2 Kings 6:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ በላ፦ እንታይ እዩ ዘጋጠመኪ፧ ንሳ ድማ ከምዚ ኢላ መለሰትለይ፥ እዛ ሰበይቲ እዚኣ፥ ንወድኻ ሃቦ ሎሚ ክንበልዖ፥ ጽባሕ ድማ ወደይ ክንበልዖ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “ምን ሆነሻል?” አላት፤ እርስዋም፥ “ይህች ሴት፦ ዛሬ እንድንበላው ልጅሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እንበላለን አለችኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። ምን ሆነሻል? አላት፤ እርስዋም። ይህች ሴት። ዛሬ እንድንበላው ልጅሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እንበላለን አለችኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመሆኑ ችግርሽ ምንድነው?” ሲል ጠየቃት። እርሷም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ባለፈው ቀን ይህች ሴት ‘ዛሬ የአንቺን ልጅ እንብላ፤ በማግስቱ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላለን’ ስትል ሐሳብ አቀረበች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እ እዞ፥ “ኔን ዋናዲ?” ያጊደ ኦቼዳ። ምሽራታ ዛራደ፥ “ሀ ምሽራታ ታና፥ ‘ሀች ነ ናኣ ማናዉ አካደ ያ፤ ቃይ ዎንት ኑን ታ ናኣ ማና’ ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay I izo, «Neeni waanaaddii?» yaagiide oochcheedda. Mishirata zaaraadde, «Ha mishirata taana, ‹Hachchi ne na'aa maanaw akkaade ya; k'ay wontti nuuni ta na'aa maana› yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka, «Nena metiday aazee?» giidi izo oychchides; izakka kawozas, «Hanna maccassaya tana, ‹Nuni hach issife maanaas ne naaza haa ekka ya; wonto qasse ta naaza issife maana› gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ፥ «ኔና ሜቲዳይ ኣዜ?» ጊዲ ኢዞ ኦይቺዴስ፤ ኢዛካ ካዎዛስ፥ «ሃና ማጫሳያ ታና፥ ‹ኑኒ ሃች ኢሲፌ ማናስ ኔ ናዛ ሃ ኤካ ያ፤ ዎንቶ ቃሴ ታ ናዛ ኢሲፌ ማና› ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ነ መቶይ አይቤ?” ያግድ ኦይችስ። ማጫስያ ዛራዳ፥ “ሀ ማጫስያ፥ ‘ሀች ማናዉ ነ ናአ ኤካዳ ያ፤ ቃስ ዎንቶ ታ ናኣ ማና’ ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Ne metoy aybee?” yaagidi oychis. Maccasiya zaarada, “Ha maccasiya, ‘Hachi maanaw ne na7a ekada ya; qassi wonto ta na7aa maana’ yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም፣ “ለመሆኑ ችግርሽ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። እርሷም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ይህች ሴት፣ ‘ዛሬ እንድንበላው ልጅሽን አምጪው፤ ነገ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላዋለን’ አለችኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለመሆኑ ችግርሽ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። እርስዋም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ባለፈው ቀን ይህች ሴት ‘ዛሬ የአንቺን ልጅ እንብላ፤ በማግስቱ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላለን’ ስትል ሐሳብ አቀረበች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሱ ኸዓ “እንታይከ ዄንኪ ኢኺ?” በላ። ንሳ ኸዓ “እዛ ሰበይቲ እዚኣ ‘ንወድኺ ሎሚ ኽንበልዖ ኣምፅእዮ፤ ንወደይ ከዓ ፅባሕ ክንበልዖ ኢና’ በለትኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ድማ፡ እንታይ ኴንኪ ኢኺ በላ። ንሳ ኸኣ፡ እዛ ሰበይቲ እዚኣ፡ ወድኺ ሀቢ፡ ሎሚ ኽንበልዖ፡ ንወደይ ድማ ጽባሕ ክንበልዖ፡ በለትኒ። |