2 Kings 6:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሊዛ ግና ኣብ ቤቱ ተቐመጠ፣ እቶም ሽማግለታት ድማ ምስኡ ተቐመጡ። ንጉስ ድማ ቅድሚኡ ሰብ ሰደደ፡ እቲ ልኡኽ ቅድሚ ምምጽኡ ግን ነቶም ዓበይቲ፡ እዚ ወዲ ቀታሊ ርእሰይ ክወስድ ከመይ ከም ዝለኣኸ ትርእዩ ኣለኹምዶ? እንሆ እቲ ልኡኽ ምስ መጸ ሽዑ ማዕጾ ዓጽዩ ኣብ ኣፍደገ ሓዞ። ድምጺ እግሪ ጎይታኡ ብድሕሪኡዶ ኣይኮነን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልሳዕ ግን በቤቱ ተቀምጦ ነበር፤ ሽማግሌዎችም ከእርሱ ጋር ተቀምጠው ነበር፤ ንጉሡም በፊቱ ከሚቆሙት አንድ ሰው ላከ፤ መልእክተኛውም ገና ሳይደርስ ለሽማግሌዎች፥ “ይህ የነፍሰ ገዳይ ልጅ ራሴን ይቈርጥ ዘንድ እንደ ላከ እዩ፤ መልእክተኛውም በመጣ ጊዜ ደጁን ዘግታችሁ ከልክሉት፤ በደጅም ይቆም ዘንድ ተዉት፤ የጌታው የእግሩ ኮቴ በኋላው ነው” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልሳዕ ግን በቤቱ ተቀምጦ ነበር፥ ሽማግሌዎችም ከእርሱ ጋር ተቀምጠው ነበር፤ ንጉሡ ሰው ላካ፤ መልእክተኛውም ገና ሳይደርስ ለሽማግሌዎች። ይህ የነፍሰ ገዳይ ልጅ ራሴን ይቈርጥ ዘንድ እንደ ላከ እዩ፤ መልእከተኛውም በመጣ ጊዜ ደጁን ዘግታችሁ ከልክሉት፤ የጌታው የእግሩ ኮቴ በኋላው ነው አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወዲያውኑም ኤልሳዕን ይዞ የሚመጣ መልእክተኛ ላከ። በዚህም ጊዜ ኤልሳዕ ሊጐበኙት ከመጡ ጥቂት ሽማግሌዎች ጋር በቤት ውስጥ ነበር፤ የንጉሡ መልእክተኛ ከመድረሱም በፊት ኤልሳዕ ሽማግሌዎቹን “ያ ነፍሰ ገዳይ እኔን ለማስገደል አንድ ሰው ልኮአል! እነሆ፥ እርሱ እዚህ በሚደርስበት ጊዜ በሩን ዝጉ፤ ወደ ውስጥም እንዲገባ አትፍቀዱለት፤ ንጉሡም እርሱን ተከትሎ መጥቶ በኋላው ይገኛል” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኤልሳእ ባረ ሶን ኡቴዳ፤ ጭማቱካ አናና እትፐ ደኢኖ። ካቲ ባረፐ ስንዉ አሳ ኪቴዳ፤ ሽን ሄ ብታኒ ጋካናዉ፥ ኤልሳእ ጭማቱዋ፥ “ሀ ሸምፑዋ ዎያዌ ታ ቆያ ሙጭሳናዉ አሳ ኪቴዳዋ ህንተንቱ በኢቴ? ሄ ኪተቴዳዌ ዬዳ ዎደ፥ እፍ ጎርዲደ ገልሶፕተ። አ ጎዳይካ አ ካሊደ ዪደ ደኤ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Elssaa'i bare son utteedda; c'imatuukka aanana ittippe de'iino. Kaatii bareppe sintsaw asaa kiitteedda; shin he bitanii gakkanaw, Elssaa'i c'imatuwaa, «Ha shemppuwaa wod'iyaawe ta k'ood'iyaa muuc'issanaw asaa kiitteeddawaa hinttenttu be'iitee? He kiitetteeddawe yeedda wode, ifitsaa gorddiide gelissoppite. Aa godaykka Aa kaalliide yiidde de'ee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Elssa7i ba soon dees; cima asaykka izara dees. Kawozi issi asi izappe sinththati baana mala kiittides; he kiitettida addezi bi gakkontta dishin Elssa7i banara diza cimatas, «Hayssi shemppo wodhizayssi ta qoodhe qanxxanaas as yeddidayssa beyeetii? Izi kiittoyssi haa gakkishin izi haa gelontta mala pengaa