2 Kings 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ዕንጨይቲ ኺቘርጽ ከሎ ግና፡ እቲ ርእሲ ሓርማዝ ናብ ማይ ወደቐ እሞ፡ ከምዚ ኢሉ ጨደረ፡ ኣየ መምህር! ዝተለቅሐ ስለ ዝኾነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ ዛፉን ሲቈ​ርጥ የም​ሳሩ ብረት ወልቆ ወደ ውኃው ውስጥ ወደቀ፤ እር​ሱም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ወየው! ወየው! የተ​ዋ​ስ​ሁት ነበር” ብሎ ጮኸ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም አንዱ ምሰሶውን ሲቆርጥ የምሳሩ ብረት ወደ ውኃው ውስጥ ወደቀ፤ እርሱም። ጌታዬ ሆይ፥ ወየው! ወየው! የተዋስሁት ነበረ ብሎ ጮኽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም አንዱ ዛፍ በመቁረጥ ላይ ሳለ በድንገት መጥረቢያው ከዛቢያው ላይ ወድቆ ውሃ ውስጥ ገባ፤ እርሱም ድምፁን ከፍ አድርጎ በመጮኽ “ጌታዬ ሆይ! እንግዲህ ምን አደርጋለሁ? መጥረቢያው የተውሶ ነው!” ሲል ለኤልሳዕ ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱፐ እቱ ም ቃንጽሺና፥ ቤጽያ አይፊ ከስ አኪደ፥ ሃ ግዶን ገሌዳ። ሄ ብታኒ፥ “ሀይ ታ ጎዳዉ፥ ታን ጋርጻ አኬዳዋ፤ ሽን ዋኖሻ!” ያጊደ ዋሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttuppe ittuu mitsaa k'ans's'ishiina, bees'iyaa ayfii kessi akkiide, haatsaa giddon geleedda. He bitanii, «hay ta godaw, taani gars's'a akkeeddawaa; shin waanooshsha!» yaagiide waasseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta garsafe issoy miththaa qanxxishin kalttazi kusheppe kessi ekkidi haaththa giddo gelides; izikka, «Ta godoo tani palan gakkadis! Tani asappe garxxa ekkida kalttako!» gi waassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ጋርሳፌ ኢሶይ ሚ ቃንጺሺን ካልታዚ ኩሼፔ ኬሲ ኤኪዲ ሃ ጊዶ ጌሊዴስ፤ ኢዚካ፥ «ታ ጎዶ ታኒ ፓላን ጋካዲስ! ታኒ ኣሳፔ ጋርጻ ኤኪዳ ካልታኮ!» ጊ ዋሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንታፈ እሶይ ም ቃንፅሽን፥ ቤፅያ አይፈይ ከስ ኤክድ፥ ሃን ዎስ። ሄ አደይ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታኒ ጋርፃ ኤክዳ ቤፀ፤ ታኒ ህዛ ዋኖ!” ያግድ ዋስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin entafe issoy mithi qanxishin, beexiya ayfey kessi ekidi, haathan wodhis. He addey, “Ta godaw, taani garxa ekida beexe; taani hiza waano!” yaagidi waassis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእነርሱም አንዱ ዛፍ እየቈረጠ ሳለ፣ መጥረቢያው በርሮ ከውሃው ውስጥ ወደቀ፤ እርሱም፣ “ወየው ጌታዬ፤ የተውሶ መጥረቢያ እኮ ነው!” ብሎ ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም አንዱ ዛፍ በመቊረጥ ላይ ሳለ በድንገት መጥረቢያው ከዛቢያው ላይ ወድቆ ውሃ ውስጥ ገባ፤ እርሱም ድምፁን ከፍ አድርጎ በመጮኽ “ጌታዬ ሆይ! እንግዲህ ምን አደርጋለሁ? መጥረቢያው የተውሶ ነው!” ሲል ለኤልሳዕ ነገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ኻብኣቶም ኦም ክቘርፅ እንተሎ፥ እቲ ምሳር ነፂሉ ናብ ማይ ጠለቐ። ሽዑ ዓው ኢሉ “ኣየ ጐይታይ! እንታይ እየ ዝገብሮ? ኣቕሓ ልማኖ እዩ” ኢሉ ኣእወየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ሓደ ኻባታቶም ሰርወ ኪቘርጽ ከሎ፡ እቲ ሓጺን ነጺሉ ናብ ማይ ወደቐ። ሽዑ፡ ኣየ ጐይታይ፡ ንሱ ድማ ናይ ልማኖ እዩ፡ ኢሉ ጨርሔ።