2 Kings 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ኣራም ምስ እስራኤል ተዋግአ፡ ምስ ባሮቱ ድማ ተማኸረ፡ ሰፈረይ ኣብ ከምዚን ከምዚን ቦታ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሶርያም ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ይዋጋ ነበር፤ ከአገልጋዮቹም ጋር ተማክሮ፥ “በዚህ ስውር ቦታ ተደብቀን እናድራለን።” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሶርያም ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ይዋጋ ነበር፤ ከባሪያዎቹም ጋር ተማክሮ። በዚህ ተደብቀን እንሰፍራለን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር በጦርነት ላይ ነበር፤ እርሱም ከጦር አዛዥውቹ ጋር ተማክሮ የሚሰፍሩበትን ቦታ መረጠ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶርያ ቢታ ካቲ እስራኤላቱዋና ኦለቲደ ደኤ። ያቴዳዌ ባረ ኦላ ጋዳዋቱዋና ዞረቲደ፥ “ታን ህቃሳን፥ ህቃሳን ጌሱዋ መና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sooriyaa biittaa kaatii Israa'eelatuwaana olettiide de'ee. Yaateeddawe bare olaa gadaawatuwaana zorettiidde, «Taani hik'k'asan, hik'k'asan geessuwaa med'd'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Aaraame kawoy Isra7eelera olettees; izi ba olanchchata halaqatara issife zorettidaappe guye, «Hayssan hayssan ta uttana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣራሜ ካዎይ ኢስራኤሌራ ኦሌቴስ፤ ኢዚ ባ ኦላንቻታ ሃላቃታራ ኢሲፌ ዞሬቲዳፔ ጉዬ፥ «ሃይሳን ታ ኡታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አራመ ካዎይ እስራኤለታራ ኦለትሸ ደኤስ። እ ባ ቶራ ሞጮናታራ፥ “ታኒ ዱማ ዱማ በሳን ሚፃ መና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Araame kawoy Isra7eeletara oletishe de7ees. I ba toora moconatara, “Taani dumma dumma bessan miixa medhana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ይዋጋ ነበር፤ ከጦር አለቆቹ ጋር ከተመካከረ በኋላም፣ “በዚህ፣ በዚህ ቦታ እሰፍራለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር በጦርነት ላይ ነበር፤ እርሱም ከጦር አዛዥውቹ ጋር ተማክሮ የሚሰፍሩበትን ቦታ መረጠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሶርያ ድማ ምስ እስራኤል ተዋግአ። ምስቶም ሓሻኽሩ ተማኺሩ ኸዓ ተሓቢእና ኣብዙይ ክንሰፍር ኢና በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሶርያ ድማ ምስ እስራኤል ተዋግኤ። ምስቶም ገላውኡ ኸኣ፡ ኣብ ቦታ እከለን እከለን ክሰፍር እየ፡ ኢሉ ተማኸረ። |