gordite. Iza geedora siyettizayssi iza godaza toho giiris gidennee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኤልሳኢ ባ ሶን ዴስ፤ ጪማ ኣሳይካ ኢዛራ ዴስ። ካዎዚ ኢሲ ኣሲ ኢዛፔ ሲንቲ ባና ማላ ኪቲዴስ፤ ሄ ኪቴቲዳ ኣዴዚ ቢ ጋኮንታ ዲሺን ኤልሳኢ ባናራ ዲዛ ጪማታስ፥ «ሃይሲ ሼምፖ ዎዛይሲ ታ ቆ ቃንጻናስ ኣስ ዬዲዳይሳ ቤዬቲ? ኢዚ ኪቶይሲ ሃ ጋኪሺን ኢዚ ሃ ጌሎንታ ማላ ፔንጋ ጎርዲቴ። ኢዛ ጌዶራ ሲዬቲዛይሲ ኢዛ ጎዳዛ ቶሆ ጊሪስ ጊዴኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኤልስ ባ ሶን ኡትስ፤ ጭማትካ እያራ እስፈ ደኦሶና። ካዎይ ባፐ ስን አሰ ኪትስ፤ ሽን ሄ አደይ ጋካናፐ ስን፥ ኤልስ ጭማታኮ፥ “ሀ ሸምፖ ዎይስ ታ ቆያ ሙጭሳናዉ አሰ ኪትዳይሳ ህንተ በኤቲ? ሄ ኪተትዳይስ ይዳ ዎደ እብ ጎርድድ ገልሶፍተ፤ እያ ጎዳይካ እያ ካልድ ይሸ ደኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Elsi ba son uttis; cimatika iyara issife de7oosona. Kawoy baape sinthe ase kiittis; shin he addey gakanaape sinthe, Elsi cimatako, “Ha shempo wodheysi ta qoodhiya muucisanaw ase kiittidaysa hinte be7eetii? He kiitetidaysi yida wode ibithe gordidi gelsofite; iya godayka iya kaallidi yishe de7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ኤልሳዕ በቤቱ ተቀምጦ ነበር፤ ሽማግሌዎችም አብረውት ተቀምጠው ነበር። ንጉሡም መልእክተኛ ቀድሞት እንዲሄድ አደረገ። የተላከውም ሰው ከመድረሱ በፊት ኤልሳዕ ለሽማግሌዎቹ፣ “ይህ ነፍሰ ገዳይ ራሴን ለመቍረጥ ሰው መላኩን ታያላችሁ? እነሆ፤ አሁንም መልእክተኛው ሲደርስ በሩን ዘግታችሁ እንዳይገባ አድርጉ። የጌታው የእግሩ ኮቴ ከኋላው ይሰማ የለምን?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወዲያውኑም ኤልሳዕን ይዞ የሚመጣ መልእክተኛ ላከ። በዚህም ጊዜ ኤልሳዕ ሊጐበኙት ከመጡ ጥቂት ሽማግሌዎች ጋር በቤት ውስጥ ነበር፤ የንጉሡ መልእክተኛ ከመድረሱም በፊት ኤልሳዕ ሽማግሌዎቹን “ያ ነፍሰ ገዳይ እኔን ለማስገደል አንድ ሰው ልኮአል! እነሆ፥ እርሱ እዚህ በሚደርስበት ጊዜ በሩን ዝጉ፤ ወደ ውስጥም እንዲገባ አትፍቀዱለት፤ ንጉሡም እርሱን ተከትሎ መጥቶ በኋላው ይገኛል” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልሳዕ ግና ኣብ ቤቱ ተቐሚጡ ነበረ፤ እቶም ዓበይቲውን ምስኡ ተቐሚጦም ነበሩ። እቲ ንጉስ ከዓ ቐቅድሚኡ ሓደ ሰብ ለኣኸ። እቲ ልኡኽ ገና ናብኡ እንተይበፅሐ እንተሎ፥ ኤልሳዕ ነቶም ዓበይቲ “እዝ ወዲ ቐታሊ ሰብ፥ ርእሰይ ክቘርፅ ሰብ ከም ዝለኣኸዶ ትሪኡ ኣለኹም? እቲ ልኡኽ ምስ መፀ፥ ከም ዘይኣቱ ጌርኩም ነቲ ማዕፆ ሸጕርዎ። ደድሕሪኡ ኸዓ እንሆ እቲ ንጉስ ይመፅእ ኣሎ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልሳእ ግና ኣብ ቤቱ ተቐሚጡ ነበረ፡ እቶም ዓበይቲውን ምስኡ ተቐሚጦም ነበሩ። እቲ ንጉስ ከኣ ቀቅድሚኡ ሓደ ሰብ ለኣኸ። እቲ ልኡኽ ገና ናብኡ ኸይመጸ ኸሎ፡ ንሱ ነቶም ዓበይቲ፡ እዚ ወዲ ቐታል ነፍስስ ርእሰይ ኪቘርጽ ከም ዝለኣኸዶ ትርእዩ ኣሎኹም እቲ ልኡኽ ኪመጽእ ከሎ፡ ርኢኹም ነቲ ማዕጾ ሸጒርዎ እሞ ብማዕጾ ድፍእዎ፡ ድሕሪኡኸ ደሃይ እግሪ ጐይታኡዶ ኣይሰማዕን፡ በሎም። |