከምቶም ዝጠፍኡ እስራኤላውያን ብዘሎ ጭፍራ እዮም፡ ንሰድድ እሞ ንርአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብላቴኖቹም አንዱ መልሶ፥ “እዚህ ከቀሩት ፈረሶች አምስት ይውሰዱ፤ እነሆ፥ እነርሱ በቀሩት በእስራኤል ቍጥር ናቸው፥ እንስደድና ይዩ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከባሪያዎቹም አንዱ መልሶ። በከተማ ከቀሩት ፈረሶች አምስት ይውሰዱ፤ እነሆ፥ እንደ ቀሩት እንደ እስራኤል ወገን ሁሉ ናቸው፤ እነሆ፥ እንዳለቁ እንደ እስራኤል ወገን ሁሉ ናቸው፤ እንስደድም፥ እንይም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከባለሟሎቹም አንዱ “በዚህች ከተማ ውስጥ የተረፈው ሕዝብ ከዚህ በፊት እንደ ሞቱት ሰዎች ሁሉ ከሞት የሚያመልጥ አይደለም፤ ስለዚህ የሆነውን ነገር ማወቅ እንድንችል ጥቂት ሰዎችን መርጠን ከሞት ከተረፉት አምስት ፈረሶች ጋር እንላክ” ሲል ሐሳብ አቀረበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ካፓቱዋፐ እቱ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ ካታማን አቴዳ አሳይ ካሰ ሀይቄዳ አሳካ ማላ፤ ሀይቁዋፐ አተና። ሄዋ ድራዉ፥ ሀኔዳባ ኤራናዉ አነ አሳ ዶሮይተ። አቴዳ እቼሹ ፓራቱዋና አነ ኡንቱንቱ ሶረቱ ዱንካኔዳሳ የዶይተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa kaappatuwaappe ittuu, hawaadan yaageedda; «Ha kataman atteeda Asay kase hayk'k'eedda asaakka mala; hayk'k'uwaappe attena. Hewaa diraw, haneeddabaa eranaw ane asaa dooroytte. Atteeda ichcheshu paratuwaana ane unttunttu Sooretuu dunkkaaneeddasaa yeddoytte» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Olanchchata halaqatappe issoy, «Guuththa asati katama garsan attida paratappe ichchashata ekki betto; istta saamay heen attida Isra7eele asaa saamara issino; istti naagizay diikko hayqqi wurida Isra7eele asaaththo hayqo xalla, hessa gishshas nu ane istta kiitti yeddidi hanidayssa beyoos» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላንቻታ ሃላቃታፔ ኢሶይ፥ «ጉ ኣሳቲ ካታማ ጋርሳን ኣቲዳ ፓራታፔ ኢቻሻታ ኤኪ ቤቶ፤ ኢስታ ሳማይ ሄን ኣቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ሳማራ ኢሲኖ፤ ኢስቲ ናጊዛይ ዲኮ ሃይቂ ዉሪዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃይቆ ጻላ፥ ሄሳ ጊሻስ ኑ ኣኔ ኢስታ ኪቲ ዬዲዲ ሃኒዳይሳ ቤዮስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ሀላቃታፐ እሶይ፥ “ሀ ካታማን አትዳ አሳይ ካሰ ሀይቅዳ አሳ መላ ሀይቆፐ አተና። ሄሳ ግሾ፥ ሀንዳባ ኤራናዉ አነ አሳ ዶሮስ። አትዳ እቻሹ ፓራታራ አነ ኤንታ ሶረታ ሚፃ የዶስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa halaqatape issoy, “Ha kataman attida asay kase hayqida asaa mela hayqope attenna. Hessa gisho, hanidaba eranaw ane asaa dooroos. Attida ichashu paratara ane enta Sooreta miixaa yeddoos” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጦር አለቆቹም አንዱ እንዲህ አለ፤ “ጥቂት ሰዎች በከተማዪቱ ውስጥ ከተረፉት ፈረሶች አምስቱን ይዘው ይሂዱ፤ ዕጣ ፈንታቸውም በዚህ ከቀሩት እስራኤላውያን ሁሉ ዕድል ጋር አንድ ነው፤ የሚጠብቃቸው ቢኖር በዚህ በሙሉ እንዳለቁት እስራኤላውያን መሆን ብቻ ነው፤ ስለዚህ እንላካቸውና የሆነውን እንይ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከባለሟሎቹም አንዱ “በዚህች ከተማ ውስጥ የተረፈው ሕዝብ ከዚህ በፊት እንደ ሞቱት ሰዎች ሁሉ ከሞት የሚያመልጥ አይደለም፤ ስለዚህ የሆነውን ነገር ማወቅ እንድንችል ጥቂት ሰዎችን መርጠን ከሞት ከተረፉት አምስት ፈረሶች ጋር እንላክ” ሲል ሐሳብ አቀረበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ኻብ ሹመኛታቱ ድማ፦ “ኣብዝ ኸተማ ተሪፉ ዘሎ ህዝቢ፥ ከምቶም ቅድሚ ሕዚ ዝሞቱ ሰባት ካብ ሞት ዝተርፍ የለን፥ ስለዙይ እቲ ዝኾነ ምእንቲ ኽንፈልጥ ካብዞም ኣብ ከተማ ተሪፎም ዘለዉ ሓሙሽተ ኣፍራስ ጌርና ዝስልሉ ንስደድ ንርአውን” ኢሉ መለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ኻብ ገላውኡ ድማ፡ ካብቶም ኣብ ከተማ ተሪፎም ዘለው ኣፍራስ፡ በጃኻ፡ ሓሙሽተ ይውሰዱ፡ እንሆ፡ ከም ብዘሎ ብዝሒ እቲ እተወድኤ እስራኤል እዮም እሞ፡ ኪስልዩ ንስደዶም፡ ኢሉ መለሰ። |