2 Kings 6:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ “ኣምላኽ ሎሚ ርእሲ ኤልሳእ ወዲ ሻፋጥ ኣብ ልዕሊኡ ደው ምስ በለ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይገብረለይ፡ ካብኡ ንላዕሊ ድማ ይገብረለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “የሣ​ፋጥ ልጅ የኤ​ል​ሳዕ ራስ ዛሬ በላዩ ያደረ እንደ ሆነ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ያድ​ር​ገኝ እን​ዲ​ህም ይግ​ደ​ለኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። የሣፋጥ ልጅ የኤልሳዕ ራስ ዛሬ በላዩ ያደረ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ፥ ይህንም ይጨምርብኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ድምፁን ከፍ በማድረግ “የዛሬይቱ ጀንበር ከመጥለቅዋ በፊት የሳፋጥ ልጅ የኤልሳዕ ራስ ሳይቆረጥ ቢያድር እግዚአብሔር እኔን በሞት ይቅጣኝ!” ሲል ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ካቲ፥ “ሻፋጻ ናኣ ኤልሳአ ጉግ አ ቦላ ሀቼ ፔሾፐ፥ ጾስ ታና ዎ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye kaatii, «Shafaas'a na'aa Elssaa'a guuggi Aa bolla hachche peeshooppe, S'oossi taana wod'o!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozikka, «Saafaaxe naa Elssa7e qoodheppe cukka yeggontta ayssiko Xoossi ta bolla hessa ooththo; hessafekka bollara iita miish ta bolla ooththo» giidi mandides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚካ፥ «ሳፋጼ ና ኤልሳኤ ቆፔ ጩካ ዬጎንታ ኣይሲኮ ጾሲ ታ ቦላ ሄሳ ኦ፤ ሄሳፌካ ቦላራ ኢታ ሚሽ ታ ቦላ ኦ» ጊዲ ማንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ሳፋፃ ናኣ ኤልሳ ጉገይ እያ ቦላ ሀች ፔእኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Safaaxa na7aa Elsa guuggey iya bolla hachi pee7iko, Xoossi tana pirdo!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም፣ “የሣፋጥ ልጅ የኤልሳዕ ራስ ዛሬ በዐንገቱ ላይ ካደረ፣ እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ፤ ከዚህም የባሰ ያምጣብኝ” ብሎ ዛተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም ድምፁን ከፍ በማድረግ “የዛሬይቱ ጀንበር ከመጥለቅዋ በፊት የሳፋጥ ልጅ የኤልሳዕ ራስ ሳይቈረጥ ቢያድር እግዚአብሔር እኔን በሞት ይቅጣኝ!” ሲል ተናገረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ርእሲ ኤልሳዕ ወዲ ሳፋጥ ሎሚ ኣብ ልዕሊኡ እንተ ሓዲራ፥ ኣምላኽ ከምዙይ ይግበረኒ ኸምዙይውን ይወስኸኒ” ኢሉ መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ርእሲ ኤልሳእ ወዲ ሻፋጥ ሎሚ ኣብ ልዕሊኡ እንተ ቘይማስ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ፡ ከምዚውን ይወስኸኒ፡ በለ።