2 Kings 6:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሰማርያ ዓብዪ ጥሜት ኰነ፡ እንሆ ድማ፡ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ሲቃል ብሩር፡ ራብዓይ ክፋል ጕንዲ ርግቢት ድማ ብሓሙሽተ ሲቃል ብሩር ክሳዕ ዚሽየጥ ከበባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰማርያም ታላቅ ራብ ሆኖ ነበር፤ እነሆም፥ የአህያ ራስ በኀምሳ ብር፥ የድርጎ አንድ አራተኛ የሚሆን ኵስሐ ርግብም በአምስት ብር እስኪሽጥ ድረስ ከበቡአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰማርያም ታላቅ ራብ ሆኖ ነበር፤ እነሆም፥ የአህያ ራስ በአምሳ ብር፥ የርግብም ኩስ የጎሞር ስምንተኛ የሚሆን በአምስት ብር እስኪሸጥ ድረስ ከበቡአት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከበባውም የምግብን እጥረትና ብርቱ ራብ ከማስከተሉ የተነሣ፥ የአንድ አህያ ራስ ዋጋ እስከ ሰማኒያ ጥሬ ብር፥ ሁለት መቶ ግራም የሚያኽል የርግብ ኩስ ዋጋ ደግሞ አምስት ጥሬ ብር ማውጣት ጀመረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዶዴዳ ጋሱዋን ሳማርያ ካታማን ዎልቃማ ኮሻይ ገሌዳ፤ እት ሀርያ ሁጲ ሆስፑን ታሙ ጻጋራ ብራን፥ ላኡ ጼቱ ግራመ ግድያ ሀራጰቱዋ ሽአይ እቼሹ ጻጋራ ብራን ዛልኤቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu dooddeedda gaasuwaan Samaariyaa kataman wolk'k'aama koshay geleedda; itti hariyaa huup'ii hosppun tammu s'agaraa biran, laa"u s'eetu giraame gidiyaa harap'p'etuwaa shi'ay ichcheshu s'agaraa biran zal"etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi he katamayo giddoththida mala issi hare hu7ey 80 saqile bira, nam7u xeetu gidiza haraphphe shiyay ichchash saqile biran bayzettana gakkanaas derezan gita koshay dendides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄ ካታማዮ ጊዶዳ ማላ ኢሲ ሃሬ ሁኤይ 80 ሳቂሌ ቢራ፥ ናምኡ ጼቱ ጊዲዛ ሃራጴ ሺያይ ኢቻሽ ሳቂሌ ቢራን ባይዜታና ጋካናስ ዴሬዛን ጊታ ኮሻይ ዴንዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ጋሶን ሳማረ ካታማን ግታ ኮሽ ገልን፥ እስ ሀረ ሁጰይ ሆስፑን ታሙ ብራ ሳንትመን፥ ናምኡ ፄቱ ግራመ ግድያ ሆለ ሽእ እቻሹ ብራ ሳንትመን ባይዘትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason Samaare kataman gita koshi gelin, issi hare huuphey hospun tammu bira santimen, nam7u xeetu giraame gidiya holle shi7i ichashu bira santimen bayzetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተማዪቱን እንደ ከበባትም የአንድ አህያ ጭንቅላት በሰማኒያ ሰቅል ብር፣ የጎሞር አንድ ስምንተኛ የርግብ ኵስ በአምስት ሰቅል ብር እስኪሸጥ ድረስ ታላቅ ራብ ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከበባውም የምግብን እጥረትና ብርቱ ራብ ከማስከተሉ የተነሣ፥ የአንድ አህያ ራስ ዋጋ እስከ ሰማኒያ ጥሬ ብር፥ ሁለት መቶ ግራም የሚያኽል የርግብ ኩስ ዋጋ ደግሞ አምስት ጥሬ ብር ማውጣት ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሰማርያ ድማ ብርቱዕ ጥሜት ኮነ። እንሆ ድማ፥ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ቕርሺ ብሩር፥ ኵስሒ ርግቢ ኸዓ ብሓሙሽተ ቕርሺ ብሩር ክሳዕ ዝሽየጥ፥ ከበብዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሰማርያ ድማ ብርቱዕ ጥሜት ኰነ። እንሆ ድማ፡ ርእሲ ኣድጊ ብሰማንያ ሲቃል ብሩር፡ ስልዖ ሓርኢ ርግቢ ኸኣ ብሓሙሽተ ሲቃል ብሩር ክሳዕ ዚሽየጥ፡ ኣጸበቡላ። |