2 Kings 6:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገና ምሳታቶም እናተዛረበ ከሎ፡ እቲ ልኡኽ ናብኡ መጸ እሞ፡ እንሆ፡ እዚ ኽፉእ እዚ ኻብ እግዚኣብሄር እዩ ዚመጽእ፡ በሎ። ሕጂ ንእግዚኣብሄር እንታይ ክጽበ ኣሎኒ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጋር ሲነጋገር እነሆ፥ መልእክተኛው ወደ እርሱ ደረሰ፤ እርሱም፥ “እነሆ፥ ይህ ክፉ ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው፥ እግዚአብሔርን ገና እጠብቅ ዘንድ ምንድን ነኝ?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሲናገራቸውም መልእክተኛው ወደ እርሱ ደረሰ፤ እርሱም። እነሆ፥ ይህ ክፉ ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው፥ እግዚአብሔርን ገና እጠብቅ ዘንድ ምንድር ነኝ? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገና ይህን ተናግሮ ሳይጨርስ ንጉሡ ድንገት ከተፍ ብሎ “ይህን መከራ በእኛ ላይ ያመጣብን እግዚአብሔር ነው፤ ታዲያ እርሱ አንድ ነገር ያደርግ ዘንድ ከዚህ በላይ ምን ልጠብቅ?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ጭማቱዋና ሃሳይሽን፥ ኪተቴዳዌ አኮ ዬዳ። ካቲካ ዪደ፥ “ሀ መቱ መና ጎዳፐ ዬዳ። ያትና ታን ሀዋፐ ዳሩዋ መና ጎዳ አያዉ ናጋይታ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I c'imatuwaanna haasayishin, kiitetteeddawe aakko yeedda. Kaatiikka yiide, «Ha metuu Med'ina Godaappe yeedda. Yaatina taani hawaappe daruwaa Med'ina Godaa ayaw naagaytaa?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elssa7i cimatara haasaya bolla dishin kiitetti yidayssi duge izakko wodhdhides; kawozikka gakkidi, «Hayssi metozi GODAAPPE yides; histtiin ha7i tani GODAAPPE ay naagazinaa?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልሳኢ ጪማታራ ሃሳያ ቦላ ዲሺን ኪቴቲ ዪዳይሲ ዱጌ ኢዛኮ ዎዴስ፤ ካዎዚካ ጋኪዲ፥ «ሃይሲ ሜቶዚ ጎዳፔ ዪዴስ፤ ሂስቲን ሃኢ ታኒ ጎዳፔ ኣይ ናጋዚና?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ጭማታራ ኦደትሽን፥ ሄኮ፥ ኪተትዳይስ ጋክ ዎስ፤ እ፥ “ሀ መቶይ ጎዳፐ ይስ። ያትን፥ ታኒ ጎዳ አይስ ናግያና?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I cimatara odetishin, Heko, kiitetidaysi gaki wodhis; I, “Ha metoy Godaape yis. Yaatin, taani Godaa ayis naagiyana?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልሳዕ ከሽማግሌዎቹ ጋር በመነጋገር ላይ ሳለም፣ መልእክተኛው ወደ እርሱ ወረደ። ንጉሡም ደርሶ፣ “ይህ ጥፋት የመጣው ከእግዚአብሔር ነው፤ ታዲያ እኔ ከእግዚአብሔር ምን እጠብቃለሁ?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገና ይህን ተናግሮ ሳይጨርስ ንጉሡ ድንገት ከተፍ ብሎ “ይህን መከራ በእኛ ላይ ያመጣብን እግዚአብሔር ነው፤ ታዲያ እርሱ አንድ ነገር ያደርግ ዘንድ ከዚህ በላይ ምን ልጠብቅ?” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልሳዕ ገና ምስኣቶም እናተዛረበ እንተሎ፥ እንሆ እቲ ልኡኽ መፀ። “እዝ መከራ እዙይ ካብ እግዚኣብሄር እዩ፤ ደጊምከ ንእግዚኣብሄር ዝፅበየሉስ እንታይ ኣለኒ?” ኢሉ ተዛረቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገና ምሳታቶም ኪዛረብ ከሎ፡ እንሆ ድማ፡ እቲ ልኡኽ ናብኡ ወሪዱ፡ እንሆ፡ እዚ እከይ ካብ እግዚኣብሄር መጸ፡ ደጊምከ ንእግዚኣብሄር እንታይ ክጽበዮ እየ በለ። |