2 Kings 7:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉስ ድማ ብለይቲ ተንሲኡ ንገላውኡ በሎም፦ ኣራማውያን እንታይ ከም ዝገበሩና ሕጂ ክነግረኩም እየ። ጥሜት ከም ዘለና ይፈልጡ እዮም፤ ስለዚ ካብ ሰፈር ወጺኦም ኣብ መሮር ክሕብኡ፡ ካብ ከተማ እንተ ወጺኦም ብህይወት ሒዝና ናብታ ከተማ ክንኣቱ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም በሌሊት ተነሥቶ ብላቴኖቹን፥ “ሶርያውያን ያደረጉብንን እነግራችኋለሁ፤ እንደ ተራብን ያውቃሉ፤ ስለዚህ፦ ከከተማይቱ በወጡ ጊዜ በሕይወታቸው እንይዛቸዋለን፤ ወደ ከተማም እንገባለን ብለው በሜዳ ይሸሸጉ ዘንድ ከሰፈሩ ወጥተዋል” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም በሌሊት ተነሥቶ ባሪያዎቹን። ሶርያውያን ያደረጉብንን እነግራችኋለሁ፤ እንደ ተራብን ያውቃሉ፤ ስለዚህ። ከከተማይቱ በወጡ ጊዜ በሕይወታቸው እንይዛቸዋለን፥ ወደ ከተማም እንገባለን ብለው በሜዳ ይሸሸጉ ዘንድ ከሰፈሩ ወጥተዋል አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጊዜውም ገና ሌሊት ነበር፤ ንጉሡ ግን ከመኝታው ተነሥቶ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለ ሥልጣኖች እንዲህ አላቸው፤ “የሶርያውያንን ዕቅድ ልንገራችሁ! እነርሱ በዚህ ስላለው ራብ ያውቃሉ፤ ስለዚህ ሰፈራቸውን ለቀው በገጠር ለመሸሸግ ሄደዋል፤ እኛም ምግብ ፍለጋ ብንወጣ ከነሕይወታችን ማርከው ከተማችንን ይወስዳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ቃማ ደንዲደ ባረ ካፓቶ፥ “ሶረቱ ኑና ኦዳዋ ታን ህንተንቶ ኦዳና። ኑን ኮሻትያዋ ኡንቱንቱ ኤሪኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ባረንቱ ጌሱዋፐ ከሲደ፥ ጋጻርያን ቆሰቲደ፥ ኡንቱንቱ ካታማፐ ካረ ከስና፥ ኑን ኡንቱንታ ሸምፑዋና ኦይቂደ፥ ካታማ ገላና ያጊደ ቆፔድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii k'amma denddiide bare kaappatoo, «Sooretuu nuuna ootseeddawaa taani hinttenttoo odana. Nuuni koshshatiyaawaa unttunttu eriino. Hewaa diraw, barenttu geessuwaappe kesiide, gas'ariyan k'osettiide, unttunttu katamaappe kare kesina, nuuni unttuntta shemppuwaanna oyk'k'iide, katamaa gelana yaagiide k'oppeeddino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi wontta maalado dendidi ba olanchchata halaqatas, «Aaraame asay nuna ay ooththidaakko ta inttes yootays; nuni gafidayssa istti eriza gishshas, ‹Istti haa kezontta aggettenna; istti kezikko nu istta shemppora paxa oykki di7ana; histtidi gede istta katamayo sitti giidi nu gelana› giidi gede dere giddon qotettanaas kase dizasoppe kezida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ዎንታ ማላዶ ዴንዲዲ ባ ኦላንቻታ ሃላቃታስ፥ «ኣራሜ ኣሳይ ኑና ኣይ ኦዳኮ ታ ኢንቴስ ዮታይስ፤ ኑኒ ጋፊዳይሳ ኢስቲ ኤሪዛ ጊሻስ፥ ‹ኢስቲ ሃ ኬዞንታ ኣጌቴና፤ ኢስቲ ኬዚኮ ኑ ኢስታ ሼምፖራ ፓጻ ኦይኪ ዲኣና፤ ሂስቲዲ ጌዴ ኢስታ ካታማዮ ሲቲ ጊዲ ኑ ጌላና› ጊዲ ጌዴ ዴሬ ጊዶን ቆቴታናስ ካሴ ዲዛሶፔ ኬዚዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ቃማ ደንድድ፥ “አራመት ኑና ኦዳባ ታኒ ህንተዉ ኦዳና። ኑኒ ኮሻትዳይሳ ኤንቲ ኤሮሶና። ሄሳ ግሾ፥ ባንታ ሄራፐ ከይድ፥ ጋፃርያን ቆሰትድ፥ ኤንቲ ካታማፐ ካረ ከይን፥ ኑኒ ኤንታ ፓፃ ኦይክድ፥ ካታማ ገላና ያግድ ቆፕዶሶና” ያግድ ባ ሹማታስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy qamma dendidi, “Araameti nuna oothidaba taani hintew odana. Nuuni koshatidaysa enti eroosona. Hessa gisho, banta heerape keyidi, gaxariyan qosetidi, enti katamaape kare keyin, nuuni enta paxa oykidi, katama gelana yaagidi qopidosona” yaagidi ba shuumatas odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም በሌሊት ተነሥቶ ለጦር አለቆቹ እንዲህ አላቸው፤ “ሶርያውያን ያደረጉብንን እነግራችኋለሁ፤ መራባችንን ስለሚያውቁ፣ ‘መቼም መውጣታቸው አይቀርም፤ ከዚያም ከነሕይወታቸው እንማርካቸዋለን፤ እኛም ሰተት ብለን ወደ ከተማዪቱ እንገባለን’ በማለት በገጠር ለመደበቅ ከሰፈራቸው ወጥተዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጊዜውም ገና ሌሊት ነበር፤ ንጉሡ ግን ከመኝታው ተነሥቶ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለሥልጣኖች እንዲህ አላቸው፤ “የሶርያውያንን ዕቅድ ልንገራችሁ! እነርሱ በዚህ ስላለው ራብ ያውቃሉ፤ ስለዚህ ሰፈራቸውን ለቀው በገጠር ለመሸሸግ ሄደዋል፤ እኛም ምግብ ፍለጋ ብንወጣ ከነሕይወታችን ማርከው ከተማችንን ይወስዳሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ከዓ በታ ለይቲ እቲኣ ተሲኡ ንሹመኛታቱ “እቶም ሶርያውያን ብዛዕባና እንታይ ይሓስቡ ኸም ዘለዉ ኽነግረኩም፥ ንሕና ብጥሜት ንመውት ከም ዘለና ስለ ዝፈለጡ፥ ‘ካብ ከተማ ምስ ወፁ፤ ብህይወቶም ክንሕዞም ኢና፤ ናብ ከተማ ኸዓ ኽንኣቱ ኢና’ ኢሎም ስለ ዝሓሰቡ፥ ካብ ሰፈር ወፂኦም ኣብ በረኻ ተሓቢኦም ኣለዉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ብለይቲ ተንሲኡ ድማ ንገላውኡ፡ እቶም ሶርያውያን ዝገበሩና እሞ ክነግረኩም፡ ንሕና ጥሙያት ከም ዝዀንና ፈሊጦም ኣለው እሞ፡ ካብ ከተማ ምስ ወጹ፡ ብህይወቶም ንሕዞም፡ ናብ ከተማ ኸኣ ንኣቱ፡ ኢሎም ካብ ሰፈር ወጺኦም ኣብ መሮር ተሐቢኦም ኣለው፡ በሎም። |