2 Kings 6:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሰማርያ ዓብዪ ጥሜት ኰነ፡ እንሆ ድማ፡ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ሲቃል ብሩር፡ ራብዓይ ክፋል ጕንዲ ርግቢት ድማ ብሓሙሽተ ሲቃል ብሩር ክሳዕ ዚሽየጥ ከበባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ማ​ር​ያም ታላቅ ራብ ሆኖ ነበር፤ እነ​ሆም፥ የአ​ህያ ራስ በኀ​ምሳ ብር፥ የድ​ርጎ አንድ አራ​ተኛ የሚ​ሆን ኵስሐ ርግ​ብም በአ​ም​ስት ብር እስ​ኪ​ሽጥ ድረስ ከበ​ቡ​አት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰማርያም ታላቅ ራብ ሆኖ ነበር፤ እነሆም፥ የአህያ ራስ በአምሳ ብር፥ የርግብም ኩስ የጎሞር ስምንተኛ የሚሆን በአምስት ብር እስኪሸጥ ድረስ ከበቡአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከበባውም የምግብን እጥረትና ብርቱ ራብ ከማስከተሉ የተነሣ፥ የአንድ አህያ ራስ ዋጋ እስከ ሰማኒያ ጥሬ ብር፥ ሁለት መቶ ግራም የሚያኽል የርግብ ኩስ ዋጋ ደግሞ አምስት ጥሬ ብር ማውጣት ጀመረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዶዴዳ ጋሱዋን ሳማርያ ካታማን ዎልቃማ ኮሻይ ገሌዳ፤ እት ሀርያ ሁጲ ሆስፑን ታሙ ጻጋራ ብራን፥ ላኡ ጼቱ ግራመ ግድያ ሀራጰቱዋ ሽአይ እቼሹ ጻጋራ ብራን ዛልኤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu dooddeedda gaasuwaan Samaariyaa kataman wolk'k'aama koshay geleedda; itti hariyaa huup'ii hosppun tammu s'agaraa biran, laa"u s'eetu giraame gidiyaa harap'p'etuwaa shi'ay ichcheshu s'agaraa biran zal"etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi he katamayo giddoththida mala issi hare hu7ey 80 saqile bira, nam7u xeetu gidiza haraphphe shiyay ichchash saqile biran bayzettana gakkanaas derezan gita koshay dendides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሄ ካታማዮ ጊዶዳ ማላ ኢሲ ሃሬ ሁኤይ 80 ሳቂሌ ቢራ፥ ናምኡ ጼቱ ጊዲዛ ሃራጴ ሺያይ ኢቻሽ ሳቂሌ ቢራን ባይዜታና ጋካናስ ዴሬዛን ጊታ ኮሻይ ዴንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ጋሶን ሳማረ ካታማን ግታ ኮሽ ገልን፥ እስ ሀረ ሁጰይ ሆስፑን ታሙ ብራ ሳንትመን፥ ናምኡ ፄቱ ግራመ ግድያ ሆለ ሽእ እቻሹ ብራ ሳንትመን ባይዘትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason Samaare kataman gita koshi gelin, issi hare huuphey hospun tammu bira santimen, nam7u xeetu giraame gidiya holle shi7i ichashu bira santimen bayzetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከተማዪቱን እንደ ከበባትም የአንድ አህያ ጭንቅላት በሰማኒያ ሰቅል ብር፣ የጎሞር አንድ ስምንተኛ የርግብ ኵስ በአምስት ሰቅል ብር እስኪሸጥ ድረስ ታላቅ ራብ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከበባውም የምግብን እጥረትና ብርቱ ራብ ከማስከተሉ የተነሣ፥ የአንድ አህያ ራስ ዋጋ እስከ ሰማኒያ ጥሬ ብር፥ ሁለት መቶ ግራም የሚያኽል የርግብ ኩስ ዋጋ ደግሞ አምስት ጥሬ ብር ማውጣት ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ሰማርያ ድማ ብርቱዕ ጥሜት ኮነ። እንሆ ድማ፥ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ቕርሺ ብሩር፥ ኵስሒ ርግቢ ኸዓ ብሓሙሽተ ቕርሺ ብሩር ክሳዕ ዝሽየጥ፥ ከበብዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሰማርያ ድማ ብርቱዕ ጥሜት ኰነ። እንሆ ድማ፡ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ሲቃል ብሩር፡ ስልዖ ሓርኢ ርግቢ ኸኣ ብሓሙሽተ ሲቃል ብሩር ክሳዕ ዚሽየጥ፡ ኣጸበቡላ።