2 Kings 6:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ በላ፦ እንታይ እዩ ዘጋጠመኪ፧ ንሳ ድማ ከምዚ ኢላ መለሰትለይ፥ እዛ ሰበይቲ እዚኣ፥ ንወድኻ ሃቦ ሎሚ ክንበልዖ፥ ጽባሕ ድማ ወደይ ክንበልዖ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “ምን ሆነ​ሻል?” አላት፤ እር​ስ​ዋም፥ “ይህች ሴት፦ ዛሬ እን​ድ​ን​በ​ላው ልጅ​ሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እን​በ​ላ​ለን አለ​ችኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። ምን ሆነሻል? አላት፤ እርስዋም። ይህች ሴት። ዛሬ እንድንበላው ልጅሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እንበላለን አለችኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለመሆኑ ችግርሽ ምንድነው?” ሲል ጠየቃት። እርሷም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ባለፈው ቀን ይህች ሴት ‘ዛሬ የአንቺን ልጅ እንብላ፤ በማግስቱ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላለን’ ስትል ሐሳብ አቀረበች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እ እዞ፥ “ኔን ዋናዲ?” ያጊደ ኦቼዳ። ምሽራታ ዛራደ፥ “ሀ ምሽራታ ታና፥ ‘ሀች ነ ናኣ ማናዉ አካደ ያ፤ ቃይ ዎንት ኑን ታ ናኣ ማና’ ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay I izo, «Neeni waanaaddii?» yaagiide oochcheedda. Mishirata zaaraadde, «Ha mishirata taana, ‹Hachchi ne na'aa maanaw akkaade ya; k'ay wontti nuuni ta na'aa maana› yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka, «Nena metiday aazee?» giidi izo oychchides; izakka kawozas, «Hanna maccassaya tana, ‹Nuni hach issife maanaas ne naaza haa ekka ya; wonto qasse ta naaza issife maana› gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ፥ «ኔና ሜቲዳይ ኣዜ?» ጊዲ ኢዞ ኦይቺዴስ፤ ኢዛካ ካዎዛስ፥ «ሃና ማጫሳያ ታና፥ ‹ኑኒ ሃች ኢሲፌ ማናስ ኔ ናዛ ሃ ኤካ ያ፤ ዎንቶ ቃሴ ታ ናዛ ኢሲፌ ማና› ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ነ መቶይ አይቤ?” ያግድ ኦይችስ። ማጫስያ ዛራዳ፥ “ሀ ማጫስያ፥ ‘ሀች ማናዉ ነ ናአ ኤካዳ ያ፤ ቃስ ዎንቶ ታ ናኣ ማና’ ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Ne metoy aybee?” yaagidi oychis. Maccasiya zaarada, “Ha maccasiya, ‘Hachi maanaw ne na7a ekada ya; qassi wonto ta na7aa maana’ yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም፣ “ለመሆኑ ችግርሽ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። እርሷም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ይህች ሴት፣ ‘ዛሬ እንድንበላው ልጅሽን አምጪው፤ ነገ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላዋለን’ አለችኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለመሆኑ ችግርሽ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቃት። እርስዋም እንዲህ ስትል መለሰችለት፤ “ባለፈው ቀን ይህች ሴት ‘ዛሬ የአንቺን ልጅ እንብላ፤ በማግስቱ ደግሞ የእኔን ልጅ እንበላለን’ ስትል ሐሳብ አቀረበች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሱ ኸዓ “እንታይከ ዄንኪ ኢኺ?” በላ። ንሳ ኸዓ “እዛ ሰበይቲ እዚኣ ‘ንወድኺ ሎሚ ኽንበልዖ ኣምፅእዮ፤ ንወደይ ከዓ ፅባሕ ክንበልዖ ኢና’ በለትኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ድማ፡ እንታይ ኴንኪ ኢኺ በላ። ንሳ ኸኣ፡ እዛ ሰበይቲ እዚኣ፡ ወድኺ ሀቢ፡ ሎሚ ኽንበልዖ፡ ንወደይ ድማ ጽባሕ ክንበልዖ፡ በለትኒ።