2 Kings 7:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኤልሳ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ በለ። እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ጽባሕ ኣብዚ ግዜ እዚ ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ሓደ መለክዒ ረቂቕ ሓርጭ ብሓደ ሲቃል፡ ክልተ መለክዒ ስገም ድማ ብሓደ ሸቃል ኪሽየጥ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልሳዕም፥ “የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነገ በዚህ ጊዜ በሰማርያ በር፥ ሁለት መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄትም በአንድ ሰቅል ይሸመታል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልሳዕም። የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ነገ በዚህ ጊዜ በሰማርያ በር አንድ መስፈሪያ መልካም ዱቄት በአንድ ሰቅል፥ ሁለትም መስፈሪያ ገብስ በአንድ ሰቅል ይሸመታል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልሳዕም “እግዚአብሔር የሚለውን ስማ! ነገ ይህን ጊዜ በሰማርያ ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ይሸመታል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ኤልሳእ፥ “መና ጎዳ ቃላ ስሳ! መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፥ ዎንት ሀኖደ ሄዙ ኪሎ ግራመ ዛርጋ ሊ ዎይ ኡሱፑን ኪሎ ግራመ ባንጋይ ሳማርያ ካታማ ፐንግያን እት ጻጋራ ብራን ዛልኤታና ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Elssaa'i, «Med'ina Godaa k'aalaa sisa! Med'ina Goday hawaadan yaagee, Wontti hannoode heezzu kiilo giraame zarggaa d'iilii woy usuppun kiilo giraame banggay Samaariyaa katamaa penggiyaan itti s'agaraa biran zal"etana yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elssa7ikka izas, «Histtiko neni ane GODAA qaala siya; GODAY, Wonto hanni wode hanno ha saateyin Samaariya katamaa pengen heedzdzu kilo lo7o gistte dhiilley woykko usuppun kilo banggay issi saqilen bayzettana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልሳኢካ ኢዛስ፥ «ሂስቲኮ ኔኒ ኣኔ ጎዳ ቃላ ሲያ፤ ጎዳይ፥ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ሃኖ ሃ ሳቴዪን ሳማሪያ ካታማ ፔንጌን ሄ ኪሎ ሎኦ ጊስቴ ሌይ ዎይኮ ኡሱፑን ኪሎ ባንጋይ ኢሲ ሳቂሌን ባይዜታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልስ፥ “ጎዳ ቃላ ስአ! ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ዎንቶ ሀኖደ ሄ ክሎ ግራመ ግስተ ለይ ዎይኮ ኡሱፑን ክሎ ግራመ ባንግ ሳማረ ካታማ ፐንገን እስ ብራ ሳንትመን ባይዘታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elsi, “Godaa qaala si7a! Goday haysada yaagees. Wonto hannoode heedzu kilo giraame giste dhiilley woyko usupun kilo giraame bangi Samaare katama pengen issi bira santimen bayzetana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልሳዕም፣ “እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በነገው ዕለት በዚሁ ሰዓት፣ በሰማርያ በር አንድ መስፈሪያ ማለፊያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለት መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ይሸጣል’ ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልሳዕም “እግዚአብሔር የሚለውን ስማ! ነገ ይህን ጊዜ በሰማርያ ሦስት ኪሎ ምርጥ ስንዴ ወይም ስድስት ኪሎ ገብስ በአንድ ጥሬ ብር ይሸመታል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልሳዕ ድማ “እግዚኣብሄር ዝብሎ ቓል ስምዑ” በለ። “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ፅባሕ ከምዛ ሰዓት እዚኣ ኣብ ሰማርያ ሰለስተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ ብሓደ ቕርሺ ብሩር፥ ሽዱሽተ ኺሎ ግራም ስገም ከዓ ብሓደ ቕርሺ ብሩር ክሽመት እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልሳእ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ በለ። እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ኣብ ደገ ሰማርያ ሓደ መስፈሪ ድኹም ሓርጭ ብሲቃል ኪሽመት እዩ። |