2 Kings 6:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሕ ምግቢ ኣዳለወሎም፡ ምስ በላዑን ምስ ሰተዩን ድማ ሰደዶም፡ ናብ ጐይታኦም ከኣ ከዱ። ጭፍራ ኣራም ድማ ደጊም ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይኣተዉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙም መብል አዘጋጀላቸው፤ በበሉና በጠጡ ጊዜም አሰናበታቸው፤ እነርሱም ወደ ጌታቸው ሄዱ። ከዚያም በኋላ የሶርያውያን አደጋ ጣዮች ዳግመኛ ወደ እስራኤል ሀገር አልመጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙም መብል አዘጋጀላቸው፤ በበሉና በጠጡ ጊዜም አሰናበታቸው፥ እነርሱም ወደ ጌታቸው ሄዱ። ከዚያም በኋላ የሶርያ አደጋ ጣዮች ወደ እስራኤል አገር አልመጡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ ለእነርሱ ታላቅ ግብዣ አደረገላቸው፤ ከበሉና ከጠጡም በኋላ ወደ ሶርያ ንጉሥ መልሶ ላካቸው፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሶርያውያን በእስራኤል ምድር ላይ ወረራ ማድረጋቸውን አቆሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ካቲ ኡንቱንቶ ባላ ጊግሴዳ። ኡንቱንቱ ሜዳዋፐነ ኡሼዳዋፐነ ጉይያን፥ እ ኡንቱንታ የድና፥ ባረንቱ ጎዳኮ ስሜድኖ። ሄ ዎድያፐ ዶምና፥ ሶረቱ እስራኤላቱ ቦላን ይያዋ አግ ባሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa kaatii unttunttoo baalaa giigisseedda. Unttunttu meeddawaappenne usheeddawaappenne guyyiyaan, I unttuntta yeddina, barenttu godaakko simmeeddino. He wodiyaappe doommina, Sooretuu Israa'eelatuu bollan yiyaawaa aggi basheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas gita gibira isttas giigsiin midaappenne uyidaappe guye gede istta godaakko istta moyzi yeddiin bida. Aaraame olanchchati nam7anththo Isra7eele bolla worajjibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጊታ ጊቢራ ኢስታስ ጊግሲን ሚዳፔኔ ኡዪዳፔ ጉዬ ጌዴ ኢስታ ጎዳኮ ኢስታ ሞይዚ ዬዲን ቢዳ። ኣራሜ ኦላንቻቲ ናምኣን ኢስራኤሌ ቦላ ዎራጂቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ ኤንታዉ ግብራ ጊግስን፥ ኤንቲ ምዳፐነ ኡይዳፐ ጉየ፥ ኤንታ የድን፥ ባንታ ጎዳኮ ስምዶሶና። ሄ ዎደፐ ዶምን፥ አራመት እስራኤለታ ቦላ ደንደይሳ አጋግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele kawoy entaw gibira giigisin, enti midaapenne uyidaape guye, enta yeddin, banta godaako simmidosona. He wodepe doomin, Araameti Isra7eeleta bolla dendeysa aggaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ታላቅ ግብዣ አዘጋጅቶላቸው ከበሉና ከጠጡ በኋላ አሰናብቷቸው ወደ ጌታቸው ሄዱ። የሶርያ አደጋ ጣዮችም የእስራኤልን ምድር ለመውረር ከዚያ በኋላ አልተመለሱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ ለእነርሱ ታላቅ ግብዣ አደረገላቸው፤ ከበሉና ከጠጡም በኋላ ወደ ሶርያ ንጉሥ መልሶ ላካቸው፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሶርያውያን በእስራኤል ምድር ላይ ወረራ ማድረጋቸውን አቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ዓብዪ ምሳሕ ገበረሎም፤ ምስ በልዑን ምስ ሰተዩን ድማ ኣፋነዎም። ናብ ጐይታኦም ከዓ ኸዱ። ድሕሪኡ ሰራዊት ሶርያ ናብ ምድሪ እስራኤል ሓደጋ ኸውድቑ ኣይመፁን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓብዪ ምሳሕ ከኣ ገበረሎም፡ ምስ በልዑን ምስ ሰተዩን ድማ፡ ኣሰናበቶም፡ ናብ ጐይታኦም ከኣ ኸዱ። ድሕርቲ ኸኣ እቶም ሓደጋ ዚወድቁ ጭፍራ ሶርያ ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይተመልሱን። |